2 Samuel 21:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ፍልስጥኤማውያን መሊሶም ምስ እስራኤል ተዋግኡ። ዳዊት ድማ ወረደ፡ ገላዉኡ ድማ ምስኡን ምስ ፍልስጥኤማውያንን ተዋግኡ፡ ዳዊት ድማ ደኺሙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በፍልስጥኤማውያንና በእስራኤልም መካከል ደግሞ ጦርነት ሆነ፤ ዳዊትም፥ ከእርሱም ጋር አገልጋዮቹ ወረዱ፤ ከፍልስጥኤማውያንም ጋር ተዋጉ፤ ዳዊትም ደከመ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በፍልስጥኤማውያንና በእስራኤልም መካከል ደግሞ ሰልፍ ነበረ፤ ዳዊትም ከእርሱም ጋር ባሪያዎቹ ወረዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም ጋር ተዋጉ፤ ዳዊትም ደከመ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደገና በፍልስጥኤማውያንና በእስራኤል መካከል ጦርነት ተደረገ። ዳዊትም ከሰዎቹ ጋር ሆኖ ፍልስጥኤማውያንን ለመውጋት ወረደ፤ ዳዊትም ደከመው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማ አሳቱዋናነ እስራኤልያ አሳቱዋና ላኤንዋ ኦላይ ደንዴዳ፤ ዳዊተ ባረ አሳቱዋና ቤዳ። ፕልስጼማቱዋና ኦለቲደ ዳዊተ ዳቡሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eema asatuwaananne Israa'eeliyaa asatuwaana laa'entsuwaa olay denddeedda; Daawite bare asatuwaana beedda. Piliss's'eematuwaanna olettiide Daawite daabureedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Filisxeemessinne Isra7eeles giddon olay dendides; Dawitikka ba asaara Filisxeeme asaa olanaas duge wodhdhides; izi heen daaburdes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ፊሊስጼሜሲኔ ኢስራኤሌስ ጊዶን ኦላይ ዴንዲዴስ፤ ዳዊቲካ ባ ኣሳራ ፊሊስጼሜ ኣሳ ኦላናስ ዱጌ ዎዴስ፤ ኢዚ ሄን ዳቡርዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመታ ግዶንነ እስራኤለ አሳ ግዶን ዛሪድ ኦል ደንድን፥ ዳዊቲ ባ አሳራ ብስ። ፍልስፄመታራ ኦለትድ ዳዊቲ ዳቡርስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemeta giddoninne Isra7eele asaa giddon zaaridi oli dendin, Dawiti ba asaara bis. Filisxeemetara oletidi Dawiti daaburis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደ ገና በፍልስጥኤማውያንና በእስራኤል መካከል ጦርነት ተደረገ። ዳዊትም ከሰዎቹ ጋር ሆኖ ፍልስጥኤማውያንን ለመውጋት ወረደ፤ በዚያም ደከመው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በፍልስጥኤማውያንና በእስራኤላውያን መካከል የተደረገ ሌላም ጦርነት ነበር፤ ስለዚህም ዳዊትና ተከታዮቹ ዘምተው ፍልስጥኤማውያንን ወጉ፤ ከውጊያዎቹም በአንዱ ዳዊት ደክሞት ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍልስጥኤማውያን ድማ ኸም ብሓድሽ ምስ እስራኤል ተዋግኡ። ዳዊትን ሰቡንውን ወሪዶም ምስ ፍልስጥኤማውያን ተዋግኡ። ዳዊት ድማ ክዋጋእ ውዒሉ ደኸመ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍልስጥኤማውያን ድማ ምስ እስራኤል ከም ብሓድሽ ተዋግኡ። ዳዊትን ገላውኡ ኸኣ ምስኡን ወሪዶም ምስ ፍልስጥኤማውያን ተዋግኡ። ዳዊት ድማ ደኸመ። |