2 Samuel 20:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ኻብ ሰብ ዮኣብ ድማ ኣብ ጥቓኡ ደው ኢሉ፡ እቲ ንዮኣብ ዚፈትዎን ንዳዊት ዚኸውንን፡ ደድሕሪ ዮኣብ ይኺድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከኢ​ዮ​አ​ብም ብላ​ቴ​ኖች አንዱ በአ​ሜ​ሳይ ሬሳ አጠ​ገብ ቆሞ፥ “ኢዮ​አብ የሚ​ፈ​ል​ገው ምን​ድን ነው? የዳ​ዊ​ትም የሆኑ ኢዮ​አ​ብን የሚ​ከ​ተሉ እነ​ማን ናቸው?” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከኢዮአብም ብላቴኖች አንዱ በአሜሳይ ሬሳ አጠገብ ቆሞ። ለኢዮአብ ወዳጅ የሚሆን ለዳዊትም የሆነ ሁሉ ኢዮአብን ይከተል ይል ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአማሳይ ሬሳ አጠገብ ከቆሙት ከኢዮአብ ሰዎች አንዱ፤ “ኢዮአብን የሚወድ፥ የዳዊትም የሆነ ሁሉ ኢዮአብን ይከተል!” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮኣባ አሳቱዋፐ እቱ አማሳ አሀ ማታን ኤቂደ፥ “እዮኣባ ዶስያዌነ ዳዊተዋ ግድያዌ ኦንነ እዮኣባ ካሎ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyoo'aaba asatuwaappe ittuu Amaasa anha matan ek'k'iide, «Iyoo'aaba dosiyaawenne Daawitewaa gidiyaawe ooninne Iyoo'aaba kaallo» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amasa aha achchan eqqida Iyo7aabe wottadaratappe issoy, «Iyo7aabe dosizaynne Dawites gidida ubbay Iyo7aabe kaallo!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣማሳ ኣሃ ኣቻን ኤቂዳ ኢዮኣቤ ዎታዳራታፔ ኢሶይ፥ «ኢዮኣቤ ዶሲዛይኔ ዳዊቴስ ጊዲዳ ኡባይ ኢዮኣቤ ካሎ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮኣባ አሳፐ እሶይ አማሳ አሀ ማታን ኤቅድ፥ “እዮኣባ ዶሰይነ ዳዊታባ ግድያ ኦንካ እዮኣባ ካሎ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aaba asaape issoy Amaasa aha matan eqidi, “Iyo7aaba doseynne Dawitaba gidiya oonika Iyo7aaba kaallo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአሜሳይ ሬሳ አጠገብ ከቆሙት ከኢዮአብ ሰዎች አንዱ፤ “ኢዮአብን የሚወድድ፣ የዳዊትም የሆነ ሁሉ ኢዮአብን ይከተል!” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከኢዮአብ ወታደሮች አንዱ በዐማሳ ሬሳ አጠገብ ቆሞ “ኢዮአብንና ዳዊትን የምትከተሉ ሁሉ ኢዮአብን ተከተሉ!” ሲል ድምፁን ከፍ አድርጎ ተናገረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ሰብኣይ ካብ ኣገልገልቲ ኢዮኣብ ከዓ ኣብ ጥቓ ሬሳ ኣሜሳይ ቖይሙ “ፈታዊ ኢዮኣብ ዝኾነን ወገን ዳዊት ክኸውን ዝደልን ደድሕሪ ኢዮኣብ ይስዓብ” ይብል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓደ ሰብኣይ ካብ ገላዉ ዮኣብ ከኣ ኣብ ጥቓኡ ቘይሙ፡ ፈታው ዮኣብ ዝዀነን ንዳዊት ኪኸውን ዝደለየን ደድሕሪ ዮኣብ ይስዓብ፡ይብል ነበረ።