2 Samuel 2:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮኣብ ወዲ ጽሩያን ባሮት ዳዊትን ድማ ወጺኦም ኣብ ቀላይ ጊብዖን ተራኸቡ። ሓደ ብሓደ ሸነኽ እቲ መሕጸቢ ኣካላት እቲ ካልኣይ ድማ ብኻልእ ሸነኽ እቲ መሕጸቢ ኣካላት ኮፍ በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሶ​ር​ህያ ልጅ ኢዮ​አ​ብና የዳ​ዊት ብላ​ቴ​ኖች ከኬ​ብ​ሮን ወጥ​ተው በገ​ባ​ዖን ውኃ መቆ​ሚያ አጠ​ገብ ተገ​ና​ኙ​አ​ቸው፤ በው​ኃ​ውም መቆ​ሚያ በአ​ንዱ ወገን እነ​ዚህ፥ በሌ​ላ​ውም ወገን እነ​ዚያ ሆነው ተቀ​መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጽሩያ ልጅ ኢዮአብና የዳዊት ባሪያዎች ወጥተው በገባዖን ውኃ መቆሚያ አጠገብ ተገናኙአቸው፤ በውኃውም መቆሚያ በአንዱ ወገን እነዚህ፥ በሌላውም ወገን እነዚያ ሆነው ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱንም የጽሩያ ልጅ ኢዮአብና የዳዊት ሰዎች ወጥተው በገባዖን ኲሬ አጠገብ ተገናቿቸው፤ አንዱ ወገን በኲሬው ወዲህ ማዶ፥ ሌላው ወገን ደግሞ በኲሬው ወዲያ ማዶ ተቀመጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጻሩይ ናአይ እዮኣብነ ዳዊታ አሳይ ከስ ቢደ፥ ጋባኦና ዳጋቴዳ ሃ ማታን ኡንቱንቱና ጋከቴድኖ፤ እት ጭታይ ዳጋቴዳ ሃፐ ሄፍን ባጋና ኡትና፥ እት ጭታይ ሀፍን ባጋና ኡቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'aruuyi na'ay Iyoo'aabinne Daawita Asay kes biide, Gabaa'oona dagatteedda haatsaa matan unttunttunna gaketeeddino; itti c'itay dagatteedda haatsaappe hefintsa baggana uttina, itti c'itay hafintsa baggana utteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttaka Xuriya naa Iyo7aabeynne Dawite asati ke7idi Geba7oone eele haaththa achchan gayttida. Issi baggay haaththaafe he pinththan, baggay haaththaafe ha pinththan uttida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታካ ጹሪያ ና ኢዮኣቤይኔ ዳዊቴ ኣሳቲ ኬኢዲ ጌባኦኔ ኤሌ ሃ ኣቻን ጋይቲዳ። ኢሲ ባጋይ ሃፌ ሄ ፒንን፥ ባጋይ ሃፌ ሃ ፒንን ኡቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፃሩያ ናአይ እዮኣብነ ዳዊታ አሳይ ጋባኦና ኦላ ሃ ማታን ኤንታራ ጋሄትዶሶና። እስ ጩጋይ ኦላ ሃፈ ሄፍንን ኡትን፥ እስ ጩጋይ ሀፍንን ኡትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xaruya na7ay Iyo7aabinne Dawita asay Gaba7oona olla haatha matan entara gahetidosona. Issi cugay olla haathaafe hefinthan uttin, issi cugay hafinthan uttis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱንም የጽሩያ ልጅ ኢዮአብና የዳዊት ሰዎች ወጥተው በገባዖን ኵሬ አጠገብ ተገናኟቸው፤ አንዱ ወገን በኵሬው ወዲህ ማዶ፣ ሌላው ወገን ደግሞ በኵሬው ወዲያ ማዶ ተቀመጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናቱ ጸሩያ ተብላ የምትጠራው ኢዮአብና ሌሎቹም የዳዊት ባለሥልጣኖች ወጥተው በገባዖን ኲሬ ውሃ አጠገብ ተገናኙ፤ ሁሉም በቡድን ተከፋፍለው በኲሬው ውሃ ማዶ ለማዶ ተቀምጠው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮኣብ ወዲ ፅሩያን ሹመኛታት ዳዊትን ከዓ ወፂኦም ኣብ ቃላይ ገባዖን ተራኸብዎም። እዚኣቶም ነቲ ቓላይ በቲ ሓደ ወገኑ፥ እቲኣቶም ድማ ነቲ ቓላይ በቲ ሓደ ወገኑ ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮኣብ ወዲ ጽሩያን ገላዉ ዳዊትን ከኣ ወጺኦም ኣብ ቀላይ ጊብዖን ንሓድሕዶም ተራኸቡ። እዚኣቶም ነቲ ቐላይ በዚ ሓደ ወገኑ፡ እቲኣቶም ከኣ ነቲ ቐላይ በቲ ሓደ ወገኑ ተቐመጡ።