2 Samuel 20:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዅሎም ነገዳት እስራኤል ድማ ናብ ኣቤልን ቤት-ማጋን ናብ ኵሎም ቤራውያንን ከደ። ተኣኪቦም ድማ ደድሕሪኡ ከዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱ ግን ከእስራኤል ነገድ ሁሉ ወደ አቤል፥ ወደ ቤተማካም ሁሉ አለፈ፤ በካሪ ያሉ ሰዎችም ሁሉ ደግሞ ተሰብስበው ተከተሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱ ግን ከእስራኤል ነገድ ሁሉ ወደ አቤል፥ ወደ ቤትመዓካ፥ ወደ ቤሪም ሁሉ አለፈ፤ ሰዎችም ደግሞ ተሰብስበው ተከተሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሼባዕም በእስራኤል ነገዶች ሁሉ መካከል ዐልፎ ወደ አቤል ቤት ማዓካ ወደ መላው የቢክሪያውያን ግዛት መጣ፤ የቢክሪ ሰዎችም ተሰብስበው ተከተሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሸባእ እስራኤልያ ዛራቱዋ ኡባ ቢታና አደ፥ አቤል-ቤትማእካ ግያ ካታማ ጋኬዳ። ቤራቱዋ ቢታና አሽን፥ አሳይ ኡባይ ሺቂደ አ ካሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shebaa'i Israa'eeliyaa zaratuwaa ubbaa biittaana aad'd'iidde, Aabeeli-Beetimaa'ika giyaa katamaa gakkeedda. Beeratuwaa biittaana aad'd'ishshin, Asay ubbay shiik'iide Aa kaalleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sheba7ey Isra7eele nayta qommota ubbaa giddora kanththidi Aabeeli-Beeti-Ma7ikanne Beere dere yides. Beere asay issi bolla shiiqettidi iza kaallides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሼባኤይ ኢስራኤሌ ናይታ ቆሞታ ኡባ ጊዶራ ካንዲ ኣቤሊ-ቤቲ-ማኢካኔ ቤሬ ዴሬ ዪዴስ። ቤሬ ኣሳይ ኢሲ ቦላ ሺቄቲዲ ኢዛ ካሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳበእ እስራኤለ ኮቻታ ቢታራ ካንድ፥ አቤል-ቤት-ማእካ ካታማ ጋክስ። በራታ ቢታራ ካንሽን፥ አሳ ኡባይ ሺቅድ እያ ካልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saabe7i Isra7eele kochata biittara kanthidi, Abeel-Beet-Ma7ika katamaa gakis. Berata biittara kanthishin, asa ubbay shiiqidi iya kaallidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳቤዔም በእስራኤል ነገዶች ሁሉ መካከል ዐልፎ ወደ አቤል ቤትማዓካና ወደ መላው የቢክሪያውያን ግዛት መጣ፤ የቢክሪ ሰዎችም ተሰብስበው ተከተሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሼባዕ በእስራኤል ነገዶች ግዛት ሁሉ አልፎ በመሄድ አቤልቤትማዕካ ወደተባለች ከተማ ደረሰ፤ የቢክሪ ጐሣ አባሎች የሆኑ ሁሉ ተሰብስበው ሼባዕን በመከተል ወደ ከተማይቱ ገቡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳቤዔ ድማ በቲ ዅሎም ነገዳት እስራኤል ሰፊሮምዎ ዝነበሩ ገይሩ ናብ ኣቤል፥ ናብ ቤትመዓካ፥ ናብ ኵሎም ደቂ ቢክሪ ሓለፈ። ኵሎም እቶም ሰባትውን ተኣኪቦም ሰዓብዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ ብዂሎም ነገዳት እስራኤል ገይሩ ናብ ኣቤልን ቤትማዓካን ናብ ኲሎም በሪያውያን ሐለፈ። ንሳቶም ድማ ተኣኪቦም ደድሕሪኡ መጹ። |