2 Samuel 22:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ምድሪ ተንቀጥቀጠትን ተንቀጥቀጠትን። መሰረታት ሰማይ ይንቀሳቐሱን ይንቀጥቀጡን ነበሩ፣ ምኽንያቱ ንሱ ስለ ዝሓረቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድ​ርም ተን​ቀ​ጠ​ቀ​ጠች፤ ተና​ወ​ጠ​ችም፤ የሰ​ማይ መሠ​ረ​ቶ​ችም ተነ​ቃ​ነቁ፤ ተን​ቀ​ጠ​ቀ​ጡም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተቈ​ጥ​ቶ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድርም ተንቀጠቀጠች፥ ተናወጠችም፥ የሰማዮችም መሠረቶች ተነቃነቁ፤ እግዚአብሔርም ተቈጥቶአልና ተንቀጠቀጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድርም ተንቀጠቀጠች፤ ተናወጠችም፤ የሰማያትም መሠረቶች ተናጉ፤ እርሱ ተቆጥቶአልና ራዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ጾሳይ ሀንቀቴዳ ድራዉ፥ ቢታይ ዪቂዪቂደ ቃጼዳ፤ ደረቱዋ ጻጱ ጋጅ ጋጅ ኮኮሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «S'oossay hank'k'etteedda diraw, Biittay yiik'k'iyiik'k'iide k'aas's'eedda; deretuwaa s'ap'uu gaji gaji kokkoreedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Izi hanqettida gishshas biittaya kokkoradussinne shirotadus; salota yochchi za7idessinne qaaxxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢዚ ሃንቄቲዳ ጊሻስ ቢታያ ኮኮራዱሲኔ ሺሮታዱስ፤ ሳሎታ ዮቺ ዛኢዴሲኔ ቃጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ሀንቀትዳ ግሾ፥ ቢት ቃፅስ፤ ቡቀትስ፤ ሳሎታ ፃጶይ ኮኮርስ፤ ቃፅስ
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay hanqetida gisho, biitti qaaxis; buqetis; salota xaphoy kokoris; qaaxis
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድር ተንቀጠቀጠች፤ ተናወጠችም፤ የሰማያትም መሠረቶች ተናጉ፤ እርሱ ተቈጥቷልና ራዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ስለ ተቈጣ ምድር ተናወጠች፤ ተንቀጠቀጠችም፤ የአድማስ መሠረቶች ተናጉ፤ ተነቃነቁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምድሪ ተናወፀትን ኣንቀጥቀጠትን፤ መሰረታት ሰማይ ተናወፁ፤ እግዚኣብሄር ስለ ዝተቘጥዐ ኸዓ ኣንቀጥቀጠ፤
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ምድሪ ተናቓነቐትን ኣንቀጥቀጠትን፡ መሰረታት ሰማይ ኣንደቕደቐ፡ ብዂራኡ ስለ ዝነደደ ኸኣ፡ ተናቓነቐ።