2 Samuel 2:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮኣብ ድማ ብድሕሪ ኣብኔር ተመልሰ፡ ንዅሉ ህዝቢ ምስ ጸውዖ ድማ፡ ዓሰርተ ትሽዓተ ሰብኡትን ኣሳሄልን ካብ ገላዉ ዳዊት ጠፊኦም ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮአብም አበኔርን ከማሳደድ ተመለሰ፤ ሕዝቡንም ሁሉ ሰበሰበ፤ የዳዊትንም ብላቴኖች አስቈጠራቸው፤ የሞቱትም ሰዎች ከአሣሄል ሌላ ዐሥራ ዘጠኝ ሰዎች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአብም አበኔርን ከማሳደድ ተመለሰ፤ ሕዝቡንም ሁሉ ሰበሰበ፥ ከዳዊትም ባሪያዎች ከአሣሄል ሌላ አሥራ ዘጠኝ ሰዎች ጐደሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ኢዮአብ አበኔርን ማሳደዱን ትቶ ተመለሰ፤ ሰዎቹንም ሁሉ አንድ ላይ በሰበሰባቸው ጊዜ፥ ከዳዊት ሰዎች አሣሄልን ሳይጨምር፥ ዐሥራ ዘጠኝ ሰዎች መጉደላቸው ታወቀ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮኣበ አባኔራ የደርስያዋ ባሺደ፥ ባረ አሳ ኡባ እት ሳኣ ሺሼዳ፤ ጼልያ ዎደ፥ አሳሄል ባይናን ዳዊታ አሳፐ ታማነ ኡዱፑን አሳይ ፓጬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyoo'aabe Abaneera yederssiyaawaa bashiide, bare asaa ubbaa itti sa'aa shiishsheedda; s'eelliyaa wode, Asaaheeli baynnan Daawita asaappe tammanne udduppun Asay pac'c'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Iyo7aabey Abineere gooddizayssa aggi simmidi izi dereza shiishshida wode Dawite asaa giddofe Asaheeley attiin haray tammanne uddufun asi dhaydayssi erettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዮኣቤይ ኣቢኔሬ ጎዲዛይሳ ኣጊ ሲሚዲ ኢዚ ዴሬዛ ሺሺዳ ዎዴ ዳዊቴ ኣሳ ጊዶፌ ኣሳሄሌይ ኣቲን ሃራይ ታማኔ ኡዱፉን ኣሲ ይዳይሲ ኤሬቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮኣብ አበኔራ ጎደይሳ አግድ፥ ባ አሳ ኡባ እስ በሲ ሺሽድ ፄልያ ዎደ፥ አሳሄላ ጉጆና ዳዊታ አሳፐ ታማነ ኡዱፉን አስ ፓጭስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aabi Abeneera gooddeysa aggidi, ba asa ubbaa issi bessi shiishidi xeelliya wode, Asaheela gujonna Dawita asaape tammanne uddufun asi pacis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ኢዮአብ አበኔርን ማሳደዱን ትቶ ተመለሰ፤ ሰዎቹንም ሁሉ አንድ ላይ በሰበሰባቸው ጊዜ፣ ከዳዊት ሰዎች አሣሄልን ሳይጨምር፣ ዐሥራ ዘጠኝ ሰዎች መጥፋታቸው ታወቀ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮአብ አበኔርን ከማሳደድ በተመለሰ ጊዜ ሕዝቡን ሁሉ ሰበሰበ፤ በዚህ ጊዜ ከዳዊት ሰዎች መካከል ከዐሣሔል ሌላ ዐሥራ ዘጠኝ ሰዎች መጒደላቸው ታወቀ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣብ ከዓ ንኣበኔር ካብ ምስጓጕ ተመለሰ፤ ንዅሉ ህዝቢ ምስ ኣከቦ ድማ፥ ካብ ኣገልገልቲ ዳዊት ዓሰርተ ትሽዓተ ሰብኡትን ኣሳሄልን ጐደሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮኣብ ከኣ ንኣብኔር ካብ ምስጓጒ ተመልሰ፡ ንዂሉ ህዝቢ ምስ አከቦ ድማ፡ ካብ ገላዉ ዳዊት ዓሰርተው ትሽዓተ ሰብኣይን ዓሳሄልን ጐደሉ። |