2 Samuel 23:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ተንሲኡ፡ ኢዱ ክሳዕ እትደክም፡ ኢዱ ድማ ኣብ ሰይፊ ክሳዕ እትጣበቕ፡ ንፍልስጥኤማውያን ሰዓሮም። እግዚኣብሄር ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ዓብዪ ዓወት ገበረ። እቶም ሰባት ድማ ክዘምቱ ጥራይ ደድሕሪኡ ተመልሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ሰዎች በጮኹ ጊዜ እርሱ ተነሥቶ እጁ እስከሚደክምና ከሰይፉ ጋር እስኪጣበቅ ድረስ ፍልስጥኤማውያንን መታ፤ በዚያም ቀን እግዚአብሔር ታላቅ መድኀኒት አደረገ፤ ሕዝቡም ከእርሱ በኋላ የሞቱትን ለመግፈፍ ብቻ ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱ ግን ተነሥቶ እጁ እስኪደክምና ከሰይፉ ጋር እስኪጣበቅ ድረስ ፍልስጥኤማውያንን መታ፤ በዚያም ቀን እግዚአብሔር ታላቅ መድኃኒት አደረገ፤ ሕዝቡም ከእርሱ በኋላ ምርኮ ለመግፈፍ ብቻ ተመለሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ ግን ተነስቶ እጁ እስኪዝልና ከሰይፉ ጋር እስኪጣበቅ ድረስ ፍልስጥኤማውያንን ወጋ፤ በዚያችም ዕለት ጌታ ታላቅ ድልን አደረገ። ሕዝቡም ከእርሱ በኋላ ምርኮ ለመግፈፍ ብቻ ተመለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እ ባረ ሳኣን ምን ኤቂደ፥ አ ኩሺ ጻላሊደ፥ ማሻና ኦይቀታና ጋካናዉ፥ ፕልስጼማ አሳቱዋ ሾጬዳ። ሄ ጋላስ መና ጎዳይ ዎልቃማ ጾኑዋ እሜዳ። ኦላይ ኤቂና፥ ኦላንቻቱ ኤልኣዛራኮ ስሚደ ዬድኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ሀይቄዳ ፕልስጼማቱዋፐ ኦላ ማዩዋ ቃሬድኖፐ አትና፥ ሀራባ ኦበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin I bare sa'aan min ek'k'iide, Aa kushii s'alaliide, mashshaanna oyk'k'ettana gakkanaw, Piliss's'eema asatuwaa shoc'eedda. He gallassi Med'inaa Goday wolk'k'aama s'oonuwaa immeedda. Olay ek'k'ina, olanchchatuu El"aazarakko simmiide yeeddino; shin unttunttu hayk'k'eedda Piliss's'eematuwaappe olaa mayuwaa k'aareeddinoppe attina, harabaa ootsibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi gidikko ba eqqidaso yeddibeenna; iza kushey argacanaashenne mashshara issife oykettanaashe gakkanaas Filisxeemeta olides; he gallas GODAY izas gita xoono immides. Baqati bida olanchchati hayqqida asaappe ola miishshinne may7o xalla qaaratanaas Ele7eezerekko guye simmida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ጊዲኮ ባ ኤቂዳሶ ዬዲቤና፤ ኢዛ ኩሼይ ኣርጋጫናሼኔ ማሻራ ኢሲፌ ኦይኬታናሼ ጋካናስ ፊሊስጼሜታ ኦሊዴስ፤ ሄ ጋላስ ጎዳይ ኢዛስ ጊታ ጾኖ ኢሚዴስ። ባቃቲ ቢዳ ኦላንቻቲ ሃይቂዳ ኣሳፔ ኦላ ሚሺኔ ማይኦ ጻላ ቃራታናስ ኤሌኤዜሬኮ ጉዬ ሲሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እ ባ በሳን ምን ኤቅድ፥ እያ ኩሸይ አርጋጭድ ማሻራ ኦይከታና ጋካናዉ ፍልስፄመታ ሾጭስ። ሄ ጋላስ ጎዳይ ግታ ፆኖ እሚስ። ኦላይ ኤቅን፥ ኦላንቾት አላዛራኮ ስሚድ ይዶሶና፤ ሽን ኤንቲ ሀይቅዳ ፍልስፄመታፐ ኦላ ማኦ ቃርዶሶናፐ አትሽን፥ ሀራባ ኦቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin I ba bessan minni eqidi, iya kushey argaacidi mashshaara oyketana gakanaw Filisxeemeta shocis. He gallas Goday gita xoono immis. Olay eqin, olanchoti Alaazarako simmidi yidosona; shin enti hayqida Filisxeemetape ola ma7o qaaridosonape attishin, haraba oothibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ ግን የቆመበትን ስፍራ አልለቀቀም፤ እጁ እስኪዝልና ከሰይፉ ጋር እስኪጣበቅ ድረስ ፍልስጥኤማውያንን ወጋ፤ በዚያችም ዕለት እግዚአብሔር ታላቅ ድልን ሰጠ። የሸሸውም ሰራዊት ወደ ኤልዔዘር የተመለሰው የተገደሉትን ሰዎች ለመግፈፍ ብቻ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ ሰው ግን ባለበት ጸንቶ በመቆም እጁ ዝሎ በሰይፉ ላይ እስኪጣበቅ ድረስ ፍልስጥኤማውያንን ወጋ፤ በዚያን ቀን እግዚአብሔር ታላቅ ድልን አደረገ፤ ጦርነቱም ከቆመ በኋላ እስራኤላውያን አልዓዛር ወደነበረበት ስፍራ ተመልሰው ከሞቱት ፍልስጥኤማውያን ብዙ የጦር ልብስ ማረኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ግና ተሲኡ ኢዱ ኽሳዕ እትድንዝዝ፥ ኣብታ ሰይፊ እውን ክሳዕ እትለግብ ንፍልስጥኤማውያን ቀተሎም። እግዚኣብሄር ከዓ በታ መዓልቲ እቲኣ ዓብዪ ዓወት ከም ዝረኽቡ ገበረ። እቶም ህዝቢ ድማ ምርኮ ኽገፉ ጥራሕ ደድሕሪኡ ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ግና ተንሲኡ ኢዱ ኽሳዕ እትድንዝዝ፡ ኢዱ ኣብታ ሴፍ ክሳዕ እትለግብ ድማ ንፍልስጥኤማውያን ቀተሎም። እግዚኣብሄር ከኣ በታ መዓልቲ እቲኣ ዓብዪ ምድሓን ገበረ። እቶም ህዝቢ ድማ ኪገፉ ጥራይ ደድሕሪኡ ተመልሱ። |