2 Samuel 20:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብ ዮኣብ ድማ ደድሕሪኡን ንቅሬታውያንን ንፔሌታውያንን ንዅሎም ጀጋኑን ደድሕሪኡ ወጹ፣ ንሳባ ወዲ ቢግሪ ኺስዕብዋ ድማ ካብ የሩሳሌም ወጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቢሳና የኢዮአብ ሰዎች ከሊታውያንም፥ ፈሊታውያንም፥ ኀያላኑም ሁሉ ወጥተው ተከተሉት፤ ከኢየሩሳሌምም ወጥተው የቢኮሪ ልጅ ሳቡሄን አሳደዱት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቢሳንም ተከትለው የኢዮአብ ሰዎች ከሊታውያንም ፈሊታውያንም ኃያላንም ሁሉ ሄዱ፤ የቢክሪንም ልጅ ሳቤዔን ለማሳደድ ከኢየሩሳሌም ወጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቢሳንም ተከትለው የኢዮአብ ሰዎች ከሊታውያን፥ ፈሊታውያን፥ እንዲሁም ሌሎች ኀያላን ጦረኞች በሙሉ ወጡ፤ የቢክሪ ልጅ ሼባዕን ለማሳደድ ከኢየሩሳሌም ወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮኣባ አሳቱ፥ ካትያ ናግያዋንቱነ ምኖ ኦላንቻቱ ኡባይ አብሻያና ቢክራ ናኣ ሸባአ የደርሳናው የሩሳላመፐ ከሲደ ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyoo'aaba asatuu, kaatiyaa naagiyaawanttunne mino olanchchatuu ubbay Abishaayaana Biikira na'aa Shebaa'a yederssanaw Yerusalameppe kesiide beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Iyo7aabe wottadarati, Keliteti, Pelitetinne wolqqama olanchchati ubbay Abisaye azazon kezida; istti Yerusalaameppe keziday Bikire naa Sheba7e yedeththanaassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢዮኣቤ ዎታዳራቲ፥ ኬሊቴቲ፥ ፔሊቴቲኔ ዎልቃማ ኦላንቻቲ ኡባይ ኣቢሳዬ ኣዛዞን ኬዚዳ፤ ኢስቲ ዬሩሳላሜፔ ኬዚዳይ ቢኪሬ ና ሼባኤ ዬዴናሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮኣባ አሳይ፥ ካዋ ናገይሳትነ ምኖ ኦላንቾት ኡባይ አብሳራ ብክራ ናኣ ሳበአ ጌዶ ካላናዉ የሩሳላመፐ ከይድ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aaba asay, kawa naageysatinne mino olanchoti ubbay Abisara Bikira na7aa Saabe7a geedo kaallanaw Yerusalaamepe keyidi bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የኢዮአብ ሰዎች፣ ከሊታውያን፣ ፈሊታውያን እንዲሁም ሌሎች ኀያላን ጦረኞች በሙሉ በአቢሳ አዛዥነት ወጡ፤ ከኢየሩሳሌም የወጡትም የቢክሪ ልጅ ሳቤዔን ለማሳደድ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ የኢዮአብ ወታደሮች፥ የንጉሡ የክብር ዘበኞችና ሌሎች ወታደሮችም ከአቢሳ ጋር ከኢየሩሳሌም ወጥተው የቢክሪን ልጅ ሼባዕን በመከታተል አሳደዱት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ናይ ኢዮኣብ ሰባትን እቶም ሓለውቲ ንጉስን ኵሎም ጀጋኑን ደድሕሪኡ ወፁ፤ ንሳቤዔ ወዲ ቢክሪ ኸሳጕጉዎ ኸዓ ኻብ ኢየሩሳሌም ወፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ናይ ዮኣብ ሰባትን እቶም ክረታውያንን ጰለታውያንን ኲሎም ጀጋኑን ደድሕሪኡ ወጹ፡ ንሸባዕ ወዲ ቢክሪ ኺሰጒዎ ኸኣ ካብ የሩሳሌም ወጹ። |