2 Samuel 21:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ ፍልስጥኤማውያን መሊሶም ምስ እስራኤል ተዋግኡ። ዳዊት ድማ ወረደ፡ ገላዉኡ ድማ ምስኡን ምስ ፍልስጥኤማውያንን ተዋግኡ፡ ዳዊት ድማ ደኺሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንና በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም መካ​ከል ደግሞ ጦር​ነት ሆነ፤ ዳዊ​ትም፥ ከእ​ር​ሱም ጋር አገ​ል​ጋ​ዮቹ ወረዱ፤ ከፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ጋር ተዋጉ፤ ዳዊ​ትም ደከመ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በፍልስጥኤማውያንና በእስራኤልም መካከል ደግሞ ሰልፍ ነበረ፤ ዳዊትም ከእርሱም ጋር ባሪያዎቹ ወረዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም ጋር ተዋጉ፤ ዳዊትም ደከመ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደገና በፍልስጥኤማውያንና በእስራኤል መካከል ጦርነት ተደረገ። ዳዊትም ከሰዎቹ ጋር ሆኖ ፍልስጥኤማውያንን ለመውጋት ወረደ፤ ዳዊትም ደከመው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፕልስጼማ አሳቱዋናነ እስራኤልያ አሳቱዋና ላኤንዋ ኦላይ ደንዴዳ፤ ዳዊተ ባረ አሳቱዋና ቤዳ። ፕልስጼማቱዋና ኦለቲደ ዳዊተ ዳቡሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Piliss's'eema asatuwaananne Israa'eeliyaa asatuwaana laa'entsuwaa olay denddeedda; Daawite bare asatuwaana beedda. Piliss's'eematuwaanna olettiide Daawite daabureedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka Filisxeemessinne Isra7eeles giddon olay dendides; Dawitikka ba asaara Filisxeeme asaa olanaas duge wodhdhides; izi heen daaburdes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ፊሊስጼሜሲኔ ኢስራኤሌስ ጊዶን ኦላይ ዴንዲዴስ፤ ዳዊቲካ ባ ኣሳራ ፊሊስጼሜ ኣሳ ኦላናስ ዱጌ ዎዴስ፤ ኢዚ ሄን ዳቡርዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፍልስፄመታ ግዶንነ እስራኤለ አሳ ግዶን ዛሪድ ኦል ደንድን፥ ዳዊቲ ባ አሳራ ብስ። ፍልስፄመታራ ኦለትድ ዳዊቲ ዳቡርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Filisxeemeta giddoninne Isra7eele asaa giddon zaaridi oli dendin, Dawiti ba asaara bis. Filisxeemetara oletidi Dawiti daaburis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደ ገና በፍልስጥኤማውያንና በእስራኤል መካከል ጦርነት ተደረገ። ዳዊትም ከሰዎቹ ጋር ሆኖ ፍልስጥኤማውያንን ለመውጋት ወረደ፤ በዚያም ደከመው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በፍልስጥኤማውያንና በእስራኤላውያን መካከል የተደረገ ሌላም ጦርነት ነበር፤ ስለዚህም ዳዊትና ተከታዮቹ ዘምተው ፍልስጥኤማውያንን ወጉ፤ ከውጊያዎቹም በአንዱ ዳዊት ደክሞት ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፍልስጥኤማውያን ድማ ኸም ብሓድሽ ምስ እስራኤል ተዋግኡ። ዳዊትን ሰቡንውን ወሪዶም ምስ ፍልስጥኤማውያን ተዋግኡ። ዳዊት ድማ ክዋጋእ ውዒሉ ደኸመ።
Amharic Tigrinya 2011 ፍልስጥኤማውያን ድማ ምስ እስራኤል ከም ብሓድሽ ተዋግኡ። ዳዊትን ገላውኡ ኸኣ ምስኡን ወሪዶም ምስ ፍልስጥኤማውያን ተዋግኡ። ዳዊት ድማ ደኸመ።