2 Samuel 20:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ ወከፍ እስራኤል ድማ ካብ ዳዊት ደይቡ ንሳባ ወዲ ቢግሪ ሰዓበ። ሰብ ይሁዳ ግና ካብ ዮርዳኖስ ክሳዕ የሩሳሌም ኣብ ንጉሶም ተጣበቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሰዎች ሁሉ ከዳ​ዊት ተለ​ይ​ተው የቢ​ኮሪ ልጅ ሳቡ​ሄን ተከ​ት​ለው ሄዱ፤ የይ​ሁዳ ሰዎች ግን ከዮ​ር​ዳ​ኖስ ጀም​ረው ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እስ​ኪ​ደ​ርሱ ንጉ​ሣ​ቸ​ውን ተከ​ተሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ሰዎች ሁሉ ከዳዊት ተለይተው የቢክሪን ልጅ ሳቤዔን ተከተሉ፤ የይሁዳ ሰዎች ግን ከዮርዳኖስ ጀምረው ኢየሩሳሌም እስኪደርሱ ንጉሣቸውን ተከተሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ የእስራኤል ሰው ሁሉ ዳዊትን ከድቶ የቢክሪን ልጅ ሼባዕን ተከተለ። የይሁዳ ሰዎች ግን ከዮርዳኖስ አንሥቶ እስከ ኢየሩሳሌም ድረስ ከንጉሣቸው ሳይለዩ አብረውት ሄዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳቱ ኡባይ ዳዊታ አጊደ፥ ቢክራ ናኣ ሸባኣና ቤድኖ። ሽን ይሁዳ አሳቱ አማነቲደ፥ ዮርዳኖሳፐ የሩሳላመ ጋካናዉ፥ ባረንቱ ካትያ ካሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asatuu ubbay Daawita aggiide, Biikira na'aa Shebaa'aana beeddino. Shin Yihudaa asatuu ammanettiide, Yorddaanoosappe Yerusaalame gakkanaw, barenttu kaatiyaa kaalleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Isra7eele asay ubbay Dawite kaddidi Bikire naa Sheba7e kaallides; gido attiin Yuhuda asay Yordaanooseppe doommidi Yerusalaame gakkanaas bantta kawozappe shaakettontta issife bida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ዳዊቴ ካዲዲ ቢኪሬ ና ሼባኤ ካሊዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ዩሁዳ ኣሳይ ዮርዳኖሴፔ ዶሚዲ ዬሩሳላሜ ጋካናስ ባንታ ካዎዛፔ ሻኬቶንታ ኢሲፌ ቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳ ኡባይ ዳዊታ አግድ፥ ብክራ ናኣ ሳበኤራራ ብዶሶና። ሽን ይሁዳ አሳይ ዮርዳኖሰፐ የሩሳላመ ጋካናዉ አጎና ባንታ ካዋ ካልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asa ubbay Dawita aggidi, Bikira na7aa Sabe7erara bidosona. Shin Yihuda asay Yordaanosepe Yerusalaame gakanaw aggonna banta kawa kaallidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የእስራኤል ሰው ሁሉ ዳዊትን ከድቶ የቢክሪን ልጅ ሳቤዔን ተከተለ። የይሁዳ ሰዎች ግን ከዮርዳኖስ አንሥቶ እስከ ኢየሩሳሌም ድረስ ከንጉሣቸው ሳይለዩ አብረውት ሄዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም እስራኤላውያን ዳዊትን ከድተው ከሼባዕ ጋር ሄዱ፤ የይሁዳ ሕዝብ ግን ታማኝነታቸውን በማጽናት ከዮርዳኖስ እስከ ኢየሩሳሌም ዳዊትን ተከትለው ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ሰብ እስራኤል ከዓ ንዳዊት ሓዲጎም ንሳቤዔ ወዲ ቢክሪ ሰዓቡ። ሰብ ይሁዳ ግና ንንጉሶም እሙናት ኮይኖም ካብ ዮርዳኖስ ክሳዕ ኢየሩሳሌም ተኸተሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኲሎም ሰብ እስራኤል ከኣ ንዳዊት ካብ ምስዓብ ተመሊሶም፡ ንሸባዕ ወዲ ቢክሪ ሰዐቡ። እቶም ሰብ ይሁዳ ግና ኣብ ንጉሶም ለጊቦም ካብ ዮርዳኖስ ክሳዕ የሩሳሌም ሰዐብዎ።