2 Samuel 19:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቲ ንጉስ ተንሲኡ ኣብ ኣፍ ደገ ኮፍ በለ። ንዅሉ ህዝቢ ድማ ነገሩ እሞ፡ እንሆ ንጉስ ኣብ ኣፍ ደገ ተቐሚጡ ኣሎ። እስራኤል ድማ ነፍሲ ወከፍ ናብ ድንኳኑ ሃዲሙ ስለ ዝነበረ፡ ብዘሎ ህዝቢ ናብ ቅድሚ ንጉስ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ተነ​ሥቶ በበሩ ተቀ​መጠ፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ ንጉሡ በበሩ ተቀ​ም​ጧል ብለው ተና​ገሩ፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ በበሩ ወደ ንጉሡ ፊት ወጡ። እስ​ራ​ኤ​ልም እያ​ን​ዳ​ንዱ ወደ ድን​ኳኑ ሸሽቶ ገብቶ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ተነሥቶ በበሩ ተቀመጠ፤ ሕዝቡም ሁሉ ንጉሡ በበሩ እንደ ተቀመጠ ሰማ፤ ሕዝቡም ሁሉ ወደ ንጉሡ ፊት መጣ። እስራኤልም እያንዳንዱ ወደ ድንኳኑ ሸሽቶ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በል አሁን ተነሥተህ ውጣና አገልጋዮችህን አበረታታ፤ ባትወጣ ግን በዚች ሌሊት አንድም ሰው አብሮህ እንደማይሆን በጌታ ስም እምላለሁ፤ ይህ ደግሞ ከልጅነትህ ጀምሮ እስካሁን ድረስ ከደረሰብህ ክፉ ነገር ሁሉ የባሰ መከራ ያሰከትልብሃል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ደንዲደ ግምቢያ ፐንግያን ኡቴዳ። “ካቲ ፐንግያን ኡቴዳ” ግያዋ አሳቱ ኡባይ ስሴዳ ዎደ፥ ካትያ ስን ዬድኖ። ሄ ዎደ እስራኤልያ አሳቱ ኡባይ ባረንቱ ሶ ባረንቱ ሶ ባቃቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii denddiide gimbbiyaa penggiyaan utteedda. «Kaatii penggiyaan utteedda» giyaawaa asatuu ubbay siseedda wode, kaatiyaa sintsa yeeddino. He wode Israa'eeliyaa asatuu ubbay barenttu soo barenttu soo bak'atteedino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas kawozi penge lanqen uttiin derezas, «Hekko kawozi penge lanqen uttides» geetetti yootettiin derezi ubbay kawozaakko yides. He wode kumeth Isra7eele asay baso baso baqatides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ካዎዚ ፔንጌ ላንቄን ኡቲን ዴሬዛስ፥ «ሄኮ ካዎዚ ፔንጌ ላንቄን ኡቲዴስ» ጌቴቲ ዮቴቲን ዴሬዚ ኡባይ ካዎዛኮ ዪዴስ። ሄ ዎዴ ኩሜ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባሶ ባሶ ባቃቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ካዎይ ደንድድ ፐንግያ ማታን ኡትስ። ካዎይ ፐንገን ኡትዳይሳ አሳ ኡባይ ስእዳ ዎደ ካዋኮ ይዶሶና። ሄ ዎደ እስራኤለ አሳ ኡባይ ባንታ ሶ ሶ ባቃትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, kawoy dendidi pengiya matan uttis. Kawoy pengen uttidaysa asa ubbay si7ida wode kawako yidosona. He wode Isra7eele asa ubbay banta soo soo baqatidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ንጉሡ ተነሥቶ በበሩ አጠገብ ተቀመጠ፤ ለሕዝቡም፣ “እነሆ ንጉሡ በበሩ አጠገብ ተቀምጧል” ተብሎ በተነገረ ጊዜ ሕዝቡ በሙሉ ወደ ንጉሡ መጣ። በዚያን ጊዜ እስራኤላውያን በሙሉ ወደየቤታቸው ሸሽተው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ንጉሡ ከተቀመጠበት ተነሥቶ በመሄድ በከተማይቱ ቅጽር በር አጠገብ ተቀመጠ፤ ተከታዮቹም እዚያ መሆኑን ሰምተው ሁሉም በዙሪያው ተሰበሰቡ። በዚህን ጊዜ እስራኤላውያን ሁሉ ሸሽተው እያንዳንዱ ወደየቤቱ ሄዶ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንጉስ ተሲኡ ኣብ ደገ ተቐመጠ። “እንሆ፥ ንጉስ ኣብ ደገ ተቐሚጡ ኣሎ” ኢሎም ድማ ንዅሉ ህዝቢ ነገርዎ። ኵሉ እቲ ህዝቢ ኸዓ ናብ ቅድሚ ንጉስ መፀ። እስራኤል ግና፥ ነፍሲ ወከፍ ነናብ ድንኳኑ ሃዲሙ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንጉስ ተንሲኡ ኣብ ደገ ተቐመጠ። እንሆ፡ ንጉስ ኣብ ደገ ተቐሚጡ ኣሎ፡ ኢሎም ንብዘሎ ህዝቢ ነገርዎ። ኲሉ እቲህዝቢ ኸኣ ናብ ቅድሚ ንጉስ ወጸ። እስራኤል ግና፡ ነፍሲ ወከፍ ነናብ ድንኳኑ ሀዲሙ ነበረ።