2 Samuel 20:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብቲ ኣብ ጊብዖን ዘሎ ዓብዪ እምኒ ምስ በጽሑ፡ ኣማሳ ቀዲሞም ወጸ። እቲ ዝለበሶ ክዳን ዮኣብ ድማ ተኣሲሩሉ፡ ኣብ ልዕሊኡ ድማ ኣብ ጭሕሙ ኣብ መንኵቡ ሰይፊ ዘለዎ ቅናት ተኣሲሩ ነበረ። ክወጽእ ከሎ ድማ ወደቐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በገባዖንም ወዳለው ወደ ታላቁ ድንጋይ በደረሱ ጊዜ አሜሳይ በፊታቸው መጣ፤ ኢዮአብም የሰልፍ ልብስ ለብሶ ነበር፤ በላዩም መታጠቂያ ነበረ፤ በወገቡም ላይ ሰገባ ያለው ሰይፍ ታጥቆ ነበር፤ እርሱም ሲራመድ ሰይፉ ወደቀ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በገባዖንም ወዳለው ወደ ታላቁ ድንጋይ በደረሱ ጊዜ አሜሳይ ሊገናኛቸው መጣ፤ ኢዮአብም የሰልፍ ልብስ ለብሶ ነበር፥ በላዩም መታጠቂያ ነበረ፥ በወገቡም ላይ ሰገባ ያለው ሰይፍ ታጥቆ ነበር፤ እርሱም ሲራመድ ሰይፉ ወደቀ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በገባዖን ከታላቁ ቋጥኝ አጠገብ እንደ ደረሱ፥ አማሳይ ሊገናኛቸው መጣ፤ ኢዮአብ የጦር ሜዳ ልብሱን ለብሶ ሰይፉን ከሰገባው በወገቡ ላይ ታጥቆ ነበር፤ ወደ ፊት ራመድ እንዳለም ሰይፉ ከሰገባው ወጥቶ ወደቀ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ቢደ ጋባኦናን ደእያ ዎጋ ዛላ ጋክያ ዎደ፥ አማስ ኡንቱንቱና ጋከታናዉ ዬዳ፤ እዮኣበ ኦላ ማዩዋ ማይ ኡቴዳ፤ ባረ ጼሳን ማሻ ሾኩዋና አ ዎዳ ሳቂያ ዳንጬዳ። እ ስንዉኮ ታንግሽን፥ ሄ ማሻይ ሾኩዋፐ ከስ አኪደ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu biide Gabaa'oonan de'iyaa wogga zaallaa gakkiyaa wode, Amaasi unttunttunna gaketanaw yeedda; Iyoo'aabe olaa mayuwaa mayyi utteedda; bare s'eessan mashshaa shookuwaanna aatsi wotseedda sak'k'iyaa danc'c'eedda. I sintsawukko tanggishin, he mashshay shookuwaappe kessi akkiide wod'd'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Geba7oonen wogga zaalla matan dishin Amasi isttara gayttana kezides; Iyo7aabey ola may7o may7idi giththa mashsha kohozara gixxi uttides; izi sinththe tanggida mala mashshazi kohozappe kezi gaden wodhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጌባኦኔን ዎጋ ዛላ ማታን ዲሺን ኣማሲ ኢስታራ ጋይታና ኬዚዴስ፤ ኢዮኣቤይ ኦላ ማይኦ ማይኢዲ ጊ ማሻ ኮሆዛራ ጊጺ ኡቲዴስ፤ ኢዚ ሲን ታንጊዳ ማላ ማሻዚ ኮሆዛፔ ኬዚ ጋዴን ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ብድ ጋባኦናን ደእያ ዎጋ ዛላ ጋክያ ዎደ አማስ ኤንታራ ጋሄታናዉ ይስ። እዮኣብ ኦላ ማኡዋ ማእ ኡትስ፤ ባ ፄሳን ማሻ ዳንጭስ። እ ታንግሽን እያ ማሻይ ሾሁዋፐ ከስ ኤክድ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti bidi Gaba7oonan de7iya wogga zaalla gakiya wode Amaasi entara gahetanaw yis. Iyo7aabi ola ma7uwa ma7i uttis; ba xeessan mashsha dancis. I tangishin iya mashshay shoohuwape kessi ekidi wodhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በገባዖን ከታላቁ ቋጥኝ አጠገብ ሳሉ፣ አሜሳይ ሊገናኛቸው መጣ፤ ኢዮአብ የጦር ሜዳ ልብሱን ለብሶ ሰይፉን ከነሰገባው በወገቡ ላይ ታጥቆ ነበር፤ ወደ ፊት ራመድ እንዳለም ሰይፉ ከሰገባው ወጥቶ ወደቀ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በገባዖን ወደሚገኘው ወደ ትልቁ ድንጋይ በደረሱ ጊዜ ዐማሣ አገኛቸው፤ በዚህን ጊዜ ኢዮአብ ሰይፉን በሰገባው ከቶ፥ ሰገባውንም በመታጠቂያው ላይ አስሮ ለጦርነት ተዘጋጅቶ ነበር፤ እየተራመደ ወደ ፊት ሲሄድ ሳለም ሰይፉ ወደቀ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ኣብ ገባዖን ዘሎ ዓብዪ እምኒ ምስ በፅሑ፥ ኣሜሳይ ክራኸቦም መፀ። ኢዮኣብ ድማ ኽዳን ውግእ ተኸዲኑ ነበረ፤ ኣብ ልዕሊኡ ኸዓ ሰይፊ ምስ ሰገባኡ ተዓጢቑ ነበረ። ንሱ ክኸይድ እንተሎ ድማ እቲ ሰይፊ ወደቐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ ኣብ ጊብዖን ዘሎ ዓብዪ እምኒ ኸለዉ፡ ዓማሳ መጺኡ ተራኸቦም። ዮኣብ ድማ ተኸዲንዎ ዝነበረ ቐሚሹ ተዐጥቀ፡ ብልዕሊኡ ኸኣ ኣብ ምሕኲልቱ ሴፍ ምስ ሰገባኡ ተዐጢቑ ነበረ። ንሱ ኪኸይድ ከሎ ድማ እቲ ሴፍ ወደቐ። |