2 Samuel 23:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ሃረር ኢሉ፡ ኣየ፡ ሓደ ሰብ ካብቲ ኣብ ኣፍ ደገ ዘሎ ማይ ዒላ ቤተልሄም ክሰቲ እንተ ዚፈቕደለይ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም፥ “በበሩ አጠ​ገብ ካለ​ችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ማን ባጠ​ጣኝ?” ብሎ ተመኘ። ያን​ጊ​ዜም የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ኀይል በቤተ ልሔም ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም። በበሩ አጠገብ ካለችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ማን ባጠጣኝ? ብሎ ተመኘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም በናፍቆት፥ “በበሩ አጠገብ ካለችው ከቤተልሔም ጉድጓድ ውሃ ማን ባመጣልኝ!” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ሃ ኡሻናዉ አሞቲደ፥ “ቤተሌመ ካታማ ፐንግያ ላንቂያን ደእያ ፑልቱዋ ሃፐ ታና ኦን ኡሻንዴሻ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite haatsaa ushanaw amottiide, «Beeteleeme katamaa penggiyaa lank'k'iyaan de'iyaa pulttuwaa haatsaappe taana ooni ushshanddeeshsha!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti laamotidi, «Beeteliheeme penge achchan diza olla haaththaafe taas oonee ehanay!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ላሞቲዲ፥ «ቤቴሊሄሜ ፔንጌ ኣቻን ዲዛ ኦላ ሃፌ ታስ ኦኔ ኤሃናይ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ሃ ኡያናዉ አሞትድ፥ “ቤተለመ ካታማ ፐንግያ ማታን ደእያ ኦላፐ ሃ ታና ኦነ ኡሻናይ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti haathe uyanaw amotidi, “Beeteleme katamaa pengiya matan de7iya olape haathe tana oone ushshanay” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም በናፍቆት፣ “በቤተ ልሔም በር አጠገብ ካለችው ጕድጓድ ውሃ ማን ባመጣልኝ!” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም አገሩን በመናፈቅ “በቤተልሔም ቅጽር በር አጠገብ ካለው የውሃ ጒድጓድ የምጠጣው ውሃ የሚያመጣልኝ ሰው ምነው ባገኘሁ!” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ፥ “ካብቲ ኣብ ጥቓ ደገ ቤተ ልሔም ዘሎ ዒላ መን ኮን ማይ መስተየኒ?” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ፡ ካብቲ ኣብ ጥቓ ደገ ቤትልሄም ዘሎ ዔላ መን ኰን ማይ የስትየኒ ኢሉ ተመነየ።