2 Samuel 21:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ዳዊት ንጊብዖናውያን፡ እንታይ ክገብረልኩም፧ ርስቲ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽትባርኽሲ፡ ብእንታይ ክዕረቕ እየ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም የገባዖንን ሰዎች፥ “የእግዚአብሔርን ርስት ትባርኩ ዘንድ ምን ላድርግላችሁ? ማስተስረያውስ ምንድን ነው?” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም የገባዖንን ሰዎች። የእግዚአብሔርን ርስት ትባርኩ ዘንድ ምን ላድርግላችሁ? ማስተስረያውስ ምንድር ነው? አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ገባዖናውያንን፥ “ምን ላድርግላችሁ? የጌታን ርስት ትባርኩ ዘንድ ማስተሰረያውን ምን ማድረግ አለብኝ?” ሲል ጠየቃቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ጋባኦና አሳቱዋ፥ “ታን ህንተንቶ አያ ኦ? መና ጎዳ ቡዞ ቢታ ህንተንቱ አንጃና ማላ፥ ታን ህንተንቶ አያ አጮ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Gabaa'oona asatuwaa, «Taani hinttenttoo ayaa ootsoo? Med'inaa Godaa buzo biittaa hinttenttu anjjana mala, taani hinttenttoo ayaa ac'c'oo?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Dawiti Geba7oone asaa, «Ta inttes ay ooththoo? GODAA xinxxo intte anjjana mala nagara ubbaas ta ay ooththana bessizee?» gi oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲ ጌባኦኔ ኣሳ፥ «ታ ኢንቴስ ኣይ ኦ? ጎዳ ጺንጾ ኢንቴ ኣንጃና ማላ ናጋራ ኡባስ ታ ኣይ ኦና ቤሲዜ?» ጊ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ጋባኦና አሳ፥ “ታኒ ህንተዉ አይ ኦ? ጎዳ ላታ ህንተ አንጃና መላ ታኒ ህንተና አይ አጮ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Gaba7oona asaa, “Taani hintew ay ootho? Godaa laata hinte anjana mela taani hintena ay acco?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም ገባዖናውያንን፣ “ምን ላድርግላችሁ? የእግዚአብሔርን ርስት ትባርኩ ዘንድ ማስተስረያውን ምን ማድረግ አለብኝ?” ሲል ጠየቃቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ዳዊት የገባዖንን ሰዎች በአንድነት ጠርቶ “የእግዚአብሔርን ሕዝብ ትመርቁ ዘንድ ቀድሞ በተፈጸመባችሁ ግፍ ፈንታ ካሣ የሚሆን አንድ ነገር ላደርግላችሁ እፈልጋለሁ፤ ታዲያ፥ ምን ላድርግላችሁ?” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ንገባዖናውያን፦ “ንርስቲ እግዚኣብሄር ክትባርኹስ፥ እንታይ ክገብረልኩም፥ መተዓረቒኸ እንታይ እዩ?” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ንጊብዖናውያን፡ ንርስቲ እግዚኣብሄር ክትምርቑስ፡ እንታይ ክገብረልኩም፡ ብምንታይከ ዕርቂ ኽገብር እየ በሎም። |