2 Samuel 23:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪኡ ድማ ሻማ ወዲ ኣጌ፡ ሓራራዊ ነበረ። ፍልስጥኤማውያን ድማ ብጭፍራ ተኣከቡ፡ ኣብ ሓደ ቍራጽ መሬት ምሸላ መሊኡ፡ እቶም ሰብኡት ድማ ካብ ፍልስጥኤማውያን ሃደሙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርሱም በኋላ የአሮዳዊው የአጌ ልጅ ሴሜይ ነበረ። ፍልስጥኤማውያንም በቴሪያ ተሰበሰቡ። በዚያም ምስር የሞላበት የእርሻ ክፍል ነበር፤ ሕዝቡም ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱም በኋላ የአሮዳዊው የአጌ ልጅ ሣማ ነበረ። ፍልስጥኤማውያንም ምስር በሞላበት እርሻ በአንድነት ሆነው ተከማችተው ነበር፤ ሕዝቡም ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱም ቀጥሎ የሃራርታዊው የአጌ ልጅ ሻማ ነበር፤ ፍልስጥኤማውያንም ምስር በሞላበት ሌሒ በተባለ ስፍራ አንድ እርሻ ላይ በአንድነት ተሰብስበው ነበር። ሕዝቡም ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አፐ ካልያዌ ቃይ ሃራራፐ ዬዳ አገ ናኣ ሻማ። እት ጋላስ ፕልስጼማ አሳቱ ምስሪ ኩም ኡቴዳ ሾይቃን ሺቄድኖ፤ እስራኤልያ አሳቱ ኡንቱንቱ ስንፐ ባቃቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aappe kaalliyaawe k'ay Haaraarappe yeedda Age na'aa Shamma. Itti gallassi Piliss's'eema asatuu missirii kumi utteedda shoyk'an shiik'eeddino; Israa'eeliyaa asatuu unttunttu sintsaappe bak'atteedino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heedzdzanththozi Harare dere as Aage naa Shaama; Filisxeemeti Leehan kumeth misiray zerettida gaden istti issi bolla shiiqi dishin Isra7eele olanchchati Filisxeemeta sinththafe baqatida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄንዚ ሃራሬ ዴሬ ኣስ ኣጌ ና ሻማ፤ ፊሊስጼሜቲ ሌሃን ኩሜ ሚሲራይ ዜሬቲዳ ጋዴን ኢስቲ ኢሲ ቦላ ሺቂ ዲሺን ኢስራኤሌ ኦላንቻቲ ፊሊስጼሜታ ሲንፌ ባቃቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያፐ ካለይ ቃስ አሮዳ የለታ ግድዳ አጋ ናኣ ሳማ። እስ ጋላስ ፍልስፄመት ምስረይ ኩምዳ ሾቃን፥ ሌህ ጌተትያ በሳን ሺቅን፥ እስራኤለት ኤንታ ስንፈ ባቃትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyape kaalley qassi Arooda yeleta gidida Aga na7aa Saama. Issi gallas Filisxeemeti misirey kumida shooqan, Leehi geetetiya bessan shiiqin, Isra7eeleti enta sinthafe baqatidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእርሱም ቀጥሎ የአሮዳዊው የአጌ ልጅ ሣማ ነበር፤ ፍልስጥኤማውያንም ሌሒ በተባለ ስፍራ ምስር በሞላበት አንድ ዕርሻ ላይ በአንድነት ተሰብስበው ሳሉ፣ የእስራኤል ሰራዊት ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሦስቱ ኀያላን ሦስተኛው ደግሞ የሃራር ተወላጅ የሆነው ዝነኛው የአጌ ልጅ ሻማ ነበር፤ አንድ ቀን ፍልስጥኤማውያን የምስር ማሳ ባለበት በሌሒ ተሰልፈው ነበር፤ እስራኤላውያንም ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳልሳዮም ከዓ ሳማ ወዲ ኣጌ ኣሮዳዊ ነበረ። ፍልስጥኤማውያን ድማ ሓደ ጭፍራ ኾይኖም ኣብ ሓንቲ ሌሒ እትበሃል ብርስን ኣብ ዝመልአት ግራት ተኣከቡ። እስራኤላውያን ከዓ ኻብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ሃደሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕሪኡ ኸኣ ሻማ ወዲ ኣጌ ሃራራዊ ነበረ። ፍልስጥኤማውያን ድማ ጨፊሮም ኣብ ሓንቲ ብርስን ዝመልኤት ግራት ተኣከቡ። እቲ ህዝቢ ኸኣ ካብ ቅድሚ ፍልስጥኤማውያን ሀደመ። |