2 Samuel 21:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ኢድ ጊብዖናውያን ኣሕሊፉ ሃቦም፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ጎቦ ሰቐልዎም። ሾብዓቶም ድማ ብመዓልቲ ቀውዒ፡ ኣብተን ቀዳሞት መዓልትታት፡ ኣብ መጀመርታ ስገም ድማ ብሓደ ወዲቖም ተቐተሉ። ዓጺድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በገ​ባ​ዖ​ንም ሰዎች እጅ አሳ​ልፎ ሰጣ​ቸው፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት በተ​ራ​ራው ላይ ሰቀ​ሏ​ቸው። ሰባ​ቱም በአ​ን​ድ​ነት ወደቁ፤ እህል በሚ​ታ​ጨ​ድ​በ​ትም ወራት በገ​ብሱ መከር መጀ​መ​ሪያ ተገ​ደሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለገባዖንም ሰዎች እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ በእግዚአብሔርም ፊት በተራራው ላይ ሰቀሉአቸው፥ ሰባቱም በአንድነት ወደቁ፤ እህል በሚታጨድበት ወራት በገብሱ መከር መጀመሪያ ተገደሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ለገባዖናውያን አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም ገድለው በኰረብታው ላይ በጌታ ፊት ሰቀሏቸው። ሰባቱም በአንድነት ሞቱ፤ የተገደሉትም እህል በሚታጨድበት ወራት በገብሱ መከር መጀመሪያ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጋባኦና አሳቶ አደ እሜዳ፤ ኡንቱንቱ ኡንቱንታ መና ጎዳ ስንን ደርያ ሁጲያን ካቄድኖ፤ ላፑናቱካ እትፐ ሀይቄድኖ፤ ካ ጫካን፥ ባንጋ ጫካይ ዶምያ ዎድያን ኡንቱንታ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gabaa'oona asatoo aatsiide immeedda; unttunttu unttuntta Med'inaa Godaa sintsan deriyaa huup'iyaan kak'k'eeddino; laappunatuukka ittippe hayk'k'eeddino; katsaa c'akan, banggaa c'akay doommiyaa wodiyaan unttuntta wod'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta Geba7oone asatas aaththi immides; Geba7ooneti istta wodhidi zumbullata bolla GODAA sinththan kaqqida; laappunati issi bolla hayqqida; istti hayqqiday kaththa shiisho wode koyro gallas, banggay maxa doomettida gallassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ጌባኦኔ ኣሳታስ ኣ ኢሚዴስ፤ ጌባኦኔቲ ኢስታ ዎዲ ዙምቡላታ ቦላ ጎዳ ሲንን ካቂዳ፤ ላፑናቲ ኢሲ ቦላ ሃይቂዳ፤ ኢስቲ ሃይቂዳይ ካ ሺሾ ዎዴ ኮይሮ ጋላስ፥ ባንጋይ ማጻ ዶሜቲዳ ጋላሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋባኦና አሳስ አድ እምን፥ ኤንቲ ጎዳ ስንን ዙማ ሁጰን ካቅዶሶና፤ ላፑናይ እስፈ ሀይቅዶሶና። ኤንቲ ባንጋ ጫካ ዶምያ ዎደ ሀይቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaba7oona asaas aathidi immin, enti Godaa sinthan zumaa huuphen kaqidosona; laapunay issife hayqidosona. Enti banga caka doomiya wode hayqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለገባዖናውያን አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም ገድለው በኰረብታው ላይ በእግዚአብሔር ፊት ሰቀሏቸው። ሰባቱም በአንድነት ወደቁ፤ የተገደሉትም በመከሩ ወራት የመጀመሪያ ቀኖች፣ የገብስ ዐጨዳ በተጀመረበት ዕለት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት እነዚህን ሁሉ ለገባዖን ሰዎች አሳልፎ ሰጠ፤ እነርሱም በእግዚአብሔር ፊት በተራራው ላይ ሰቀሉአቸው፤ ሰባቱም በአንድነት ሞቱ፤ እነርሱም የተገደሉት በጸደይ ወራት ማለቂያና በገብስ መከር መጀመሪያ ላይ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኢድ ገባዖናውያን ድማ ኣሕሊፉ ሃቦም፤ ንሳቶም ከዓ ኣብቲ እምባ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሰቐልዎም፤ ሸውዓቲኦም ድማ ብሓንሳእ ወደቑ፤ ንሳቶም ክሞቱ እንተለዉ ዓፂድ ስገም ዝጅመረሉ ጊዜ ቐውዒ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ኢዱ ጊብዖናውያን ድማ ኣወፈዮም፡ ንሳቶም ከኣ ኣብቲ ኸረን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሰቐልዎም፡ ሾብዓቲኦም ድማ ብሓንሳእ ወደቑ፡ በቲ ዓጺድ ስገም ዚጅመረሉ ኸኣ፡ ብጊዜ ቐውዒ ሞቱ።