2 Samuel 20:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ጕዳይ ከምኡ ኣይኰነን፡ ግናኸ ሓደ ሰብ ካብ ኣኽራን ኤፍሬም፡ ሰባ ወዲ ቢክሪ፡ ኢዱ ናብ ንጉስ፡ ኣብ ልዕሊ ዳዊት ኣልዓለ። ንበይኑ ኣድሕኖ፡ ኣነ ድማ ካብታ ከተማ ክወጽእ እየ። እታ ሰበይቲ ድማ ንዮኣብ፡ እንሆ፡ ርእሱ ኣብ ልዕሊ መንደቕ ተደርብዩልካ ኣሎ፡ በለቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገሩ እንዲህ አይደለም፤ ከተራራማው ከኤፍሬም ሀገር የሚሆን የቢኮሪ ልጅ ሳቡሄ የሚባል አንድ ሰው ግን በንጉሡ በዳዊት ላይ እጁን አነሣ፤ እርሱን ብቻውን ስጡኝ፤ እኔም ከከተማዪቱ እርቃለሁ” አላት። ሴቲቱም ኢዮአብን፥ “እነሆ፥ ራሱ ከቅጥር ላይ ይጣልልሃል” አለችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገሩ እንዲህ አይደለም፤ ከተራራማው ከኤፍሬም አገር የሚሆን የቢክሪ ልጅ ሳቤዔ የሚባል አንድ ሰው ግን በንጉሡ በዳዊት ላይ እጁን አነሣ፤ እርሱን ብቻውን ስጡኝ፥ እኔም ከከተማይቱ እርቃለሁ አላት። ሴቲቱም ኢዮአብን። እነሆ፥ ራሱ ከቅጥር ላይ ይጣልልሃል አለችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገሩስ እንዲህ አይደለም፤ የኰረብታማው የኤፍሬሙ አገር ሰው፥ የቢክሪ ልጅ ሼባዕ እጁን በንጉሡ በዳዊት ላይ አንሥቶአል፤ እናንተ ይህን ሰው ብቻ ስጡኝ እንጂ እኔ ከተማዪቱን ትቼ እሄዳለሁ” አላት። ሴቲቱም ኢዮአብን፥ “የሰውየው ራስ ተቆርጦ በግንቡ ላይ ይወረወርልሃል” አለችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የዉ ሄዋ ግደና፤ ኤፍሬማ ገዝያፐ ቢክራ ናኣ ሸባአ ጌተትያ እት ብታኒ ካትያ ዳዊታ ቦላ ባረ ኩሽያ ደንዳ። ሄ ብታንያ ታዉ ሼተ፤ ያቶፐ፥ ታን ካታማፐ ባና” ያጌዳ። ምሽራታ እዮኣባ፥ “አ ሁጲ ግምቢያ ጼራና ነዉ ኦለታና” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yewuu hewaa gidenna; Efireema gezziyaappe Biikira na'aa Shebaa'a geetettiyaa itti bitanii Kaatiyaa Daawita bolla bare kushiyaa dentseedda. He bitaniyaa taw sheed'd'ite; yaatooppe, taani katamaappe baana» yaageedda. Mishirata Iyoo'aaba, «Aa huup'ii gimbbiyaa s'eeraana new olettana» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yo7oy hessa mala gidenna; heen zumazan Efreeme gezzefe Bikire naa Sheba7e geetettizayssi kawo Dawite bolla ba kushe denththides; intte he addeza xalla taas aaththi immiko tani hanno katamayo yedda baana» gides. Maccassayakka zaarada Iyo7aabes, «Addeza hu7e qanxxidi nees gimbe bollara kare yeggana» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮኦይ ሄሳ ማላ ጊዴና፤ ሄን ዙማዛን ኤፍሬሜ ጌዜፌ ቢኪሬ ና ሼባኤ ጌቴቲዛይሲ ካዎ ዳዊቴ ቦላ ባ ኩሼ ዴንዴስ፤ ኢንቴ ሄ ኣዴዛ ጻላ ታስ ኣ ኢሚኮ ታኒ ሃኖ ካታማዮ ዬዳ ባና» ጊዴስ። ማጫሳያካ ዛራዳ ኢዮኣቤስ፥ «ኣዴዛ ሁኤ ቃንጺዲ ኔስ ጊምቤ ቦላራ ካሬ ዬጋና» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑ ቆፋይ ሄሳ ግደና። ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን ብክራ ናኣ ሳበአ ጌተትያ አደይ ካዋ ዳዊታ ቦላ ደንድስ። ሄ አድያ ታዉ እምተ፤ ታኒ ካታማ የዳዳ ባና” ያግስ። ማጫስያ፥ “እያ ሁጵያ ግምብያ ቦላራ ነዉ ሆላና” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nu qofay hessa gidenna. Derey dariya Efreema biittan Bikira na7aa Sabe7a geetetiya addey kawa Dawita bolla dendis. He addiya taw immite; taani katamaa yeddada baana” yaagis. Maccasiya, “Iya huuphiya gimbiya bollara new holana” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገሩስ እንዲህ አይደለም፤ የኰረብታማው የኤፍሬሙ አገር ሰው፣ የቢክሪ ልጅ ሳቤዔ እጁን በንጉሡ በዳዊት ላይ አንሥቷል፤ እናንተ ይህን ሰው ብቻ ስጡኝ እንጂ እኔ ከተማዪቱን ትቼ እሄዳለሁ” አላት። ሴቲቱም ኢዮአብን፣ “የሰውየው ራስ ተቈርጦ በግንቡ ላይ ይወረወርልሃል” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእኛ ዕቅድ ይህ አይደለም፤ የተራራማው የኤፍሬም አገር ተወላጅ የሆነ ሼባዕ ተብሎ የሚጠራ የቢክሪ ልጅ በንጉሥ ዳዊት ላይ ዐመፅ አስነሥቶአል፤ ብቻ ይህ ሰው ይሰጠኝ እንጂ እኔ ከተማይቱን ለቅቄ እሄዳለሁ።” እርስዋም “ራሱን ቈርጠን በግንብ ላይ እንወረውርልሃለን” አለችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነገሩ ኸምኡ ኣይኮነን። ሳቤዔ ዝስሙ ሰብኣይ፥ ወዲ ቢክሪ ኻብ እምባታት ኤፍሬም፥ ኣብ ልዕሊ ንጉስ ዳዊት ዓመፀ፤ ሕዚ ኸዓ ንእኡ ጥራሕ ሃቡኒ እምበር ካብዛ ኸተማ ክኸደልኩም እየ” ኢሉ መለሰላ። እታ ሰበይቲ ኸዓ ንኢዮኣብ “እምበኣር ርእሱ ብመካበቢያ ኽንድርብየልካ ኢና” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነገሩ ኸምኡ ኣይኰነን፡ ሸባዕ ዝስሙ ሰብኣይ፡ ወዲ ቢክሪ ኻብ ከረን ኤፍሬ፡ ኣብ ንጉስ፡ ኣብ ዳዊት ኢዱ ኣልዒሉ እዩ እሞ፡ ንእኡ ጥራይ ደኣ ሀቡኒ እምበር፡ ካብዛ ኸተማ ክኸደልኩም፡ ኢሉ መለሰ። እታ ሰበይቲ ኸኣ ንዮኣብ፡ እንሆ፡ ርእሱ ብመካበብያ ኽንድርብየልካ ኢና፡ በለት። |