2 Samuel 2:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮኣብ ወዲ ጽሩያን ባሮት ዳዊትን ድማ ወጺኦም ኣብ ቀላይ ጊብዖን ተራኸቡ። ሓደ ብሓደ ሸነኽ እቲ መሕጸቢ ኣካላት እቲ ካልኣይ ድማ ብኻልእ ሸነኽ እቲ መሕጸቢ ኣካላት ኮፍ በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሶርህያ ልጅ ኢዮአብና የዳዊት ብላቴኖች ከኬብሮን ወጥተው በገባዖን ውኃ መቆሚያ አጠገብ ተገናኙአቸው፤ በውኃውም መቆሚያ በአንዱ ወገን እነዚህ፥ በሌላውም ወገን እነዚያ ሆነው ተቀመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጽሩያ ልጅ ኢዮአብና የዳዊት ባሪያዎች ወጥተው በገባዖን ውኃ መቆሚያ አጠገብ ተገናኙአቸው፤ በውኃውም መቆሚያ በአንዱ ወገን እነዚህ፥ በሌላውም ወገን እነዚያ ሆነው ተቀመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱንም የጽሩያ ልጅ ኢዮአብና የዳዊት ሰዎች ወጥተው በገባዖን ኲሬ አጠገብ ተገናቿቸው፤ አንዱ ወገን በኲሬው ወዲህ ማዶ፥ ሌላው ወገን ደግሞ በኲሬው ወዲያ ማዶ ተቀመጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጻሩይ ናአይ እዮኣብነ ዳዊታ አሳይ ከስ ቢደ፥ ጋባኦና ዳጋቴዳ ሃ ማታን ኡንቱንቱና ጋከቴድኖ፤ እት ጭታይ ዳጋቴዳ ሃፐ ሄፍን ባጋና ኡትና፥ እት ጭታይ ሀፍን ባጋና ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'aruuyi na'ay Iyoo'aabinne Daawita Asay kes biide, Gabaa'oona dagatteedda haatsaa matan unttunttunna gaketeeddino; itti c'itay dagatteedda haatsaappe hefintsa baggana uttina, itti c'itay hafintsa baggana utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttaka Xuriya naa Iyo7aabeynne Dawite asati ke7idi Geba7oone eele haaththa achchan gayttida. Issi baggay haaththaafe he pinththan, baggay haaththaafe ha pinththan uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታካ ጹሪያ ና ኢዮኣቤይኔ ዳዊቴ ኣሳቲ ኬኢዲ ጌባኦኔ ኤሌ ሃ ኣቻን ጋይቲዳ። ኢሲ ባጋይ ሃፌ ሄ ፒንን፥ ባጋይ ሃፌ ሃ ፒንን ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፃሩያ ናአይ እዮኣብነ ዳዊታ አሳይ ጋባኦና ኦላ ሃ ማታን ኤንታራ ጋሄትዶሶና። እስ ጩጋይ ኦላ ሃፈ ሄፍንን ኡትን፥ እስ ጩጋይ ሀፍንን ኡትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xaruya na7ay Iyo7aabinne Dawita asay Gaba7oona olla haatha matan entara gahetidosona. Issi cugay olla haathaafe hefinthan uttin, issi cugay hafinthan uttis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱንም የጽሩያ ልጅ ኢዮአብና የዳዊት ሰዎች ወጥተው በገባዖን ኵሬ አጠገብ ተገናኟቸው፤ አንዱ ወገን በኵሬው ወዲህ ማዶ፣ ሌላው ወገን ደግሞ በኵሬው ወዲያ ማዶ ተቀመጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናቱ ጸሩያ ተብላ የምትጠራው ኢዮአብና ሌሎቹም የዳዊት ባለሥልጣኖች ወጥተው በገባዖን ኲሬ ውሃ አጠገብ ተገናኙ፤ ሁሉም በቡድን ተከፋፍለው በኲሬው ውሃ ማዶ ለማዶ ተቀምጠው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣብ ወዲ ፅሩያን ሹመኛታት ዳዊትን ከዓ ወፂኦም ኣብ ቃላይ ገባዖን ተራኸብዎም። እዚኣቶም ነቲ ቓላይ በቲ ሓደ ወገኑ፥ እቲኣቶም ድማ ነቲ ቓላይ በቲ ሓደ ወገኑ ተቐመጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮኣብ ወዲ ጽሩያን ገላዉ ዳዊትን ከኣ ወጺኦም ኣብ ቀላይ ጊብዖን ንሓድሕዶም ተራኸቡ። እዚኣቶም ነቲ ቐላይ በዚ ሓደ ወገኑ፡ እቲኣቶም ከኣ ነቲ ቐላይ በቲ ሓደ ወገኑ ተቐመጡ። |