2 Samuel 20:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፍ እስራኤል ድማ ካብ ዳዊት ደይቡ ንሳባ ወዲ ቢግሪ ሰዓበ። ሰብ ይሁዳ ግና ካብ ዮርዳኖስ ክሳዕ የሩሳሌም ኣብ ንጉሶም ተጣበቑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ሰዎች ሁሉ ከዳዊት ተለይተው የቢኮሪ ልጅ ሳቡሄን ተከትለው ሄዱ፤ የይሁዳ ሰዎች ግን ከዮርዳኖስ ጀምረው ኢየሩሳሌም እስኪደርሱ ንጉሣቸውን ተከተሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ሰዎች ሁሉ ከዳዊት ተለይተው የቢክሪን ልጅ ሳቤዔን ተከተሉ፤ የይሁዳ ሰዎች ግን ከዮርዳኖስ ጀምረው ኢየሩሳሌም እስኪደርሱ ንጉሣቸውን ተከተሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ የእስራኤል ሰው ሁሉ ዳዊትን ከድቶ የቢክሪን ልጅ ሼባዕን ተከተለ። የይሁዳ ሰዎች ግን ከዮርዳኖስ አንሥቶ እስከ ኢየሩሳሌም ድረስ ከንጉሣቸው ሳይለዩ አብረውት ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳቱ ኡባይ ዳዊታ አጊደ፥ ቢክራ ናኣ ሸባኣና ቤድኖ። ሽን ይሁዳ አሳቱ አማነቲደ፥ ዮርዳኖሳፐ የሩሳላመ ጋካናዉ፥ ባረንቱ ካትያ ካሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa asatuu ubbay Daawita aggiide, Biikira na'aa Shebaa'aana beeddino. Shin Yihudaa asatuu ammanettiide, Yorddaanoosappe Yerusaalame gakkanaw, barenttu kaatiyaa kaalleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Isra7eele asay ubbay Dawite kaddidi Bikire naa Sheba7e kaallides; gido attiin Yuhuda asay Yordaanooseppe doommidi Yerusalaame gakkanaas bantta kawozappe shaakettontta issife bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ዳዊቴ ካዲዲ ቢኪሬ ና ሼባኤ ካሊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ዩሁዳ ኣሳይ ዮርዳኖሴፔ ዶሚዲ ዬሩሳላሜ ጋካናስ ባንታ ካዎዛፔ ሻኬቶንታ ኢሲፌ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ኡባይ ዳዊታ አግድ፥ ብክራ ናኣ ሳበኤራራ ብዶሶና። ሽን ይሁዳ አሳይ ዮርዳኖሰፐ የሩሳላመ ጋካናዉ አጎና ባንታ ካዋ ካልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asa ubbay Dawita aggidi, Bikira na7aa Sabe7erara bidosona. Shin Yihuda asay Yordaanosepe Yerusalaame gakanaw aggonna banta kawa kaallidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የእስራኤል ሰው ሁሉ ዳዊትን ከድቶ የቢክሪን ልጅ ሳቤዔን ተከተለ። የይሁዳ ሰዎች ግን ከዮርዳኖስ አንሥቶ እስከ ኢየሩሳሌም ድረስ ከንጉሣቸው ሳይለዩ አብረውት ሄዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም እስራኤላውያን ዳዊትን ከድተው ከሼባዕ ጋር ሄዱ፤ የይሁዳ ሕዝብ ግን ታማኝነታቸውን በማጽናት ከዮርዳኖስ እስከ ኢየሩሳሌም ዳዊትን ተከትለው ሄዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ሰብ እስራኤል ከዓ ንዳዊት ሓዲጎም ንሳቤዔ ወዲ ቢክሪ ሰዓቡ። ሰብ ይሁዳ ግና ንንጉሶም እሙናት ኮይኖም ካብ ዮርዳኖስ ክሳዕ ኢየሩሳሌም ተኸተሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሎም ሰብ እስራኤል ከኣ ንዳዊት ካብ ምስዓብ ተመሊሶም፡ ንሸባዕ ወዲ ቢክሪ ሰዐቡ። እቶም ሰብ ይሁዳ ግና ኣብ ንጉሶም ለጊቦም ካብ ዮርዳኖስ ክሳዕ የሩሳሌም ሰዐብዎ። |