2 Samuel 20:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ተዛረበት እሞ፡ ብቐደም ይዛረቡ ነበሩ፡ ብርግጽ ንኣቤል ምኽሪ ኪሓትትዎ እዮም፡ በልዎ። በዚ ድማ ነቲ ጉዳይ ኣቋረጽዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም እንዲህ አለች፥ “የቀደሙ ሰዎች በእስራኤል ዘንድ አማኞች በሚያስቡት ነገር ተሳስተው እንደ ሆነ በአቤልና በዳን በእውነት ይጠይቁ ይባል ነበር፤ በርግጥም በዚህ ዐይነት ነገር ከተሳሳቱ በአቤል ይጠይቁ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም። ቀድሞ። የሚጠይቅ በአቤል ዘንድ ይጠይቅ ይባል ነበር፤ እንዲሁም ነገሩ ይፈጸም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያ በመቀጠልም እንዲህ አለች፤ “በቀድሞው ጊዜ ሰዎች፥ ‘ምክርን ከአቤል ጠይቁ’ ይሉ ነበር፤ ነገሩም እንዳሉት ይፈጸም ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምሽራታ እዮኣባ፥ “በን ዎደ አሳይ ‘አቤላ ካታማፐ ነ ኦሻዉ ዛሩዋ ደማ’ ያጌ፤ ሄዋን የዉ ዉሬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mishirata Iyoo'aaba, «Beni wode Asay ‹Aabeela katamaappe ne ooshaw zaaruwaa demma› yaagee; hewan yewuu wuree. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izakka zaarada izas, «Beni wode asay, ‹Zore oychchanaas Aabeele katama biite!› gees; istti gida malakka polettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛካ ዛራዳ ኢዛስ፥ «ቤኒ ዎዴ ኣሳይ፥ ‹ዞሬ ኦይቻናስ ኣቤሌ ካታማ ቢቴ!› ጌስ፤ ኢስቲ ጊዳ ማላካ ፖሌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማጫስያ፥ “በን ዎደ አሳይ፥ ‘ነ ኦይሻስ አብኤላ ካታማ ባ’ ጊኮ ኦድ ዉሬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Maccasiya, “Beni wode asay, ‘Ne oyshaas Abi7eela katamaa ba’ giiko odi wurees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ በመቀጠልም እንዲህ አለች፤ “በቀድሞው ጊዜ ሰዎች፣ ‘ምክርን ከአቤል ጠይቁ’ ይሉ ነበር፤ ታዲያ እንዳሉትም ይፈጸም ነበር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም እንዲህ አለችው፤ “በድሮ ዘመን ‘ወደ አቤል ከተማ ሄዳችሁ የጥያቄአችሁን መልስ ከዚያ ታገኛላችሁ’ ይባል ነበር፤ ሰዎችም የሚያደርጉት ይህንኑ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ድማ “ቐደም ‘ምኽሪ ዝጥይቕ፥ ኣብ ኣቤል ይጠይቕ’ ይበሃል ነበረ፤ ከምኡ ኸዓ ነገሩ ይፍፀም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ድማ፡ ቀደም፡ ምኽሪ ኣብ ኣቤል ይጠይቕ፡ ይበሀል ነበረ፡ ከምኡ ኸኣ ተፈጸመ። |