2 Samuel 20:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ኣብ ቤቱ ኣብ የሩሳሌም በጽሐ። ንጉስ ድማ ነተን ነታ ቤት ክሕልዋ ዝገደፈን ዓሰርተ ኣንስቲ ኣንስቱ ወሲዱ ኣብ ማእሰርቲ ኣእተወንን ይከናኸንን፡ ምሳታተን ግና ኣይኣተወን። ብድሕሪኡ ድማ ክሳብ መዓልቲ ሞቶም ተኣሲሮም፣ ብመበለት እናነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወደ ቤቱ መጣ፤ ንጉ​ሡም ቤቱን ሊጠ​ብቁ የተ​ዋ​ቸ​ውን ዐሥ​ሩን ቁባ​ቶች ወስዶ ለጠ​ባቂ ሰጣ​ቸው፤ ቀለ​ብም ሰጣ​ቸው፤ ነገር ግን ወደ እነ​ርሱ አል​ገ​ባም፤ በቤ​ትም ተዘ​ግ​ተው እስ​ኪ​ሞቱ ድረስ መበ​ለ​ቶች ሆነው ተቀ​መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ወደ ኢየሩሳሌም ወደ ቤቱ መጣ፤ ንጉሡም ቤቱን ሊጠብቁ የተዋቸውን አሥሩን ቁባቶች ወስዶ ለጠባቂ ሰጣቸው፥ ቀለብም ሰጣቸው፥ ነገር ግን ወደ እነርሱ አልገባም፤ በቤት ተዘግተው እስኪሞቱም ድረስ ባልቴቶች ሆነው ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ኢየሩሳሌም ወዳለው ቤተ መንግሥቱ በተመለሰ ጊዜ፤ ቤተ መንግሥቱን እንዲጠብቁ ትቶአቸው የሄደውን ዐሥሩን ዕቁባቶቹን ወሰደ፤ በአንድ ቤትም ውስጥ እንዲጠበቁ አደረገ። ቀለብ ሰጣቸው፤ ይሁን እንጂ ወደ እነርሱ አልገባም ነበር፤ እነርሱም እስከሞቱበት ጊዜ ድረስ መበለት ሆነው፥ ለብቻቸው ተገልለው ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ባረ ሶ የሩሳላመ ስሜዳ ዎደ፥ ካትያ ጎልያ ናጋናዉ አሼዳ ታሙ ባኮቱዋ አክ አፊደ፥ እት ጎለን ናግስ ዎዳ፤ ኡንቱንቶ ኮሽያዋ እሜዳ፤ ሽን እ ኡንቱንቱና አቅቤና። ኡንቱንቱ ሄ ጎለን ናገቲደ፥ ባረንቱ ሀይቁዋ ጋላሳይ ጋካናዉ አምእያዳን ደኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite bare soo Yerusaalame simmeedda wode, kaatiyaa golliyaa naaganaw ashsheeda tammu baakkotuwaa akki afiide, itti gollen naagissi wotseedda; unttunttoo koshshiyaawaa immeedda; shin I unttunttunna ak'ibeenna. Unttunttu he gollen naagettiide, barenttu hayk'k'uwaa gallassay gakkanaw am"iyaadan de'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Yerusalaamen diza ba kawoteththa keeth simmida wode ba kawoteththa keeththaa naagana mala kase izi woththi bida tammu laggeththo maccassata ekkides; istti issi keeththan naagetti daana mala naage woththides; isttas koshshiza qallabakka immides. Gido attiin isttara aqibeenna; istti hayqqanaashe gakkanaas am7i mala banttarkka dumma de7ida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ዬሩሳላሜን ዲዛ ባ ካዎቴ ኬ ሲሚዳ ዎዴ ባ ካዎቴ ኬ ናጋና ማላ ካሴ ኢዚ ዎ ቢዳ ታሙ ላጌ ማጫሳታ ኤኪዴስ፤ ኢስቲ ኢሲ ኬን ናጌቲ ዳና ማላ ናጌ ዎዴስ፤ ኢስታስ ኮሺዛ ቃላባካ ኢሚዴስ። ጊዶ ኣቲን ኢስታራ ኣቂቤና፤ ኢስቲ ሃይቃናሼ ጋካናስ ኣምኢ ማላ ባንታርካ ዱማ ዴኢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ የሩሳላመን ደእያ ባ ጋ ስምዳ ዎደ፥ ካዎ ጋ ናጋና መላ አሽዳ ታሙ ላገታ ኤፍድ እስ ኬን ናግስድ ዎስ። ኤንታዉ ኮሽያባ እሚስ፥ ሽን ኤንታራ አቅቤና። ኤንቲ ሄ ኬን ናገትድ፥ ሀይቃና ጋካናዉ አምኦ ግድድ ደእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Yerusalaamen de7iya ba gadho simmida wode, kawo gadho naagana mela ashshida tammu laggethota efidi issi keethan naagisidi wothis. Entaw koshshiyaba immis, shin entara aqibeenna. Enti he keethan naagetidi, hayqana gakanaw am7o gididi de7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ኢየሩሳሌም ወዳለው ቤተ መንግሥቱ በተመለሰ ጊዜ፤ ቤተ መንግሥቱን እንዲጠብቁ ትቷቸው የሄደውን ዐሥሩን ቁባቶቹን ወሰደ፤ በአንድ ቤትም ውስጥ እንዲጠበቁ አደረገ። ቀለብ ሰጣቸው፤ ይሁን እንጂ ወደ እነርሱ አልገባም ነበር፤ እነርሱም እስከ ሞቱበት ጊዜ ድረስ መበለት ሆነው፣ ለብቻቸው ተገልለው ተቀመጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት በኢየሩሳሌም ወደሚገኘው ቤተ መንግሥቱ በደረሰ ጊዜ፥ ቤተ መንግሥቱን እንዲጠብቁለት ትቶአቸው የነበሩትን ዐሥር ቊባቶቹን ወደ ሌላ ወስዶ በዘበኛ እንዲጠበቁ አደረገ፤ የሚያስፈልጋቸው ነገር ሁሉ እንዲሰጣቸው አዘዘ፤ ይሁን እንጂ ከእነርሱ ጋር ግንኙነት አልፈጸመም፤ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስከ ዕለተ ሞታቸው በቤት ተወስነው እንደ መበለቶች በመሆን ኖሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ናብ ኢየሩሳሌም ናብ ቤቱ ኣተወ። ሽዑ ነተን ቤት ክሕልዋ ሓዲጉወን ዝነበረ ዓሰርተ ኣንስቲ ወሰኑ ኻብቲ ዝነበራኦ ወሲዱ፥ ክሕለዋ ኣብ ሓደ ቤት ኣቐሚጡ ይቕልበን ነበረ። ምስኣተን ግና ርክብ ኣይገበረን። ንሳተን ከዓ ኸም መበለታት ኮይነን ክሳዕ ዕለተ ሞተን ተዓፅየን ነበራ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ናብ የሩሳሌም ናብ ቤቱ መጸ። ሽዑ እቲ ንጉስ ነተን ቤት ኪሕልዋ ሓዲግወን ዝነበረ ዓሰርተ ኣንስቲ ወሰኑ ወሰደን፡ ኪሕለዋ ኣብ ቤት ኣቐሚጡ ኸኣ፡ ይቕልበን ነበረ። ናባታተን ግና ኣይኣተወን። ንሳተን መበለታት ኰይነን ክሳዕ መዓልቲ ሞተን ተዐጽየን ነበራ።