2 Samuel 22:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ግና መገዱ ፍጹም እዩ። ቃል እግዚኣብሄር ተፈቲኑ፤ ንኹሎም ኣብኡ ዝውከሉ ዋልታ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኀያል አምላክ መንገድ ንጹሕ ነው፤ የእግዚአብሔር ቃል ጽኑዕ ነው፤ በእሳትም የጋለ ነው፤ በእርሱም ለሚታመኑት ጠባቂያቸው ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአምላክ መንገድ ፍጹም ነው፤ የእግዚአብሔር ቃል የነጠረ ነው፤ በእርሱ ለሚታመኑት ሁሉ ጋሻ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአምላክ መንገዱ ፍጹም ነው፤ የጌታም ቃል የጠራ ነው፤ ለሚታመኑበትም ሁሉ ጋሻ ነው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ኦጊ ሱረ። መና ጎዳ ቃላይ አማነትያዋ። አኮ ባቃትያ ኡባቶ እ ጎንዳለ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa ogii suure. Med'inaa Godaa k'aalay ammanettiyaawaa. Aakko bak'atiyaa ubbatoo I gonddalle. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Xoossa ogey kumeththa; GODAA qaalay muuruta; izan ammanettidayta ubbaas izi gondalle. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጾሳ ኦጌይ ኩሜ፤ ጎዳ ቃላይ ሙሩታ፤ ኢዛን ኣማኔቲዳይታ ኡባስ ኢዚ ጎንዳሌ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኦገይ ሱረ፤ ጎዳ ቃላይ ጌሽ፤ እያኮ ባቃትያ ኡባስ እ ጎንዳለ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossaa ogey suure; Godaa qaalay geeshshi; iyako baqatiya ubbaas I gondalle. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የአምላክ መንገዱ ፍጹም ነው፤ የእግዚአብሔርም ቃል የነጠረ ነው፤ ለሚታመኑበትም ሁሉ ጋሻ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር መንገድ ፍጹም ነው፤ ቃሉ የጠራ ነው፤ እርሱን መጠጊያ ለሚያደርጉት ሁሉ ጋሻቸው ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንገዲ ኣምላኽይ ፍፁም እዩ፤ ቃል እግዚኣብሄር ተፈቲኑ ዝፀረየ እዩ፤ ንሱ ነቶም ኣብኡ ዝዕቈቡ ዅሎም፥ ዋልታኦም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ መገዱ ፍጽምቲ እያ፡ ቃል እግዚኣብሄር እተዀልዔ እዩ። ንሱ ተስፋ ንዚገብርዎ ዂሎም ዋልታኦም እዩ። |