2 Samuel 23:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሰለስተ ጀጋኑ ድማ ንሰራዊት ፍልስጥኤማውያን ሰባቢሮም ካብቲ ኣብ ኣፍ ደገ ዝነበረት ዒላ ቤተልሄም ማይ ኣውጺኦም ወሲዶም ናብ ዳዊት ኣምጽእዎ። ንሱ ግና ንእግዚኣብሄር ኣፍሰሶ እምበር፡ ካብኣ ክሰትዮ ኣይደለየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሦስ​ቱም ኀያ​ላን የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን ሠራ​ዊት ሰን​ጥ​ቀው ሄዱ፤ በበ​ሩም አጠ​ገብ ካለ​ችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ቀዱ፤ ይዘ​ውም ለዳ​ዊት አመ​ጡ​ለት፤ እርሱ ግን ሊጠጣ አል​ወ​ደ​ደም፤ ነገር ግን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አፈ​ሰ​ሰው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሦስቱም ኃያላን የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ቀድደው ሄዱ፥ በበሩም አጠገብ ካለችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ቀዱ፥ ይዘውም ለዳዊት አመጡለት፤ እርሱ ግን ሊጠጣ አልወደደም፥ ነገር ግን ለእግዚአብሔር አፍስሶ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሦስቱም ኀያላን በፍልስጥኤማውያን ሠራዊት መካከል ሰንጥቀው በማለፍ፥ በበሩ አጠገብ ካለችው ከቤተልሔም ጉድጓድ ውሃ ቀድተው ለዳዊት አመጡለት። እርሱ ግን አልጠጣውም፤ ይልቁን በጌታ ፊት አፈሰሰው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዙ ምኖ አሳቱ ፕልስጼማ ኦላንቻቱ ሞ አደ፥ ቤተሌመ ካታማ ፐንግያን ደእያ ፑልቱዋፐ ሃ ዱቂደ ዳዊታዉ አሄድኖ። ሽን እ ኡሸናን እጼዳ፤ መና ጎዳ ስንን ትጊደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Heezzu mino asatuu Piliss's'eema olanchchatuu mootsaa aad'd'iidde, Beeteleeme katamaa penggiyaan de'iyaa pulttuwaappe haatsaa duuk'k'iide Daawitaw aheeddino. Shin I ushennaan is's'eedda; Med'inaa Godaa sintsan tigiide,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas erettida ola qara heedzdzati Filisxeeme olanchchata giddora kanththi biidi Beeteliheeme penge achchan diza haaththa ollafe duuqqi Dawites ehida; izi gidikko GODAA sinththan yarsho histti gussides attiin uyibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኤሬቲዳ ኦላ ቃራ ሄቲ ፊሊስጼሜ ኦላንቻታ ጊዶራ ካን ቢዲ ቤቴሊሄሜ ፔንጌ ኣቻን ዲዛ ሃ ኦላፌ ዱቂ ዳዊቴስ ኤሂዳ፤ ኢዚ ጊዲኮ ጎዳ ሲንን ያርሾ ሂስቲ ጉሲዴስ ኣቲን ኡዪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ሄ ምኖ አሳት ፍልስፄመ ኦላንቾታ ጉታ ካንድ፥ ቤተለመ ካታማ ፐንገን ደእያ ኦላፈ ሃ ዱቅድ ዳዊታስ ኤህዶሶና። ሽን እ ኡዮና እፅድ፥ ጎዳ ስንን ትግድ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha heedzu mino asati Filisxeeme olanchota gutaa kanthidi, Beeteleme katama pengen de7iya ollafe haathe duuqidi Dawitas ehidosona. Shin I uyonna ixidi, Godaa sinthan tigidi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሦስቱ ኀያላን በፍልስጥኤማውያን ሰራዊት መካከል ሰንጥቀው በማለፍ፣ በቤተ ልሔም በር አጠገብ ካለችው ጕድጓድ ውሃ ቀድተው ለዳዊት አመጡለት። እርሱ ግን አልጠጣውም፤ ይልቁን በእግዚአብሔር ፊት መሥዋዕት አድርጎ አፈሰሰው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ዝነኞች የሆኑት ሦስቱ ኀያላን ወታደሮች የፍልስጥኤማውያንን ሰፈር በድፍረት ጥሰው በማለፍ ከጒድጓዱ ውሃ ቀድተው ለዳዊት ይዘውለት መጡ፤ ዳዊት ግን ሊጠጣ አልወደደም፤ ይህንንም በማድረግ ፈንታ ለእግዚአብሔር መባ አድርጎ ካፈሰሰው በኋላ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እቶም ሰለስተ ጀጋኑ ነቲ ሰፈር ፍልስጥኤማውያን ጥሒሶም ካብቲ ኣብ ጥቓ ደገ ዘሎ ዒላ ቤተ ልሔም፥ ማይ ቀዲሖም ንዳዊት ኣምፅኡሉ። ዳዊት ግና “ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ይኹን” ኢሉ ኣፍሰሶ እምበር፥ ክሰትዮ ኣይደለየን።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቶም ሰለስተ ጀጋኑ ነቲ ሰፈር ፍልስጥኤማውያን ጥሒሶም ካብቲ ኣብ ጥቓ ደገ ዘሎ ዔላ ቤትልሄም ማይ ቀዲሖም ጾይሮም ንዳዊት ኣምጽኡሉ። ዳዊት ግና ንእግዚኣብሄር ከዐዎ እምበር፡ ኪሰትዮ ኣይፈተወን።