2 Samuel 20:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብኣጋጣሚ ድማ ሳባ ዚብሃል ወዲ ቢግሪ፡ ብንያማዊ፡ ብዓል ብሊያል ነበረ። መለኸት ድማ ነፍሐ፡ ኣብ ዳዊት ግደ የብልናን፡ ኣብ ወዲ እሴይውን ርስቲ የብልናን። ኦ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍ ናብ ድንኳናቱ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም አንድ ብንያማዊ የቢኮሪ ልጅ ስሙ ሳቡሄ የሚባል የዐመፅ ልጅ የሆነ ሰው ነበረ፤ እርሱም፥ “ከዳዊት ዘንድ እድል ፋንታ የለንም፦ ከእሴይም ልጅ ዘንድ ርስት የለንም፤ እስራኤል ሆይ፥ እያንዳንድህ ወደ ድንኳንህ ተመለስ” ብሎ መለከት ነፋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ አንድ ብንያማዊ የቢክሪ ልጅ ስሙ ሳቤዔ የሚባል ምናምንቴ ሰው ነበረ፤ እርሱም። ከዳዊት ዘንድ እድል ፈንታ የለንም፥ ከእሴይም ልጅ ዘንድ ርስት የለንም፤ እስራኤል ሆይ፥ እያንዳንድህ ወደ ድንኳንህ ተመለስ ብሎ ቀንደ መለከት ነፋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ጊዜ የቢክሪ ልጅ ስሙ ሼባዕ የተባለ አንድ ከንቱ ብንያማዊ በዚያ ነበረ፤ እርሱም መለከት ነፍቶ እንዲህ ሲል ጮኸ፤ “እኛ ከዳዊት ድርሻ የለንም፤ ከእሴይም ልጅ ርስት የለንም፤ እስራኤል ሆይ፤ እያንዳንድህ ወደ ድንኳንህ ተመለስ!” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢንያማ ዛረ ግድያ ቢክራ ናአይ ሸባአ ጌተትያ እት ሾር ባይና ብታኒ ያን ደኤ። ሄ ብታኒ ማላካታ ፑኒደ፥ “ኑን ዳዊታና አክያ ኤጻይ ባዋ! እሰያ ናኣና ኑን ላታናባይ ባዋ! እስራኤልያ አሳቶ፥ ኡባይካ ህንተንቱ ሶ ህንተንቱ ሶ ገልተ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biiniyaama zare gidiyaa Biikira na'ay Shebaa'a geetettiyaa itti shori baynna bitanii yaan de'ee. He bitanii malakataa punniide, «Nuuni Daawitana akkiyaa es's'ay baawa! Isseya na'aanna nuuni laattanabay baawa! Israa'eeliyaa asatoo, ubbaykka hinttenttu soo hinttenttu soo gelite!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Biniyaame qommota giddofe Bikire naa Sheba7e geetettiza kofa asi dees; izi zaye punnishe, «Nuus Dawitera gaytoteththi deenna; Isseye naakkon nuus xinxxoy deenna; Isra7eele asawu! Ne dunkaanen dunkaanen simma!» gi waassides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ቢኒያሜ ቆሞታ ጊዶፌ ቢኪሬ ና ሼባኤ ጌቴቲዛ ኮፋ ኣሲ ዴስ፤ ኢዚ ዛዬ ፑኒሼ፥ «ኑስ ዳዊቴራ ጋይቶቴ ዴና፤ ኢሴዬ ናኮን ኑስ ጺንጾይ ዴና፤ ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኔ ዱንካኔን ዱንካኔን ሲማ!» ጊ ዋሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ብንያመ ኮቸ ግድዳ ብክራ ናአይ ሳበአ ጌተትያ መቶ መያ አደይ ያን ደኤስ። ሄ አደይ ሞይዘ ፑንድ፥ “ኑስ ዳዊታራ ግሾይ ባዋ! እሰየ ናኣራ ኑስ ላት ባዋ! እስራኤለ አሳዉ፥ ኡባይ ህንተ ሶ ሶ ገልተ!” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biniyaame koche gidida Bikira na7ay Saabe7a geetetiya meto medhiya addey yan de7ees. He addey moyze punnidi, “Nuus Dawitara gishoy baawa! Isseye na7aara nuus laati baawa! Isra7eele asaw, ubbay hinte soo soo gelite!” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ የቢክሪ ልጅ ስሙ ሳቤዔ የተባለ አንድ ምናምንቴ ብንያማዊ በዚያ ነበረ፤ እርሱም መለከት ነፍቶ እንዲህ ሲል ጮኸ፤ “እኛ ከዳዊት ድርሻ የለንም፤ ከእሴይም ልጅ ርስት የለንም፤ እስራኤል ሆይ፤ እያንዳንድህ ወደ ድንኳንህ ተመለስ!” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ ሼባዕ ተብሎ የሚጠራ ጠባዩ የተበላሸ የማይረባ አንድ ሰው በጌልገላ ይኖር ነበር፤ እርሱም ትውልዱ ከብንያም ነገድ ሲሆን አባቱ ቢክሪ ይባላል፤ ይህም ሼባዕ እምቢልታ ነፍቶ “ከዳዊት ጋር ምንም ድርሻ የለንም! ከእሴይ ልጅ ጋር ምንም ዕድል ፈንታ የለንም! የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! እያንዳንድህ ወደ ቤትህ ግባ!” ሲል ድምፁን ከፍ አድርጎ ተናገረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ ኾነ፦ ኣብኡ ኸዓ ሓደ ዓመፀኛ ሰብ፥ ሳቤዔ ዝስሙ ወዲ ቢክሪ፥ ብንያማዊ ሰብኣይ ነበረ። ንሱ ኸዓ “ንሕና ኣብ ዳዊት ብፅሒት የብልናን፤ ኣብ ወዲ እሴይውን ርስቲ የብልናን። ኦ እስራኤል! ነፍሲ ወከፍኩም ነናብ ገዛኹም ተመለሱ” ኢሉ መለኸት ነፍሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብኡ ኸኣ ሓደ ናይ ብልያል ሰብ፡ ሸባዕ ዝስሙ ወዲ ቢክሪ፡ ብንያማዊ ሰብኣይ ነበረ። ንሱ ኸኣ፡ ንሕና ኣብ ዳዊት ግደ የብልናን፡ ኣብ ወዲ እሴይውን ርስቲ የብልናን። ዎ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍ ነናብ ድንኳኑ ይመለስ፡ ኢሉ መለኸት ነፍሔ። |