2 Samuel 23:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቶም ሰላሳ ሹማምንቲ ድማ ሰለስተ ኣብ በዓቲ ኣዱላም ብጊዜ ቀውዒ ናብ ዳዊት ወሪዶም ናብ ዳዊት መጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሠ​ላ​ሳ​ውም አለ​ቆች ሦስቱ ወር​ደው ወደ ቃሶን ወደ ዳዊት ወደ አዶ​ላም ዋሻ መጡ፤ የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ጭፍራ በራ​ፋ​ይም ሸለቆ ሰፍሮ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሠላሳውም አለቆች ሦስቱ ወርደው በመከር ጊዜ ወደ ዳዊት ወደ ዓዶላም ዋሻ መጡ፤ የፍልስጥኤማውያንም ጭፍራ በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሠላሳውም አለቆች ሦስቱ ወርደው በመከር ጊዜ ወደ ዳዊት ወደ ዓዱላም ዋሻ መጡ፥ የፍልስጥኤማውያንም ጭፍራ በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካ ጫካን ሀታሙ ምኖ አሳቱዋፐ ሄዛቱ ዳዊታኮ አዱላማ ካታማ ማታን ደእያ ጎንጎሉዋ ቤድኖ። ሄ ዎደ ፕልስጼማ ኦላንቻቱ ራፋይማ ዎምባን ሺቅ ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Katsaa c'akan hattamu mino asatuwaappe heezzatuu Daawitakko Adulaama katamaa matan de'iyaa gonggoluwaa beeddino. He wode Piliss's'eema olanchchatuu Rafayma Wombban shiik'i utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kaththa shiisho wode Filisxeeme olanchchati Erafayme zullen dunkaani uttidaashe heedzdzu tammu halaqatappe heedzdzati Dawiti dizaso Adulaame gongolo yida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካ ሺሾ ዎዴ ፊሊስጼሜ ኦላንቻቲ ኤራፋይሜ ዙሌን ዱንካኒ ኡቲዳሼ ሄ ታሙ ሃላቃታፔ ሄቲ ዳዊቲ ዲዛሶ ኣዱላሜ ጎንጎሎ ዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካ ጫካ ዎደ ሀስታሙ ምኖ አሳታፐ ሄት አዱላማ ጎንጎሉዋ ዳዊታኮ ብዶሶና። ሄ ዎደ ፍልስፄመ ኦላንቾት ራፋይመ ዛንጋራን ዱንካንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Katha caka wode hastamu mino asatape heedzati Adulaama gongoluwa Dawitako bidosona. He wode Filisxeeme olanchoti Raafayme zangaaran dunkaanidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመከር ወራት፣ የፍልስጥኤም ሰራዊት በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ሳለ፣ ከሠላሳዎቹ አለቆች ሦስቱ ዳዊት ወዳለበት ወደ ዓዶላም ዋሻ መጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመከር ጊዜ መጀመሪያ ላይ ከሠላሳው ኀያላን በተለይ ሦስቱ ዳዊት ወዳለበት ወደ ዐዱላም ዋሻ ወረዱ፤ ከፍልስጥኤማውያን ሠራዊት ጥቂቱ ክፍል በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብጊዜ ዓፂድ ድማ ኻብቶም ሰላሳ ኣሕሉቕ ሰለስተ ወሪዶም ናብ ዳዊት ናብ በዓቲ ኣዱላም መፁ። እቲ ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ከዓ ኣብ ለሰ ራፋይም ሰፊሩ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቶም ሰላሳ ሓላቑ ድማ ሰለስተ ወሪዶም፡ ብጊዜ ዓጺድ ናብ ዳዊት ናብ በዓቲ ኣዱላም መጹ። እቲ ጭፍራ ፍልስጥኤማውያን ከኣ ኣብ ለሰ ረፋይም ሰፊሩ ነበረ።