2 Samuel 21:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ደቁ ሾብዓተ ሰብኡት ይወሃቡና፣ ኣብታ እግዚኣብሄር ዝሓረያ ጊብዓ ሳኦል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክንሰቕሎም ኢና። እቲ ንጉስ ድማ፡ ኣነ ክህቦም እየ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከልጆቹ ሰባት ሰዎች ስጠንና ከእግዚአብሔር በተመረጠው በሳኦል ሀገር በገባዖን ለእግዚአብሔር እንሠቅላቸዋለን።” ንጉሡም፥ “እሰጣችኋለሁ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካሰበው ሰው ልጆች ሰባት ሰዎች አሳልፈህ ስጠንና ከእግዚአብሔር በተመረጠው በሳኦል አገር በጊብዓ ለእግዚአብሔር እንሰቅላቸዋለን አሉት። ንጉሡም። እሰጣችኋለሁ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱ ዘሮች ሰባት ወንዶች ልጆች ይሰጠን፤ እኛም ከጌታ በተመረጠው በሳኦል አገር በጊብዓ በጌታ ፊት እንስቀላቸው” ብለው መለሱለት። ስለዚህ ንጉሡ፥ “እሺ! እሰጣችኋለሁ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሳኦላ ያራፐ ላፑን አቱማ አሳቱዋ ኑዉ አደ እማ፤ መና ጎዳይ ዶሪደ ካተዬዳ ሳኦላ ካታማን ግብአን መና ጎዳ ስንን ኑን ኡንቱንታ ካቃና” ያጌድኖ። ካቲ ኡንቱንታ፥ “ታን ኡንቱንታ ህንተንቶ አደ እማና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Saa'oola yaraappe laappun attuma asatuwaa nuw aatsaade imma; Med'inaa Goday dooriide kaateyeedda Saa'oola kataman Gib"an Med'inaa Godaa sintsan nuuni unttuntta kak'k'ana» yaageeddino. Kaatii unttuntta, «Taani unttuntta hinttenttoo aatsaade immana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | zereththafe laappun attuma nayti nuus imettetto. Nunikka GODAAN doorettida Sa7oole dere Gibi7an GODAA sinththan istta kaqqana» gi zaarida. Histtiin kawozi, «Ero ta immana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዜሬፌ ላፑን ኣቱማ ናይቲ ኑስ ኢሜቴቶ። ኑኒካ ጎዳን ዶሬቲዳ ሳኦሌ ዴሬ ጊቢኣን ጎዳ ሲንን ኢስታ ካቃና» ጊ ዛሪዳ። ሂስቲን ካዎዚ፥ «ኤሮ ታ ኢማና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ሳኦላ ኮቻፈ ላፑን አደታ ኑስ እማ። ጎዳይ ዶርድ እያ ካዎዳ ሳኦላ ካታማን፥ ግብአን፥ ጎዳ ስንን ኑኒ ኤንታ ካቃና” ያግዶሶና። ካዎይ፥ “ታኒ ኤንታ ህንተዉ አዳ እማና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Saa7ola kochaafe laapun addeta nuus imma. Goday dooridi iya kawothida Saa7ola kataman, Gib7an, Godaa sinthan nuuni enta kaqana” yaagidosona. Kawoy, “Taani enta hintew aathada immana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእርሱ ዘሮች ሰባት ወንዶች ልጆች ይሰጠን፤ እኛም ከእግዚአብሔር በተመረጠው በሳኦል አገር በጊብዓ በእግዚአብሔር ፊት እንስቀላቸው” ብለው መለሱለት። ስለዚህ ንጉሡ፣ “እሺ እሰጣችኋለሁ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ከሳኦል ዘሮች ሰባት ወንዶችን ለእኛ አሳልፈህ ስጠን፤ እኛም እነርሱን እግዚአብሔር መርጦ ባነገሠው በንጉሥ ሳኦል ከተማ በጊብዓ በእግዚአብሔር ፊት እንሰቅላቸዋለን” ሲሉ መለሱ። ንጉሥ ዳዊትም “እነርሱን አሳልፌ እሰጣችኋለሁ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብታ እግዚኣብሄር ዝሓረያ ገባዖን ናይ ሳኦል፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክንሰቅልስ፥ ካብ ደቁ ሸውዓተ ሰባት ሃበና” በልዎ። እቲ ንጉስ ከዓ “ኣነ ኽህበኩም እየ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ እግዚኣብሄር ዝሐረያ ጊብዓ ናብ ሳኦል ንእግዚኣብሄር ክንሰቕለሉስ፡ ካብ ደቁ ሾብዓተ ሰባት ይሀቡና፡ በልዎ። እቲ ንጉስ ከኣ፡ ኣነ ክህበኩም እየ፡ በለ። |