2 Samuel 19:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ እምበኣር፡ ተንስእ እሞ፡ ንገሮትካ ብቕልል ዝበለ ተዛረቦም። ብእግዚኣብሄር እምሕል ኣለኹ እሞ፡ እንተ ዘይወጻእኩም፡ በዛ ለይቲ እዚኣ ምሳኻትኩም ዚሓድር የልቦን። ካብቲ ዝመጸ ኵሉ ክፉእ ድማ ክኸፍኣኩም እዩ። ንስኻትኩም ካብ ንእስነትኩም ክሳብ ሕጂ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም ተነ​ሥ​ተህ ወጥ​ተህ ለአ​ገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ በል​ባ​ቸው የሚ​ገባ ነገር ንገ​ራ​ቸው። ዛሬ ወደ እነ​ርሱ ካል​ወ​ጣህ በዚች ሌሊት አንድ ሰው ስንኳ ከአ​ንተ ጋር የሚ​ያ​ድር እን​ዳ​ይ​ኖር በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እም​ላ​ለሁ፤ ከሕ​ፃ​ን​ነ​ትህ ጀምሮ እስ​ከ​ዚች ቀን ድረስ ካገ​ኘህ መከራ ሁሉ ዛሬ የም​ታ​ገ​ኝህ መከራ እን​ድ​ት​ከ​ፋ​ብህ እን​ግ​ዲህ አንተ ለራ​ስህ ዕወቅ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁን እንግዲህ ተነሥተህ ውጣ፥ ለባሪያዎችህም የሚያጽናናቸውን ነገር ተናገራቸው፤ ያልወጣህ እንደ ሆነ ግን አንድ ሰው ከአንተ ጋር በዚህች ሌሊት እንዳይቀር በእግዚአብሔር እምላለሁ፤ ይህም ከብላቴናነትህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ካገኘህ ክፉ ነገር ሁሉ ይልቅ ታላቅ መከራ ይሆንብሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሚጠሉህን ትወዳለህ፤ የሚወዱህን ትጠላለህ፤ የጦር አዛዦችህና ወታደሮቻቸው ለአንተ ምንህም እንዳልሆኑ ይኸው ዛሬ ግልጽ አድርገሃል፤ ዛሬ አቤሴሎም በሕይወት ኖሮ እኛ ሁላችን አልቀን ቢሆን ደስ እንደሚልህ በዛሬው ዕለት ለማየት በቅቻለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀእ ደንዳ! ካረ ከሳደ ነ አሳ ምን። መና ጎዳይ ኤሮ! ኔን ከሳና ዮፐ፥ ሀቼ ቃማ ኔናና እት አሳይነ አተና። ነ ያላጋተፐ ሀቼ ጋካናዉ፥ ኔና ጋኬዳ ኢታ ኡባፐ ሀዌ ነዉ አያ ኢታ ግዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha"i dendda! Kare kesaade ne asaa mintsetsa. Med'inaa Goday ero! Neeni kessana d'ayooppe, hachche k'amma neenana itti asaynne attena. Ne yalagatetsaappe hachche gakkanaw, neena gakkeedda iitaa ubbaappe hawe new aad'd'iyaa iita gidana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7i dendada kare keza asaa minththeththa; ne kezontta ixxiko ha omarsayn issi asikka nenara gidonttayssa ta GODAA sunththan caaqqays; hessi nees naateteththafe doommiin hayssa gakkanaas ne bolla gakkida iita yo7ota ubbaafe aadho meto ne bolla gaththana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢ ዴንዳዳ ካሬ ኬዛ ኣሳ ሚን፤ ኔ ኬዞንታ ኢጺኮ ሃ ኦማርሳይን ኢሲ ኣሲካ ኔናራ ጊዶንታይሳ ታ ጎዳ ሱንን ጫቃይስ፤ ሄሲ ኔስ ናቴቴፌ ዶሚን ሃይሳ ጋካናስ ኔ ቦላ ጋኪዳ ኢታ ዮኦታ ኡባፌ ኣ ሜቶ ኔ ቦላ ጋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀእ ደንዳ! ካረ ከያዳ ነ አሳ ምን። ታ ጎዳ ሱንን ጫቃይስ፤ ኔኒ ከዮና እፅኮ፥ ሀች ቃማ ኔራ እስ አስካ አተና። ናአተፈ ሀች ጋካናዉ ነና ጋክዳ ኢታ ኡባፈ ሀይስ ነዉ አዳ ኢታ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha77i denda! Kare keyada ne asaa minthetha. Ta Godaa sunthan caaqayis; neeni keyonna ixiko, hachi qamma neera issi asika attenna. Na7atethafe hachi gakanaw nena gakida iita ubbaafe haysi new aadhida iita gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በል አሁን ተነሥተህ ውጣና ሰዎችህን አበረታታ፤ ባትወጣ ግን በዚች ሌሊት አንድም ሰው አብሮህ እንደማይሆን በእግዚአብሔር እምላለሁ፤ ይህ ደግሞ ከልጅነትህ ጀምሮ እስካሁን ድረስ ከደረሰብህ ክፉ ነገር ሁሉ የባሰ መከራ ያስከትልብሃል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይልቅስ አሁን ተነሥና ወታደሮችህን አበረታታ፤ ይህንን ባታደርግ ግን ነገ ጠዋት ከእነርሱ አንዱ እንኳ ከአንተ ጋር እንደማይሆን በእግዚአብሔር ስም እምልልሃለሁ፤ ይህም በሕይወትህ ከደረሰብህ መከራ ሁሉ እጅግ የከፋ ይሆንብሃል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ኸዓ፥ ተሲእካ ውፃእሞ፥ ንሓሻኽርካ ኣተባብዕ። እንተ ዘይወፂእኻ ግና፥ በዛ ለይቲ እዚኣ ሓደ ሰብ እኳ ምሳኻ ኸም ዘየሓድር፥ ብእግዚኣብሄር እምሕል ኣለኹ። ካብቲ ብንእስነትካ ጀሚሩ ኽሳዕ ሕዚ ዝበፅሐካ ኽፉእ ድማ፥ እዙይ ዝገደደ እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕዲ ኸኣ፡ ተንሲእካ ውጻእ፡ ንልቢ ገላውኻ ድማ ተዛረብ። እንተ ዘይወጻእካ ግና፡ በዛ ለይት እዚኣ ሓደ ሰብ እኳ ምሳኻ ኸም ዘይሐድር፡ ብእግዚኣብሄር እምሕል ኣለኹ። ካብቲ ብንእስነትካ ጀሚሩ ኽሳዕ ሕጂ ዝመጸካ ኽፉእ ድማ፡ እዚ ኪኸፍኣካ እዩ።