2 Samuel 22:51 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ንንጉሱ ግምቢ ድሕነት እዩ፣ ንቕቡኡን ንዳዊትን ንዘርኡን ድማ ንዘለኣለም ምሕረት ይገብረሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የንጉሡን መድኀኒት ታላቅ ያደርጋል፤ ቸርነቱንም ለቀባው ለዳዊትና ለዘሩ፥ ለዘለዓለም ያደርጋል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የንጉሡን መድኃኒት ታላቅ ያደርጋል፤ ቸርነቱንም ለቀባው፥ ለዳዊትና ለዘሩ፥ ለዘላለም ይሰጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለንጉሡ ታላቅ ድል ይሰጠዋል፤ ለቀባው ለዳዊትና ለዘሩ፥ የማይለወጥ ፍቅሩን ያሳያል፥ ይህንንም ለዘለዓለም ያደርጋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ጾሳይ ባረ ካትያዉ ጾኑዋ ቦላን ጾኑዋ እሜ። ባረ ኦኬዳዎ፥ ዳዊተዉነ አ ዘረዉ፥ አገና ሲቁዋ መናዉ በሰ” ያጊደ የጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «S'oossay bare kaatiyaw s'oonuwaa bollan s'oonuwaa immee. Bare okkeeddawoo, Daawitewunne Aa zeretsaw, aggena siik'uwaa med'inaw besse» yaagiide yes's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi kawozas gita xoono immees; ba tiyda Dawitesinne iza zereththas, ba mernaa kiyateth bessees.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ካዎዛስ ጊታ ጾኖ ኢሜስ፤ ባ ቲይዳ ዳዊቴሲኔ ኢዛ ዜሬስ፥ ባ ሜርና ኪያቴ ቤሴስ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ባ ካዋስ ግታ ፆኖ እሜስ፤ ባ ትይዳ ዳዊታስነ እያ ኮቻስ፥ መርና ሲቁዋ በሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay ba kawas gita xoono immees; ba tiyida Dawitasinne iya kochaas, merinaa siiquwa bessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለንጉሡ ታላቅ ድል ይሰጠዋል፤ ለቀባው ለዳዊትና ለዘሩ፣ ለዘላለም የማይለወጥ ፍቅሩን ያሳየዋል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ ላነገሠው ንጉሥ ድልን ያጐናጽፈዋል፤ እርሱ ከቀባውም ዘለዓለማዊ ፍቅሩን ያሳየዋል፤ ለዳዊትና ለዘሩ፥ ለዘለዓለም ይህን ያደርጋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንመድሓኒት ንጉስ ዓባይ ዝገብራ ንሱ እዩ፤ ምሕረቱውን ንዝቐብኦ ዳዊትን ንዘርኡን፥ ንዘለኣለም ይገብር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንንጉስ ዓብዪ ምድሓን ይህብ፡ ንቕቡኡ ድማ፡ ንዳዊትን ንዘርኡን፡ ንዘለአለም ሞገስ ይህብ። |