2 Samuel 22:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብመቕጻዕቲ እግዚኣብሄርን ብነፍሒ ትንፋስ ኣፍንጫኡን መስመራት ባሕሪ ተራእየ፡ መሰረታት ዓለም ድማ ተረኺቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእግዚአብሔር ተግሣፅ የተነሣ፥ ከመዓቱም መንፈስ እስትንፋስ የተነሣ፥ የባሕር ፈሳሾች ታዩ፤ የዓለም መሠረቶችም ተገለጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእግዚአብሔር ዘለፋ፥ ከመዓቱም መንፈስ እስትንፋስ የተነሣ፥ የባሕር ፈሳሾች ታዩ፥ የዓለም መሠረቶችም ተገለጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከጌታ ተግሣጽ፥ ከአፍንጫው ከሚወጣው፥ ከእስትንፋሱ ቁጣ የተነሣ፥ የባሕር መተላለፊያዎች ታዩ፤ የምድር መሠረቶችም ተገለጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሴሬዳ ዎደነ፥ ሀንቀቲደ ፔኑቄዳ ዎደ፥ አባ ሃይ ግሴዳ ቢታይ በቴዳ። ቃይ ሳኣ ባሱካ ቆንጬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday seereedda wodenne, hank'k'ettiide peenuuk'eedda wode, Abbaa haatsay giseedda biittay betteedda. K'ay sa'aa baasuukka k'onc'c'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA seerappenne iza siidheppe keziza hanqo cuwaappe dendidayssan, abba giddon diza zulleti beettida; sa7a yochchati qonccida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ሴራፔኔ ኢዛ ሲፔ ኬዚዛ ሃንቆ ጩዋፔ ዴንዲዳይሳን፥ ኣባ ጊዶን ዲዛ ዙሌቲ ቤቲዳ፤ ሳኣ ዮቻቲ ቆንጪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሴርዳ ዎደነ ሀንቀትድ ፔኑቅዳ ዎደ፥ አባ ግዶን ቢታይ በንትስ፤ ሳኣ ባሶይካ ቆንጭስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday seerida wodenne hanqetidi peenuqida wode, abba giddon biittay bentis; Sa7aa baasoyka qoncis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእግዚአብሔር ተግሣጽ፣ ከአፍንጫው ከሚወጣው፣ ከእስትንፋሱ ቍጣ የተነሣ፣ የባሕር ሸለቆዎች ታዩ፤ የምድር መሠረቶችም ተገለጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ከአፍንጫው ከሚወጣው የእስትንፋስ ወላፈንና በግሣጼው የባሕሩ ውስጥ ወለል ታየ፥ የምድሩም መሠረት ተገለጠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ተግሳፅ እግዚኣብሄር፥ ካብ መንፈስ እስትንፋስ መዓቱ ዝተልዓለ፥ መዓሙቝ ባሕሪ ተርኣየ፤ መሰረታት ዓለምውን ተቐልዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብተግሳጽ እግዚኣብሄር፡ ካብ ምንፋስ ትንፋስ ኣፍንጫኡ፡ መዓሙቚ ባሕሪ ተራእየ፡ መሰረታት ዓለምውን ተቐልዔ። |