2 Samuel 20:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እታ ሰበይቲ ብጥበባ ናብ ኵሉ እቲ ህዝቢ ከደት። ርእሲ ሳባ ወዲ ቢግሪ ድማ ቆሪጾም ናብ ዮኣብ ደርበዩ። መለኸት ድማ ነፍሐ፡ ነፍሲ ወከፎም ድማ ናብ ድንኳኑ ካብታ ከተማ ወጹ። ዮኣብ ድማ ናብ የሩሳሌም ናብ ንጉስ ተመልሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያቺም ሴት ወደ ሕዝቡ ሁሉ ገብታ ለከ​ተ​ማው ሕዝብ ሁሉ በብ​ል​ሀት ነገ​ረ​ቻ​ቸው፤ የቢ​ኮ​ሪን ልጅ የሳ​ቡ​ሄን ራስ ቈር​ጠው ሰጡ​አት፤ ወደ ኢዮ​አ​ብም ጣለ​ችው። ኢዮ​አ​ብም መለ​ከ​ቱን ነፋ፤ ሰውም ሁሉ ከከ​ተ​ማ​ዪቱ ርቆ እያ​ን​ዳ​ንዱ ወደ ድን​ኳኑ ሄደ። ኢዮ​አ​ብም ወደ ንጉሡ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ተመ​ለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴቲቱም በብልሃትዋ ወደ ሕዝቡ ሁሉ ሄደች፤ እነርሱም የቢክሪን ልጅ የሳቤዔን ራስ ቈርጠው ወደ ኢዮአብ ጣሉት። እርሱም ቀንደ መለከቱን ነፋ፥ ሰውም ሁሉ ከከተማይቱ ርቆ እያንዳንዱ ወደ ድንኳኑ ሄደ። ኢዮአብም ወደ ንጉሡ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህም በኋላ ሴቲቱ ብልኅ ምክሯን ይዛ ወደ ሕዝቡ ሁሉ ሄደች፤ እነርሱም የቢክሪን ልጅ የሼባዕን ራስ ቆርጠው ለኢዮአብ ወረወሩለት፤ ስለዚህ ኢዮአብ መለከቱን ነፋ፤ ሰዎቹም ከከተማዪቱ ርቀው በየአቅጣጫው ተበታተኑ፤ እያንዳንዳቸውም ወደየቤታቸው ሄዱ፤ ኢዮአብም ወደ ንጉሡ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ምሽራታ ባረ ኤራ ዞርያና አሳ ኡባኮ ባዱ። ሄዋ ድራዉ፥ አሳይ ቢክራ ናኣ ሸባአ ቆያፐ ሁጲያ እዮኣባዉ ኦሌዳ። ያትና፥ እዮኣበ ማላካታ ፑኔዳ፤ አሳይ ኡባይ ካታማፐ ከሲደ፥ ባረ ሶ ባረ ሶ ቤዳ፤ እዮኣበ ካትያኮ የሩሳላመ ስሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, mishirata bare era zoriyaanna asaa ubbaakko baaddu. Hewaa diraw, Asay Biikira na'aa Shebaa'a k'ood'iyaappe huup'iyaa Iyoo'aabaw oleedda. Yaatina, Iyoo'aabe malakataa punneedda; Asay ubbay katamaappe kesiide, bare soo bare soo beedda; Iyoo'aabe kaatiyaakko Yerusaalame simmeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye maccassaya cinccateththan kumida ba zore ubbaa deraakko ekka badus. Isttika Bikire naa Sheba7e hu7eza qanxxidi Iyo7aabes kare olida. Histtiin Iyo7aabey zaye punnides; asaykka katamayppe haakki bida. Ubbaa baggarakka laaletti baso baso bida. Iyo7aabey kawozaakko Yerusalaame simmi bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ማጫሳያ ጪንጫቴን ኩሚዳ ባ ዞሬ ኡባ ዴራኮ ኤካ ባዱስ። ኢስቲካ ቢኪሬ ና ሼባኤ ሁኤዛ ቃንጺዲ ኢዮኣቤስ ካሬ ኦሊዳ። ሂስቲን ኢዮኣቤይ ዛዬ ፑኒዴስ፤ ኣሳይካ ካታማይፔ ሃኪ ቢዳ። ኡባ ባጋራካ ላሌቲ ባሶ ባሶ ቢዳ። ኢዮኣቤይ ካዎዛኮ ዬሩሳላሜ ሲሚ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ማጫስያ ባ ጭንጫ ዞርያራ አሳኮ ባሱ። አሳይ ብክራ ናኣ ሳበአ ቆፐ ቃንፅድ ሁጵያ እዮኣባስ ሆልዶሶና። ያትን፥ እዮኣብ ሞይዘ ፑንን አሳ ኡባይ ካታማፐ ከይድ፥ ባ ሶ ሶ ብን፥ እዮኣብ ካዋኮ የሩሳላመ ስምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, maccasiya ba cinca zoriyara asaako basu. Asay Bikira na7aa Saabe7a qoodhepe qanxidi huuphiya Iyo7aabas holidosona. Yaatin, Iyo7aabi moyze punnin asa ubbay katamaape keyidi, ba soo soo bin, Iyo7aabi kawako Yerusalaame simmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህም በኋላ ሴቲቱ ብልኅነት የተሞላበት ምክሯን ይዛ ወደ ሕዝቡ ሁሉ ሄደች፤ እነርሱም የቢክሪን ልጅ የሳቤዔን ራስ ቈርጠው ለኢዮአብ ወረወሩለት፤ ስለዚህ ኢዮአብ መለከቱን ነፋ፤ ሰዎቹም ከከተማዪቱ ርቀው በየአቅጣጫው ተበታተኑ፤ እያንዳንዳቸውም ወደየቤታቸው ሄዱ፤ ኢዮአብም ወደ ንጉሡ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም ዕቅድ በተግባር ለመግለጥ ወደ ከተማይቱ ሕዝብ ሄደች፤ እነርሱም የቢክሪን ልጅ የሺባዕን ራስ ቈርጠው በግንቡ ላይ ለኢዮአብ ወረወሩለት፤ እርሱም ወታደሮቹ ከተማይቱን ለቀው ይወጡ ዘንድ ምልክት እንዲሆን እምቢልታ ነፋ፤ እነርሱም ወደየቤታቸው ተመለሱ፤ ኢዮዓብም ንጉሡን ለማግኘት ወደ ኢየሩሳሌም ሄደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እታ ሰበይቲ ሓሳባታ ንዅሎም እቶም ህዝቢ ነገረቶም። ንሳቶም ድማ ርእሲ ሳቤዔ ወዲ ቢክሪ ቘሪፆም ንኢዮኣብ ደርበዩሉ። ኢዮኣብ ከዓ “ተመለሱ” ዝብል መለኸት ነፍሐ። ነፍሲ ወከፍ ካብታ ኸተማ ነናብ ገዛኡ ፋሕ በለ። ኢዮኣብ ድማ ናብ ንጉስ ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እታ ሰበይቲ ብብልህነታ ናብ ኲሉ ህዝቢ መጸት። ርእሲ ሸባዕ ወዲ ቢክሪ ቘሪጾም ድማ ንዮኣብ ደርበዩሉ። ንሱ ኸኣ መለኸት ነፍሔ እሞ፡ ነፍሲ ወከፍ ካብታ ኸተማ ነናብ ድንኳኑ ፋሕ በለ። ዮኣብ ድማ ናብ ንጉስ ናብ የሩሳሌም ተመልሰ።