2 Samuel 23:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቢሻይ ሓው ዮኣብ ወዲ ጽሩያ ድማ ካብ ሰለስተ ሓለቓ ነበረ። ንሱ ድማ ኲናቱ ኣብ ልዕሊ ሰለስተ ሚእቲ ኣልዒሉ ቀተሎም፡ ስም ድማ ኣብ መንጎ ሰለስተ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሶ​ር​ህ​ያም ልጅ የኢ​ዮ​አብ ወን​ድም አቢሳ የሦ​ስቱ አለቃ ነበር። እር​ሱም ጦሩን በሦ​ስቱ መቶ ላይ አን​ሥቶ ገደ​ላ​ቸው፤ ስሙም በሦ​ስቱ ዘንድ ተጠ​ርቶ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጽሩያም ልጅ የኢዮአብ ወንድም አቢሳ የሠላሳው አለቃ ነበረ። እርሱም ጦሩን በሦስቱ መቶ ላይ አንሥቶ ገደላቸው፤ ስሙም እንደ ሦስቱ ተጠርቶ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጽሩያ ልጅ የኢዮአብ ወንድም አቢሳ የሦስቱ ኀያላን አለቃ ነበረ። በሦስት መቶ ሰዎች ላይ ጦሩን ሰብቆ የገደላቸውና ስሙም ከሦስቱ ኀያላን ጋር የሚጠራ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጻሩይ ናኣ እዮኣባ እሻይ አብሻይ ሀታማቶ ካፑዋ፤ እ ሄዙ ጼቱ አሳቱዋ ባረ ቶራን ኦለቲደ ዎዳ፤ ያቲደ እካ ሀራ ሄዛቱዋዳን ኤረቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'aruuyi na'aa Iyoo'aaba ishay Abishaayi hattamatoo kaappuwaa; I heezzu s'eetu asatuwaa bare tooraan olettiide wod'eedda; yaatiide ikka hara heezzatuwaadan eretteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xuriya naa Iyo7aabe ishaa Abisayey heedzdzu erettida ola qaratas halaqa; heedzdzu xeetu asaa bolla ba toora xongidi wodhidanne ha heedzdzu qarata mala erettida gooba asa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጹሪያ ና ኢዮኣቤ ኢሻ ኣቢሳዬይ ሄ ኤሬቲዳ ኦላ ቃራታስ ሃላቃ፤ ሄ ጼቱ ኣሳ ቦላ ባ ቶራ ጾንጊዲ ዎዳኔ ሃ ሄ ቃራታ ማላ ኤሬቲዳ ጎባ ኣሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፃሩያ ናኣ እዮኣባ እሻይ አብስ ሀስታማታ ሀላቃ፤ እ ሄ ፄቱ አሳታ ባ ቶራን ኦልድ ዎስ፤ እካ ሄታዳ ኤረትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xaruya na7aa Iyo7aaba ishay Abisi hastamata halaqa; I heedzu xeetu asata ba tooran olidi wodhis; ika heedzatada eretis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጽሩያ ልጅ የኢዮአብ ወንድም አቢሳ የሦስቱ ኀያላን አለቃ ነበረ። በሦስት መቶ ሰዎች ላይ ጦሩን ሰብቆ የገደላቸውና እንደ ሦስቱ ኀያላን ሁሉ እርሱም ዝናን ያተረፈ ሰው ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጽሩያም ልጅ የኢዮአብ ወንድም አቢሳ ዝነኞች የሆኑት የሠላሳዎቹ ወታደሮች አለቃ ነበር፤ እርሱም ጦሩን አንሥቶ ከሦስት መቶ ሰዎች ጋር በመዋጋት ሁሉንም ገደለ፤ ስለዚህም እንደ ሦስቱ ዝነኛ ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቢሳ ሓው ኢዮኣብ ወዲ ፅሩያ ኸዓ፥ ነቶም ሰላሳ ሓለቓኦም ነበረ። ንሱ ኲናቱ ኣልዒሉ ሰለስተ ሚእቲ ቐተለ። ስሙ ኸዓ ከምቶም ኣብ መንጎ እቶም ሰለስተ ግኑን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢሻይ ሓው ዮኣብ ወዲ ጽሩያ ኸኣ፡ ንሱ ነቶም ሰለስተ ሓለቓኦም ነበረ። ንሱ ድማ ኲናቱ ኣልዒሉ ንሰለስተ ሚእቲ ቐተሎም። ኣብ መንጎ እቶም ሰለስተ ኸኣ ስሙይ ነበረ።