2 Samuel 20:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ንኣማሳ፡ ኣብ ውሽጢ ሰለስተ መዓልቲ ንሰብ ይሁዳ ኣኪብካ ኣብዚ ተረኺብካ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም አሜሳይን፥ “የይሁዳን ሰዎች ሁሉ በሦስት ቀን ውስጥ ጥራልኝ፤ አንተም አብረህ በዚህ ሁን” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም አሜሳይን። የይሁዳን ሰዎች ሁሉ በሦስት ቀን ውስጥ ጥራልኝ፥ አንተም አብረህ በዚህ ሁን አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ንጉሡ አማሳይን፥ “የይሁዳ ሰዎች ሁሉ በሦስት ቀን ውስጥ፥ ወደ እኔ እንዲመጡ ጥራልኝ፤ አንተ ራስህም እንድትገኝ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ካቲ አማሳ፥ “ይሁዳ አሳ ኡባ ሄዙ ጋላሳን ታዉ ጼሳደ ሺሻ፤ ያታደ ኔንካ ነ ሁጲያዉ ኡንቱንቱና ሺቃ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan kaatii Amaasa, «Yihudaa asaa ubbaa heezzu gallassan taw s'eesaade shiishsha; yaataade neenikka ne huup'iyaw unttunttunna shiik'a» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye kawozi Amasas, «Yuhuda asay ubbay heedzdzu gallassa giddon taakko yaana mala xeyga; nekka ne hu7era beetta» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ካዎዚ ኣማሳስ፥ «ዩሁዳ ኣሳይ ኡባይ ሄ ጋላሳ ጊዶን ታኮ ያና ማላ ጼይጋ፤ ኔካ ኔ ሁኤራ ቤታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ አማሳኮ፥ “ይሁዳ አሳ ኡባ ሄ ጋላሳን ታዉ ፄጋዳ ሺሻ፤ ነካ ኤንታራ ሺቃ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Amaasako, “Yihuda asa ubbaa heedzu gallasan taw xeegada shiisha; neka entara shiiqa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ንጉሡ አሜሳይን፣ “የይሁዳ ሰዎች ሁሉ በሦስት ቀን ውስጥ፣ ወደ እኔ እንዲመጡ ጥራልኝ፤ አንተ ራስህም ተገኝ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡም ዐማሣን “የይሁዳን ሰዎች ሁሉ ጠርተህ በአንድነት ሰብስብና ከነገ ወዲያ ይዘሃቸው ወደዚህ ተመለስ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ድማ ንኣሜሳይ “ንሰብ ይሁዳ በዘን ሰለስተ መዓልቲ ኣኽትተለይ፤ ንስኻ ኸዓ ሒዝካዮም ኣብዙይ ተረኸብ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ድማ ንዓማሳ፡ ንሰብ ይሁዳ በዘን ሰለስተ መዓልቲ ኣኽትተለይ፡ ንስኻ ኸኣ ኣብዚ ተረኸብ፡ በሎ። |