2 Samuel 21:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እሽቢቤኖብ ድማ፡ ካብ ደቂ እቲ ግዙፍ፡ ኲናቱ ሰለስተ ሚእቲ ሲቃል ነሓስ ዝምዘን፡ ብሓድሽ ሰይፊ ተኣሲሩ፡ ንዳዊት ከም ዝቐተሎ መሰሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከራ​ፋ​ይም ወገን የነ​በ​ረው ኤስቢ መጣ፤ የጦ​ሩም ሚዛን ክብ​ደት ሦስት መቶ ሰቅል ናስ ነበር። አዲስ የጦር መሣ​ሪ​ያም ታጥቆ ነበር፤ ዳዊ​ት​ንም ሊገ​ድ​ለው ፈለገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከራፋይም ወገን የነበረው ይሽቢብኖብ ዳዊትን ይገድል ዘንድ አሰበ፤ የጦሩም ሚዛን ክብደት ሦስት መቶ ሰቅል ናስ ነበረ፥ አዲስም የጦር መሣሪያ ታጥቆ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከራፋይም ዘሮች አንዱ የሆነ ይሽቢበኖብ የተባለ ዳዊትን ለመግደል አሰበ። የናስ ጦሩ ሦስት መቶ ሰቅል የሚመዝንና አዲስ ሰይፍ የታጠቀ ሰው ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አዱሳ ምኖ አሳቱዋ ያራፐ ግድያ ይሽብባኖባ ግያ እት ብታኒ ደኤ፤ እ ኦይቄዳ ቶራይ ሄዙ ኪሎ ግራመነ ባጋ ዴጽያ፥ ናሃስያ ጌተትያ ብራታፐ ቆጸቴዳዋ፤ እ ኦራ ማሻ ዳንጭ ኡቴዳ። ያቴዳዌ “ታን ዳዊታ ዎና” ጌዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Adussa mino asatuwaa yaraappe gidiyaa Yishibibanooba giyaa itti bitanii de'ee; I oyk'k'eedda tooray heezzu kiilo giraamenne bagga dees'iyaa, nahaasiyaa geetettiyaa birataappe k'os'etteeddawaa; I ooratsa mashshaa danc'c'i utteedda. Yaateeddawe «Taani Daawita wod'ana» geedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Erafaye zereththatappe issoy Eshbi-Benoobe geetettiza asi dees; izi Xarqimalappe oosettida 300 saqile deexxiza tooranne ooraththa mashsha gixxi uttides; izikka Dawite wodhana qoppides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤራፋዬ ዜሬታፔ ኢሶይ ኤሽቢ-ቤኖቤ ጌቴቲዛ ኣሲ ዴስ፤ ኢዚ ጻርቂማላፔ ኦሴቲዳ 300 ሳቂሌ ዴጺዛ ቶራኔ ኦራ ማሻ ጊጺ ኡቲዴስ፤ ኢዚካ ዳዊቴ ዎና ቆፒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ራፋያ ያራፐ ይሽብብኖባ ጌተትያ አደይ ደኤስ። ናሰ ብራታፐ ኦሰትዳ እ ኦይክያ ቶራይ ሄ ክሎ ግራመነ ባጋ፤ እ ኦራ ማሽ ዳንጭድ፥ ዳዊታ ዎናዉ ቆፕድ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Rafaya yaraape Yishibibinooba geetetiya addey de7ees. Naase biratape oosetida, I oykiya tooray heedzu kilo giraamenne bagga; I ooratha mashshi dancidi, Dawita wodhanaw qopidi de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከራፋይም ዘሮች አንዱ የሆነ ይሽቢብኖብ የተባለ፣ የናስ ጦሩ ሦስት መቶ ሰቅል የሚመዝንና አዲስ ሰይፍ የታጠቀ ሰው ነበረ፤ እርሱም ዳዊትን ለመግደል ዐሰበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሦስት ኪሎ ተኩል የሚመዝን ከነሐስ የተሠራ ጦር የያዘና አዲስ ሰይፍ የታጠቀ ዩሽቢበኖብ ተብሎ የሚጠራ አንድ ኀያል ሰው ዳዊትን ለመግደል አስቦ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ወገን ራፋይም፥ ሰለስተ ኺሎን ፈረቓን ዝምዘን ኲናት ነሃስ ዝነበሮ፥ ይሽቢብኖብ ሓድሽ ሰይፊ ተዓጢቑ ነበረ፤ ንዳዊትውን ክቐትሎ ሓሰበ።
Amharic Tigrinya 2011 ይሽቢብኖብ ከኣ፡ ንሱ ኻብ ወገን ራፋ፡ ሚዛን ኲናቱ ሰለስተ ሚእቲ ሲቃል ኣስራዚ፡ ሓድሽ ሴፍ ድማ እተዐጥቀ ዝነበረ፡ ንሱ ንዳዊት ኪቐትሎ ሐሰበ።