2 Samuel 20:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዶራም ድማ ሓላፊ ግብሪ ነበረ፣ ዮሳፋጥ ወዲ ኣሂሉድ ድማ ሓላፊ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አዶኔራምም ግብር አስገባሪ ነበረ፤ የአኪሎትም ልጅ ኢዮሳፍጥ ታሪክ ጸሓፊ ነበረ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አዶኒራምም ግብር አስገባሪ ነበረ፤ የአሒሉድም ልጅ ኢዮሣፍጥ ታሪክ ጸሐፊ ነበረ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አዶራም በግዳጅ ሥራ ላይ ለተሰማሩት ሰዎች አለቃ ሲሆን፤ የአሒሉድ ልጅ ኢዮሣፍጥ ደግሞ ታሪክ ጸሓፊ ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዶንራም ዎልቃን ጮ ኦያዋንቱ ካፑዋ፤ አህሉዳ ናአይ ዮሳፌጸ ሀኔዳባ ጻፍያዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Adooniraami wolk'k'an c'oo ootsiyaawanttu kaappuwaa; Ahiluuda na'ay Yoosaafees'e haneeddabaa s'aafiyaawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Adoraamey wolqqa ooso ooththizayta bolla halaqa gidides. Ahiluude naa Iyoosaafixey taarike xaafizaade gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዶራሜይ ዎልቃ ኦሶ ኦዛይታ ቦላ ሃላቃ ጊዲዴስ። ኣሂሉዴ ና ኢዮሳፊጼይ ታሪኬ ጻፊዛዴ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዶንራም ዎልቃ ኦሶ ኦይሳታ ሀላቃ ግድሽን፥ አህሉዳ ናአይ እዮሳፍፅ ሀንዳባ ፃፈይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Adoniraami wolqa ooso ootheyisata halaqa gidishin, Ahiluda na7ay Iyosaafxi hanidaba xaafeysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አዶኒራም በግዳጅ ሥራ ላይ ለተሰማሩት ሰዎች አለቃ ሆነ፤ የአሒሉድ ልጅ ኢዮሣፍጥ ደግሞ ታሪክ ጸሓፊ ሆነ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አዶኒራም ነጻ አገልግሎት የሚሰጡ ገባሮች ኀላፊ ሲሆን፥ የአሒሉድ ልጅ ኢዮሣፍጥ ታሪክ ጸሐፊ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዶኒራም ድማ ናይቶም ተገዲዶም ዝሰርሑ ሓለቓ ነበረ። ዮሳፍጥ ወዲ ኣሒሉድ ከዓ ተሓዚ መዝገብ ነበረ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዶራም ድማ ዋና ግብሪ፡ ዮሳፋጥ ወዲ ኣሒሉድ ከኣ ተሓዝ ደብተር ነበረ። |