2 Samuel 21:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቢሻይ ወዲ ጽሩያ ግና ሓገዞ፡ ነቲ ፍልስጥኤማዊ ስዒሩ ድማ ቀተሎ። ሽዑ ሰብ ዳዊት መሓልሉ፡ ድሕሪ ደጊም ኣብ ውግእ ምሳና ኣይትውጻእን ኢኻ፡ ብርሃን እስራኤል ከይትጥፍእ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሶ​ር​ህ​ያም ልጅ አቢሳ አዳ​ነው፤ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ዊ​ው​ንም ወግቶ ገደ​ለው። ያን​ጊ​ዜም የዳ​ዊት ሰዎች፥ “አንተ የእ​ስ​ራ​ኤል መብ​ራት እን​ዳ​ት​ጠፋ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ከእኛ ጋር ለሰ​ልፍ አት​ወ​ጣም” ብለው ማሉ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጽሩያም ልጅ አቢሳ አዳነው፥ ፍልስጥኤማዊውንም መትቶ ገደለው። ያንጊዜም የዳዊት ሰዎች። አንተ የእስራኤልን መብራት እንዳታጠፋ ከእንግዲህ ወዲህ ከእኛ ጋር ለሰልፍ አትወጣም ብለው ማሉለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጽሩያ ልጅ አቢሳ ግን ዳዊትን ለመታደግ መጣ፤ ፍልስጥኤማዊውንም መትቶ ገደለው። ከዚያም የዳዊት ሰዎች፥ “የእስራኤል መብራት እንዳይጠፋ ከእንግዲህ አንተ ከእኛ ጋር ወደ ጦርነት መውጣት የለብህም” ብለው ማሉለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ጻሩይ ናአይ አብሻይ ዳዊታ አሼዳ፤ ፕልስጼምያ ሾጪደ ዎዳ። ሄዋፐ ጉይያን ዳዊታ አሳቱ ዳዊታ፥ “እስራኤልያ ጾምፒ ቶኤናዳን ኔን ላኤን ኡባካ ኑናና ኦላዉ ባካ” ያጊደ ጫቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) shin S'aruuyi na'ay Abishaayi Daawita ashsheeda; Piliss's'eemiyaa shoc'iide wod'eedda. Hewaappe guyyiyaan Daawita asatuu Daawita, «Israa'eeliyaa s'omppii to'ennaadan neeni laa'entso ubbakka nuunanna olaw baakka» yaagiide c'aak'k'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Xuriya naa Abisayey Dawite shemppo ashshanaas yiidi Filisxeeme addeza caddi wodhides. Hessafe guye Dawite asati, «Isra7eele xomppey to7ontta mala hayssafe guye ne nunara olaso kezana bessenna» gi caaqqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጹሪያ ና ኣቢሳዬይ ዳዊቴ ሼምፖ ኣሻናስ ዪዲ ፊሊስጼሜ ኣዴዛ ጫዲ ዎዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቴ ኣሳቲ፥ «ኢስራኤሌ ጾምፔይ ቶኦንታ ማላ ሃይሳፌ ጉዬ ኔ ኑናራ ኦላሶ ኬዛና ቤሴና» ጊ ጫቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ፃሩያ ናአይ አብስ ዳዊታ አሽስ፤ እ ፍልስፄመ አድያ ዎስ። ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊታ አሳይ፥ “እስራኤለ ፆምፐይ ቶኦናዳ ኔኒ ዛራዳ ኑራ ኦላ ባካ” ያግድ ጫቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Xaruya na7ay Abisi Dawita ashshis; I Filisxeeme addiya wodhis. Hessafe guye, Dawita asay, “Isra7eele xompey to7onnaada neeni zaarada nuura olaa baaka” yaagidi caaqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጽሩያ ልጅ አቢሳ ግን ዳዊትን ለመታደግ መጣ፤ ፍልስጥኤማዊውንም ወግቶ ገደለው። ከዚያም የዳዊት ሰዎች፣ “የእስራኤል መብራት እንዳይጠፋ ከእንግዲህ አንተ ከእኛ ጋር ወደ ጦርነት መውጣት የለብህም” ብለው ማሉለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን የጸሩያ ልጅ አቢሳ ዳዊትን ለመርዳት መጥቶ በዚያ ኀያል ሰው ላይ አደጋ በመጣል ገደለው፤ ከዚያን በኋላ የዳዊት ተከታዮች ዳግመኛ ከእነርሱ ጋር ወደ ጦርነት እንዳይሄድ ዳዊትን ቃል በማስገባት “የእስራኤል መብራት የሆንክ አንተ እንዳትጠፋ ዳግመኛ ወደ ጦርነት አትወጣም” አሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቢሳ ወዲ ፅሩያ ግና ረድኦ፤ ነቲ ፍልስጥኤማዊ ኸዓ ብሰይፉ ቐተሎ። ሽዑ እቶም ኣገልገልቲ ዳዊት “መብራህቲ እስራኤል ከይትጠፍእስ፥ ደጊም ምሳና ናብ ውግእ ኣይትወፅእን” ኢሎም ኣብ ቅድሚኡ መሓሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢሻይ ወዲጽሩያ ግና ረድኦ፡ ነቲ ፍልስጥኤማዊ ኸኣ ወቒዑ ቐተሎ። ሽዑ እቶም ገላዉ ዳዊት መብራህቲ እስራኤል ከይተጥፍእሲ፡ ደጊም ምሳና ናብ ውግእ ኣይትውጻእ፡ ኢሎም መሐሉሉ።