2 Samuel 21:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሪጽፓ ጓል ዓይያ ድማ፡ ክዳውንቲ ሓዘን ወሲዳ፡ ካብ መጀመርታ ቀውዒ ኣትሒዛ ኣብ ከውሒ ዘርጊሓቶ፡ ካብ ሰማይ ማይ ክሳዕ ዝወድቐለን፡ ኣዕዋፍ ሰማይ ከኣ ብመዓልቲ ኺለዓላ ኣይፈቐደትን ዕረፍቲ፡ ከምኡ’ውን ኣራዊት መሮር ብለይቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኢዮሔል ልጅ ሩጻፋም ማቅ ወስዳ ከመከር ወራት ጀምሮ ዝናብ ከሰማይ እስኪዘንብ ድረስ በድንጋይ ላይ ዘረጋችው፤ በቀንም የሰማይ ወፎች፥ በሌሊትም የዱር አራዊት ያርፉባቸው ዘንድ አልተወችም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኢዮሄልም ልጅ ሪጽፋ ማቅ ወስዳ ከመከር ወራት ጀምሮ ዝናብ ከሰማይ እስኪዘንብ ድረስ በድንጋይ ላይ ዘረጋችው፤ በቀንም ወፎች በሌሊትም አራዊት ያርፉባቸው ዘንድ አልተወችም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአያ ልጅ ሪጽፋ ማቅ ወስዳ፥ በቋጥኝ ላይ ለራሷ አነጠፈች፤ ከመከር ወቅት መጀመሪያ አንሥቶ ዝናብ ከሰማይ በሬሳዎቹ ላይ እስከወረደ ጊዜ ድረስ ቀን የሰማይ ወፎች ሌሊት የዱር አራዊት እንዲነኳቸው አልፈቀደችም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አታ ናታ ርጽፋ ማቅያ አካደ፥ ዛላ ቦላ ባረዉ ሂጻዱ፤ ካ ጫክያ አግናይ ዶምያ ጋላሳፐ ቢደ አሃቱዋ ቦላ እራይ ሳሉዋፐ ዎናዋ ጋካናዉ፥ ጋላስ ሳሉዋ ካፎቱ ዎይ ቃማ ሳኣ ዶአቱ ቦቼናዳን ናጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aata naatta Ris'ifa maak'iyaa akkaade, zaallaa bolla barew hiis's'aaddu; katsaa c'akkiyaa aginay doommiyaa gallassaappe biide anhatuwaa bolla iray saluwaappe wod'd'anawaa gakkanaw, gallassi saluwaa kafotuu woy k'amma sa'aa do'atuu bochchennaadan naagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Aaya biyo Erxifay maaqa ekkada zaalla bolla dunkaanadus; kaththa shiisho koyro gallassafe biidi iray bukkanaashe gakkanaas, gallas salo kafoti bochchontta mala, omars wora do7ati bochchontta mala naagashe heen gam7adus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣያ ቢዮ ኤርጺፋይ ማቃ ኤካዳ ዛላ ቦላ ዱንካናዱስ፤ ካ ሺሾ ኮይሮ ጋላሳፌ ቢዲ ኢራይ ቡካናሼ ጋካናስ፥ ጋላስ ሳሎ ካፎቲ ቦቾንታ ማላ፥ ኦማርስ ዎራ ዶኣቲ ቦቾንታ ማላ ናጋሼ ሄን ጋምኣዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮሄላ ናእያ ራፅፋ ካዮ አፍላ ኤካዳ ዛላ ቦላ ባዉ ሂፃዳ፥ ካ ጫክያ ዎድያፐ ብድ አሀታ ቦላ እር ቡካና ጋካናዉ ጋላስ ካፎይ፥ ቃማ ዶእ ቦቾናዳ ናጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyoheela na7iya Raxifa kayo afila ekada zaalla bolla baw hiixada, kathi cakiya wodiyape bidi ahata bolla iri bukana gakanaw gallas kafoy, qamma do7i bochonaada naagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኢዮሄል ልጅ ሪጽፋ ማቅ ወስዳ፣ በቋጥኝ ላይ ለራሷ አነጠፈች፤ ከመከር ወቅት መጀመሪያ አንሥቶ ዝናብ ከሰማይ በሬሳዎቹ ላይ እስከ ወረደ ጊዜ ድረስ፣ ቀን የሰማይ ወፎች ሌሊት የዱር አራዊት እንዲነኳቸው አልፈቀደችም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የሳኦል ቊባት የነበረችው የአያ ልጅ ሪጽፋ ሬሳዎቹ ባሉበት ስፍራ አጠገብ በሚገኘው ቋጥኝ ድንጋይ ላይ ማቅ ዘርግታ ከስሩ ተቀመጠች፤ እርስዋም ከመከር ጊዜ መጀመሪያ አንሥቶ ዝናብ እስከሚጥልበት ጊዜ ድረስ እዚያ ቈየች፤ ቀን ቀን ወፎች በሬሳዎቹ ላይ እንዳያርፉ እየተከላከለች፥ ሌሊት ሌሊትም አውሬ እንዳይበላቸው ትጠብቃቸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሪፅፋ ጓል ዮዳሄውን ወጮ ወሲዳ፥ ካብ መጀመርታ ቐውዒ ሒዛ፥ ካብ ሰማይ ዝናም ክሳዕ ዝዘንም ኣብ ልዕሊ ኰዅሒ ዘርግሐት፤ ብመዓልቲ ኣዕዋፍ ሰማይ፥ ብለይቲ ድማ ኣራዊት በረኻ ክዓርፉሎም ኣይሓደገቶምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሪጻጳ ጓል ኣያ ድማ ማቕ ወሲዳ ንርእሳ ኣብ ከውሒ ኣንጸፈት፡ ካብ መጀመርታ ቐውዒ፡ ካብ ሰማይ ዝናም ክሳዕ ዚዘንሞም ከኣ ብመዓልቲ ኣዕዋፍ ሰማይ። ብለይቲ ድማ ኣራዊት መሮር ኪዐርፉሎም ኣይሐደገቶምን። |