2 Samuel 23:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰለስተ ጀጋኑ ድማ ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ሰባቢሮም ካብቲ ኣብ ኣፍ ደገ ዝነበረት ዒላ ቤተልሄም ማይ ኣውጺኦም ወሲዶም ናብ ዳዊት ኣምጽእዎ። ንሱ ግና ንእግዚኣብሄር ኣፍሰሶ እምበር፡ ካብኣ ክሰትዮ ኣይደለየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሦስቱም ኀያላን የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ሰንጥቀው ሄዱ፤ በበሩም አጠገብ ካለችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ቀዱ፤ ይዘውም ለዳዊት አመጡለት፤ እርሱ ግን ሊጠጣ አልወደደም፤ ነገር ግን ለእግዚአብሔር አፈሰሰው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሦስቱም ኃያላን የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ቀድደው ሄዱ፥ በበሩም አጠገብ ካለችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ቀዱ፥ ይዘውም ለዳዊት አመጡለት፤ እርሱ ግን ሊጠጣ አልወደደም፥ ነገር ግን ለእግዚአብሔር አፍስሶ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሦስቱም ኀያላን በፍልስጥኤማውያን ሠራዊት መካከል ሰንጥቀው በማለፍ፥ በበሩ አጠገብ ካለችው ከቤተልሔም ጉድጓድ ውሃ ቀድተው ለዳዊት አመጡለት። እርሱ ግን አልጠጣውም፤ ይልቁን በጌታ ፊት አፈሰሰው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዙ ምኖ አሳቱ ፕልስጼማ ኦላንቻቱ ሞ አደ፥ ቤተሌመ ካታማ ፐንግያን ደእያ ፑልቱዋፐ ሃ ዱቂደ ዳዊታዉ አሄድኖ። ሽን እ ኡሸናን እጼዳ፤ መና ጎዳ ስንን ትጊደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Heezzu mino asatuu Piliss's'eema olanchchatuu mootsaa aad'd'iidde, Beeteleeme katamaa penggiyaan de'iyaa pulttuwaappe haatsaa duuk'k'iide Daawitaw aheeddino. Shin I ushennaan is's'eedda; Med'inaa Godaa sintsan tigiide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas erettida ola qara heedzdzati Filisxeeme olanchchata giddora kanththi biidi Beeteliheeme penge achchan diza haaththa ollafe duuqqi Dawites ehida; izi gidikko GODAA sinththan yarsho histti gussides attiin uyibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኤሬቲዳ ኦላ ቃራ ሄቲ ፊሊስጼሜ ኦላንቻታ ጊዶራ ካን ቢዲ ቤቴሊሄሜ ፔንጌ ኣቻን ዲዛ ሃ ኦላፌ ዱቂ ዳዊቴስ ኤሂዳ፤ ኢዚ ጊዲኮ ጎዳ ሲንን ያርሾ ሂስቲ ጉሲዴስ ኣቲን ኡዪቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ሄ ምኖ አሳት ፍልስፄመ ኦላንቾታ ጉታ ካንድ፥ ቤተለመ ካታማ ፐንገን ደእያ ኦላፈ ሃ ዱቅድ ዳዊታስ ኤህዶሶና። ሽን እ ኡዮና እፅድ፥ ጎዳ ስንን ትግድ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha heedzu mino asati Filisxeeme olanchota gutaa kanthidi, Beeteleme katama pengen de7iya ollafe haathe duuqidi Dawitas ehidosona. Shin I uyonna ixidi, Godaa sinthan tigidi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ሦስቱ ኀያላን በፍልስጥኤማውያን ሰራዊት መካከል ሰንጥቀው በማለፍ፣ በቤተ ልሔም በር አጠገብ ካለችው ጕድጓድ ውሃ ቀድተው ለዳዊት አመጡለት። እርሱ ግን አልጠጣውም፤ ይልቁን በእግዚአብሔር ፊት መሥዋዕት አድርጎ አፈሰሰው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ዝነኞች የሆኑት ሦስቱ ኀያላን ወታደሮች የፍልስጥኤማውያንን ሰፈር በድፍረት ጥሰው በማለፍ ከጒድጓዱ ውሃ ቀድተው ለዳዊት ይዘውለት መጡ፤ ዳዊት ግን ሊጠጣ አልወደደም፤ ይህንንም በማድረግ ፈንታ ለእግዚአብሔር መባ አድርጎ ካፈሰሰው በኋላ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቶም ሰለስተ ጀጋኑ ነቲ ሰፈር ፍልስጥኤማውያን ጥሒሶም ካብቲ ኣብ ጥቓ ደገ ዘሎ ዒላ ቤተ ልሔም፥ ማይ ቀዲሖም ንዳዊት ኣምፅኡሉ። ዳዊት ግና “ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ይኹን” ኢሉ ኣፍሰሶ እምበር፥ ክሰትዮ ኣይደለየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቶም ሰለስተ ጀጋኑ ነቲ ሰፈር ፍልስጥኤማውያን ጥሒሶም ካብቲ ኣብ ጥቓ ደገ ዘሎ ዔላ ቤትልሄም ማይ ቀዲሖም ጾይሮም ንዳዊት ኣምጽኡሉ። ዳዊት ግና ንእግዚኣብሄር ከዐዎ እምበር፡ ኪሰትዮ ኣይፈተወን። |