2 Samuel 22:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ግና መገዱ ፍጹም እዩ። ቃል እግዚኣብሄር ተፈቲኑ፤ ንኹሎም ኣብኡ ዝውከሉ ዋልታ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኀ​ያል አም​ላክ መን​ገድ ንጹሕ ነው፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ጽኑዕ ነው፤ በእ​ሳ​ትም የጋለ ነው፤ በእ​ር​ሱም ለሚ​ታ​መ​ኑት ጠባ​ቂ​ያ​ቸው ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአምላክ መንገድ ፍጹም ነው፤ የእግዚአብሔር ቃል የነጠረ ነው፤ በእርሱ ለሚታመኑት ሁሉ ጋሻ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአምላክ መንገዱ ፍጹም ነው፤ የጌታም ቃል የጠራ ነው፤ ለሚታመኑበትም ሁሉ ጋሻ ነው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳ ኦጊ ሱረ። መና ጎዳ ቃላይ አማነትያዋ። አኮ ባቃትያ ኡባቶ እ ጎንዳለ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossaa ogii suure. Med'inaa Godaa k'aalay ammanettiyaawaa. Aakko bak'atiyaa ubbatoo I gonddalle.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Xoossa ogey kumeththa; GODAA qaalay muuruta; izan ammanettidayta ubbaas izi gondalle.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጾሳ ኦጌይ ኩሜ፤ ጎዳ ቃላይ ሙሩታ፤ ኢዛን ኣማኔቲዳይታ ኡባስ ኢዚ ጎንዳሌ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ ኦገይ ሱረ፤ ጎዳ ቃላይ ጌሽ፤ እያኮ ባቃትያ ኡባስ እ ጎንዳለ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossaa ogey suure; Godaa qaalay geeshshi; iyako baqatiya ubbaas I gondalle.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የአምላክ መንገዱ ፍጹም ነው፤ የእግዚአብሔርም ቃል የነጠረ ነው፤ ለሚታመኑበትም ሁሉ ጋሻ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔር መንገድ ፍጹም ነው፤ ቃሉ የጠራ ነው፤ እርሱን መጠጊያ ለሚያደርጉት ሁሉ ጋሻቸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መንገዲ ኣምላኽይ ፍፁም እዩ፤ ቃል እግዚኣብሄር ተፈቲኑ ዝፀረየ እዩ፤ ንሱ ነቶም ኣብኡ ዝዕቈቡ ዅሎም፥ ዋልታኦም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ መገዱ ፍጽምቲ እያ፡ ቃል እግዚኣብሄር እተዀልዔ እዩ። ንሱ ተስፋ ንዚገብርዎ ዂሎም ዋልታኦም እዩ።