2 Samuel 20:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሓንቲ ለባም ሰበይቲ ካብታ ከተማ ጸዊዓ፡ ስምዑ፡ ስምዑ! ንዮኣብ፡ ምሳኻ ምእንቲ ኽዛረብ፡ ናብዚ ቅረብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከቅጥሩም አንዲት ብልሃተኛ ሴት፥ “ስሙ፥ ስሙ፥ ኢዮአብንም፦ እነግርህ ዘንድ ወደዚህ ቅረብ በሉት” ስትል ጮኸች። ወደ እርስዋም ቀረበ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከከተማይቱም አንዲት ብልሃተኛ ሴት። ስሙ፥ ስሙ፤ ኢዮአብንም። እነግርህ ዘንድ ወደዚህ ቅረብ በሉት ስትል ጮኸች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያ አንዲት ብልኅ ሴት ድምፅዋን ከፍ አድርጋ፥ “ስሙ! ስሙ! ኢዮአብን ላነጋግርህ እንድችል ወደዚህ ና በሉት” አለቻቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካታማፐ እት ኤራንቻ ምሽራታ ኡንቱንታ ጼሳደ፥ “ስስተ! ስስተ! ቢደ፥ እዮኣባ ጼግተ። ታን አዉ ኦድያባይ ደኤ” ያጋዱ። እ ምሽራትኮ ቢና አ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | katamaappe itti eranchcha mishirata unttuntta s'eesaade, «sisite! sisite! Biide, Iyoo'aaba s'eegite. Taani aw odiyaabay de'ee» yaagaaddu. I mishiratikko biina Aa, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | he katamayn issi wozinama maccassi dizaara ba qaala dhoqqu histtada «Aso siyite! Siyite! Iyo7aabes ta yootana miishshi diza gishshas izi haa yaana mala izas yootite!» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ካታማይን ኢሲ ዎዚናማ ማጫሲ ዲዛራ ባ ቃላ ቁ ሂስታዳ «ኣሶ ሲዪቴ! ሲዪቴ! ኢዮኣቤስ ታ ዮታና ሚሺ ዲዛ ጊሻስ ኢዚ ሃ ያና ማላ ኢዛስ ዮቲቴ!» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካታማፐ እስ ጭንጫ ማጫስ ኤንታ ፄጋዳ፥ “ስእተ! ስእተ! ብድ፥ እዮኣባ ፄግተ። ታኒ እያዉ ኦዳናባይ ደኤስ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | katamaape issi cinca maccasi enta xeegada, “Si7ite! Si7ite! Bidi, Iyo7aaba xeegite. Taani iyaw odanabay de7ees” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንዲት ብልኅ ሴት ድምፅዋን ከፍ አድርጋ፣ “ስሙ! ስሙ! ለኢዮአብ የምነግረው ነገር ስላለ ወደዚህ እንዲመጣ ንገሩት” አለቻቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በከተማይቱ ውስጥ የምትኖር አንዲት ብልኅ ሴት በቅጽሩ ላይ ሆና ድምፅዋን ከፍ በማድረግ “ስሙ! ስሙ! ኢዮአብ ወደዚህ ይመጣ ዘንድ ንገሩት፤ እኔ ላነጋግረው እፈልጋለሁ!” አለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኻብታ ኸተማ ሓንቲ ብልሂ ሰበይቲ “ስምዑ፥ ስምዑ፥ በይዛኻትኩም ንኢዮኣብ ‘ክዛረበካ ናብዙይ ቅረብ’ በሉለይ” እናበለት ዓው ኢላ ተዛረበት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኻብታ ኸተማ ሓንቲ ብልሂ ሰበይቲ፡ ስምዑ፡ ስምዑ፡ በጃኹም፡ ንዮኣብ፡ ክዛረበካ ኽሳዕ ናብዚ ቕረብ፡ በሉለይ፡ ኢላ ጨደረት። |