2 Samuel 2:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮኣብ ድማ ብድሕሪ ኣብኔር ተመልሰ፡ ንዅሉ ህዝቢ ምስ ጸውዖ ድማ፡ ዓሰርተ ትሽዓተ ሰብኡትን ኣሳሄልን ካብ ገላዉ ዳዊት ጠፊኦም ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​አ​ብም አበ​ኔ​ርን ከማ​ሳ​ደድ ተመ​ለሰ፤ ሕዝ​ቡ​ንም ሁሉ ሰበ​ሰበ፤ የዳ​ዊ​ት​ንም ብላ​ቴ​ኖች አስ​ቈ​ጠ​ራ​ቸው፤ የሞ​ቱ​ትም ሰዎች ከአ​ሣ​ሄል ሌላ ዐሥራ ዘጠኝ ሰዎች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአብም አበኔርን ከማሳደድ ተመለሰ፤ ሕዝቡንም ሁሉ ሰበሰበ፥ ከዳዊትም ባሪያዎች ከአሣሄል ሌላ አሥራ ዘጠኝ ሰዎች ጐደሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ኢዮአብ አበኔርን ማሳደዱን ትቶ ተመለሰ፤ ሰዎቹንም ሁሉ አንድ ላይ በሰበሰባቸው ጊዜ፥ ከዳዊት ሰዎች አሣሄልን ሳይጨምር፥ ዐሥራ ዘጠኝ ሰዎች መጉደላቸው ታወቀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮኣበ አባኔራ የደርስያዋ ባሺደ፥ ባረ አሳ ኡባ እት ሳኣ ሺሼዳ፤ ጼልያ ዎደ፥ አሳሄል ባይናን ዳዊታ አሳፐ ታማነ ኡዱፑን አሳይ ፓጬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyoo'aabe Abaneera yederssiyaawaa bashiide, bare asaa ubbaa itti sa'aa shiishsheedda; s'eelliyaa wode, Asaaheeli baynnan Daawita asaappe tammanne udduppun Asay pac'c'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Iyo7aabey Abineere gooddizayssa aggi simmidi izi dereza shiishshida wode Dawite asaa giddofe Asaheeley attiin haray tammanne uddufun asi dhaydayssi erettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዮኣቤይ ኣቢኔሬ ጎዲዛይሳ ኣጊ ሲሚዲ ኢዚ ዴሬዛ ሺሺዳ ዎዴ ዳዊቴ ኣሳ ጊዶፌ ኣሳሄሌይ ኣቲን ሃራይ ታማኔ ኡዱፉን ኣሲ ይዳይሲ ኤሬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮኣብ አበኔራ ጎደይሳ አግድ፥ ባ አሳ ኡባ እስ በሲ ሺሽድ ፄልያ ዎደ፥ አሳሄላ ጉጆና ዳዊታ አሳፐ ታማነ ኡዱፉን አስ ፓጭስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aabi Abeneera gooddeysa aggidi, ba asa ubbaa issi bessi shiishidi xeelliya wode, Asaheela gujonna Dawita asaape tammanne uddufun asi pacis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኢዮአብ አበኔርን ማሳደዱን ትቶ ተመለሰ፤ ሰዎቹንም ሁሉ አንድ ላይ በሰበሰባቸው ጊዜ፣ ከዳዊት ሰዎች አሣሄልን ሳይጨምር፣ ዐሥራ ዘጠኝ ሰዎች መጥፋታቸው ታወቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮአብ አበኔርን ከማሳደድ በተመለሰ ጊዜ ሕዝቡን ሁሉ ሰበሰበ፤ በዚህ ጊዜ ከዳዊት ሰዎች መካከል ከዐሣሔል ሌላ ዐሥራ ዘጠኝ ሰዎች መጒደላቸው ታወቀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮኣብ ከዓ ንኣበኔር ካብ ምስጓጕ ተመለሰ፤ ንዅሉ ህዝቢ ምስ ኣከቦ ድማ፥ ካብ ኣገልገልቲ ዳዊት ዓሰርተ ትሽዓተ ሰብኡትን ኣሳሄልን ጐደሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮኣብ ከኣ ንኣብኔር ካብ ምስጓጒ ተመልሰ፡ ንዂሉ ህዝቢ ምስ አከቦ ድማ፡ ካብ ገላዉ ዳዊት ዓሰርተው ትሽዓተ ሰብኣይን ዓሳሄልን ጐደሉ።