2 Samuel 20:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዅሎም ነገዳት እስራኤል ድማ ናብ ኣቤልን ቤት-ማጋን ናብ ኵሎም ቤራውያንን ከደ። ተኣኪቦም ድማ ደድሕሪኡ ከዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እርሱ ግን ከእ​ስ​ራ​ኤል ነገድ ሁሉ ወደ አቤል፥ ወደ ቤተ​ማ​ካም ሁሉ አለፈ፤ በካሪ ያሉ ሰዎ​ችም ሁሉ ደግሞ ተሰ​ብ​ስ​በው ተከ​ተ​ሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱ ግን ከእስራኤል ነገድ ሁሉ ወደ አቤል፥ ወደ ቤትመዓካ፥ ወደ ቤሪም ሁሉ አለፈ፤ ሰዎችም ደግሞ ተሰብስበው ተከተሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሼባዕም በእስራኤል ነገዶች ሁሉ መካከል ዐልፎ ወደ አቤል ቤት ማዓካ ወደ መላው የቢክሪያውያን ግዛት መጣ፤ የቢክሪ ሰዎችም ተሰብስበው ተከተሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሸባእ እስራኤልያ ዛራቱዋ ኡባ ቢታና አደ፥ አቤል-ቤትማእካ ግያ ካታማ ጋኬዳ። ቤራቱዋ ቢታና አሽን፥ አሳይ ኡባይ ሺቂደ አ ካሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shebaa'i Israa'eeliyaa zaratuwaa ubbaa biittaana aad'd'iidde, Aabeeli-Beetimaa'ika giyaa katamaa gakkeedda. Beeratuwaa biittaana aad'd'ishshin, Asay ubbay shiik'iide Aa kaalleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sheba7ey Isra7eele nayta qommota ubbaa giddora kanththidi Aabeeli-Beeti-Ma7ikanne Beere dere yides. Beere asay issi bolla shiiqettidi iza kaallides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሼባኤይ ኢስራኤሌ ናይታ ቆሞታ ኡባ ጊዶራ ካንዲ ኣቤሊ-ቤቲ-ማኢካኔ ቤሬ ዴሬ ዪዴስ። ቤሬ ኣሳይ ኢሲ ቦላ ሺቄቲዲ ኢዛ ካሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳበእ እስራኤለ ኮቻታ ቢታራ ካንድ፥ አቤል-ቤት-ማእካ ካታማ ጋክስ። በራታ ቢታራ ካንሽን፥ አሳ ኡባይ ሺቅድ እያ ካልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saabe7i Isra7eele kochata biittara kanthidi, Abeel-Beet-Ma7ika katamaa gakis. Berata biittara kanthishin, asa ubbay shiiqidi iya kaallidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳቤዔም በእስራኤል ነገዶች ሁሉ መካከል ዐልፎ ወደ አቤል ቤትማዓካና ወደ መላው የቢክሪያውያን ግዛት መጣ፤ የቢክሪ ሰዎችም ተሰብስበው ተከተሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሼባዕ በእስራኤል ነገዶች ግዛት ሁሉ አልፎ በመሄድ አቤልቤትማዕካ ወደተባለች ከተማ ደረሰ፤ የቢክሪ ጐሣ አባሎች የሆኑ ሁሉ ተሰብስበው ሼባዕን በመከተል ወደ ከተማይቱ ገቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳቤዔ ድማ በቲ ዅሎም ነገዳት እስራኤል ሰፊሮምዎ ዝነበሩ ገይሩ ናብ ኣቤል፥ ናብ ቤትመዓካ፥ ናብ ኵሎም ደቂ ቢክሪ ሓለፈ። ኵሎም እቶም ሰባትውን ተኣኪቦም ሰዓብዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ ብዂሎም ነገዳት እስራኤል ገይሩ ናብ ኣቤልን ቤትማዓካን ናብ ኲሎም በሪያውያን ሐለፈ። ንሳቶም ድማ ተኣኪቦም ደድሕሪኡ መጹ።