2 Samuel 23:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ሃረር ኢሉ፡ ኣየ፡ ሓደ ሰብ ካብቲ ኣብ ኣፍ ደገ ዘሎ ማይ ዒላ ቤተልሄም ክሰቲ እንተ ዚፈቕደለይ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም፥ “በበሩ አጠገብ ካለችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ማን ባጠጣኝ?” ብሎ ተመኘ። ያንጊዜም የፍልስጥኤማውያን ኀይል በቤተ ልሔም ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም። በበሩ አጠገብ ካለችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ማን ባጠጣኝ? ብሎ ተመኘ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም በናፍቆት፥ “በበሩ አጠገብ ካለችው ከቤተልሔም ጉድጓድ ውሃ ማን ባመጣልኝ!” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ሃ ኡሻናዉ አሞቲደ፥ “ቤተሌመ ካታማ ፐንግያ ላንቂያን ደእያ ፑልቱዋ ሃፐ ታና ኦን ኡሻንዴሻ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite haatsaa ushanaw amottiide, «Beeteleeme katamaa penggiyaa lank'k'iyaan de'iyaa pulttuwaa haatsaappe taana ooni ushshanddeeshsha!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti laamotidi, «Beeteliheeme penge achchan diza olla haaththaafe taas oonee ehanay!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ላሞቲዲ፥ «ቤቴሊሄሜ ፔንጌ ኣቻን ዲዛ ኦላ ሃፌ ታስ ኦኔ ኤሃናይ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሃ ኡያናዉ አሞትድ፥ “ቤተለመ ካታማ ፐንግያ ማታን ደእያ ኦላፐ ሃ ታና ኦነ ኡሻናይ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti haathe uyanaw amotidi, “Beeteleme katamaa pengiya matan de7iya olape haathe tana oone ushshanay” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም በናፍቆት፣ “በቤተ ልሔም በር አጠገብ ካለችው ጕድጓድ ውሃ ማን ባመጣልኝ!” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም አገሩን በመናፈቅ “በቤተልሔም ቅጽር በር አጠገብ ካለው የውሃ ጒድጓድ የምጠጣው ውሃ የሚያመጣልኝ ሰው ምነው ባገኘሁ!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ፥ “ካብቲ ኣብ ጥቓ ደገ ቤተ ልሔም ዘሎ ዒላ መን ኮን ማይ መስተየኒ?” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ፡ ካብቲ ኣብ ጥቓ ደገ ቤትልሄም ዘሎ ዔላ መን ኰን ማይ የስትየኒ ኢሉ ተመነየ። |