2 Samuel 21:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ድማ ንጊብዖናውያን ጸዊዑ ከምዚ በሎም፦ (ጊብዖናውያን ድማ ካብ ደቂ እስራኤል ዘይኰኑስ ካብ ተረፍ ኣሞራውያን እዮም ነይሮም፣ ደቂ እስራኤል ድማ መሓለሎም፣ ሳኦል ድማ ብቕንኣት ክቐትል ፈተነ ንደቂ እስራኤልን ይሁዳን)።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉሡ ዳዊ​ትም የገ​ባ​ዖ​ንን ሰዎች ጠራ፤ የገ​ባ​ዖን ሰዎ​ችም ከአ​ሞ​ራ​ው​ያን የተ​ረፉ ነበሩ እንጂ ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ወገን አል​ነ​በ​ሩም፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ምለ​ው​ላ​ቸው ነበር፤ ሳኦል ግን ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆ​ችና ለይ​ሁዳ ስለ ቀና ሊገ​ድ​ላ​ቸው ወድዶ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም የገባዖንን ሰዎች ጠራ፤ የገባዖን ሰዎችም ከአሞራውያን የተረፉ ነበሩ እንጂ ከእስራኤል ልጆች ወገን አልነበሩም፤ የእስራኤልም ልጆች ምለውላቸው ነበር፤ ሳኦል ግን ለእስራኤል ልጆችና ለይሁዳ ስለ ቀና ሊገድላቸው ወድዶ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ገባዖናውያንን ጠርቶ አነጋገራቸው። ገባዖናውያን ከአሞራውያን የተረፉ እንጂ ከእስራኤል ወገን አልነበሩም፤ እስራኤላውያን ሊጠብቋቸው ቢምሉላቸውም፥ ሳኦል ግን ለእስራኤልና ለይሁዳ ካለው ቅናት የተነሣ ሙሉ በሙሉ ሊያጠፋቸው ፈልጎ ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ካቲ ጋባኦና አሳቱዋ ጼሲደ ሃሳይሴዳ። ጋባኦና አሳቱ እስራኤልያ ዛርያ ግድክኖ፤ ኡንቱንቱ አሞረ ቢታ አሳቱዋፐ አቴዳዋንታ። እስራኤላቱ ኡንቱንታ አሻናዉ ኡንቱንቱና ጫቀቴድኖ፤ ሽን ሳኦል እስራኤልያዉነ ይሁዳዉ ምሸቴዳ ድራዉ፥ ኡንቱንታ ኡባና ይሳናዉ ዶሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, kaatii Gabaa'oona asatuwaa s'eesiide haasaysseedda. Gabaa'oona asatuu Israa'eeliyaa zariyaa gidikkino; unttunttu Amoore biittaa asatuwaappe atteeddawantta. Israa'eelatuu unttuntta ashshanaw unttunttunna c'aak'k'eteeddino; shin Saa'ooli Israa'eeliyawunne Yihudaw mishetteedda diraw, unttuntta ubbaanna d'ayssanaw doommeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozi Geba7oone asaa xeygi haasayssides; Geba7ooneti Amooretappe attidayta attiin Isra7eele dere as gidettenna; Isra7eele asay kase istti naaganaas caaqqidaa gidikkoka Sa7ooli Isra7eele asaassinne Yuhuda asaas mishettiza gishshas Geba7ooneta mulera dhayssanaas koyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚ ጌባኦኔ ኣሳ ጼይጊ ሃሳይሲዴስ፤ ጌባኦኔቲ ኣሞሬታፔ ኣቲዳይታ ኣቲን ኢስራኤሌ ዴሬ ኣስ ጊዴቴና፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ካሴ ኢስቲ ናጋናስ ጫቂዳ ጊዲኮካ ሳኦሊ ኢስራኤሌ ኣሳሲኔ ዩሁዳ ኣሳስ ሚሼቲዛ ጊሻስ ጌባኦኔታ ሙሌራ ይሳናስ ኮዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን ካዎይ ጋባኦና አሳ ፄግድ ኦድስስ። ጋባኦና አሳት እስራኤለ ዛረ ግዶናሽን፥ ኤንቲ አሞረ አሳፐ አትዳይሳታ። እስራኤለት ኤንታ አሻናዉ ኤንታራ ጫቅዶሶና፤ ሽን ሳኦል እስራኤለስነ ይሁዳስ ምሸትዳ ግሾ፥ ኤንታ ኩመ ይሳናዉ ኮይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin kawoy Gaba7oona asaa xeegidi odisis. Gaba7oona asati Isra7eele zare gidonashin, enti Amoore asaape attidaysata. Isra7eeleti enta ashshanaw entara caaqidosona; shin Saa7oli Isra7eelesinne Yihudas mishetida gisho, enta kumethi dhaysanaw koyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡ ገባዖናውያንን ጠርቶ አነጋገራቸው። ገባዖናውያን ከአሞራውያን የተረፉ እንጂ ከእስራኤል ወገን አልነበሩም፤ እስራኤላውያን ሊጠብቋቸው ቢምሉላቸውም፣ ሳኦል ግን ለእስራኤልና ለይሁዳ ካለው ቅናት የተነሣ ሙሉ በሙሉ ሊያጠፋቸው ፈልጎ ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደሚታወቀው ሁሉ የገባዖን ሰዎች እስራኤላውያን አልነበሩም፤ እነርሱ እስራኤላውያን ሊጠብቁአቸው ቃል ስለ ገቡላቸው ከአሞራውያን ተከፍለው ብቻቸውን የሚኖሩ ነበሩ፤ ሳኦል ግን ለእስራኤልና ለይሁዳ ሕዝብ በነበረው ቀኖች ሊያጠፋቸው ዐቅዶ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንጉስ ንገባዖናውያን ፀዊዑ ተዛረቦም። (ገባዖናውያን ካብቶም ኣሞራውያን ተሪፎም ዝነበሩ እዮም እምበር፥ ካብ ወገን ደቂ እስራኤል ኣይኮኑን። ደቂ እስራኤል ከዓ ኸየጥፍእዎም ምሒሎምሎም ነበሩ። ሳኦል ግና በቲ ብዛዕባ ደቂ እስራኤልን ይሁዳን ዝነበሮ ቕንኣት፥ ከጥፍኦም ፈቲኑ ነበረ።)
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንጉስ ንጊብዖናውያን ጸዊዑ ተዛረቦም። እቶም ጊብዖናውያን ግና ካብቶም ኣብ ኣሞራውያን ዝተረፉ እዮም እምበር፡ ካብ ደቂ እስራኤልሲ ኣይኰኑን። እቶም ደቂ እስራኤል ደኣ ምሒሎምሎም ነበሩ፡ ሳኦል ግና በቲ ብዛዕባ ደቂ እስራኤልን ይሁዳን ዝነበሮ ቕንኣት፡ ኬጥፍኦም ደለየ።