2 Samuel 19:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ንጉስ፡ ኪምሃም ምሳይ ክሰግር እዩ፡ ኣነ ድማ ጽቡቕ ክገብረልኩም እየ። ካባይ ዝለመንኩምኒ ዘበለ ድማ ክገብረልኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም፥ “ከመዓም ከእኔ ጋር ይሻገር፤ በፊቴ ደስ የሚያሰኘኝንም አደርግለታለሁ፤ አንተም ከእኔ የምትሻውን ነገር ሁሉ አደርግልሃለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም። ከመዓም ከእኔ ጋር ይለፍ፥ ደስ የሚያሰኝህንም አደርግለታለሁ፤ አንተም ከእኔ የምትሻውን ሁሉ አደርግልሃለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በገዛ ከተማዬ ሞቼ በአባቴና በእናቴ መቃብር አጠገብ እንድቀበር፥ እባክህ፥ አገልጋይህን አሰናብተውና ይመለስ፤ ነገር ግን አገልጋይህ ኪምሃም እነሆ፤ ከጌታዬ ከንጉሡ ጋር ይሻገር፤ ደስ ያለህንም ነገር አድርግለት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ፥ “ክምሃም ታናና ፕኖ፤ ኔና ናሸችያዋ ታን አዉ ኦና። ቃይ ኔን ታና ኦችያዋ አያነ ታን ነዉ ኦና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii, «Kimihaami taananna pinno; neena nashechchiyaawaa taani aw ootsana. K'ay neeni taana oochchiyaawaa ayaanne taani new ootsana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozikka, «Keme7aamey tanara pinnana; nena ufayssiza miish ubbaa ta izas ooththana; ne taappe koyza ay miishshika ta nees ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚካ፥ «ኬሜኣሜይ ታናራ ፒናና፤ ኔና ኡፋይሲዛ ሚሽ ኡባ ታ ኢዛስ ኦና፤ ኔ ታፔ ኮይዛ ኣይ ሚሺካ ታ ኔስ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ፥ “ክምሃም ታራ ፕኖ፤ ነና ኡፋይስያባ ታኒ እያዉ ኦና። ቃስ ኔኒ ታና ኦይችያባ አይባ ግድኮካ ታኒ ነዉ ኦና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy, “Kimihaami taara pinno; nena ufaysiyabaa taani iyaw oothana. Qassi neeni tana oychiyaba ayba gidikoka taani new oothana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም፣ “ከመዓም ከእኔ ጋር ይሻገራል፤ አንተን ደስ የሚያሰኝህንም ሁሉ አደርግለታለሁ፤ ከእኔ የምትፈልገውን ማናቸውንም ነገር ለአንተም አደርግልሃለሁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡም “እርሱን ይዤ እሄዳለሁ፤ እንዳደርግለት የምትፈልገውንም ሁሉ አደርግለታለሁ፤ ለአንተም ቢሆን የምትጠይቀውን ሁሉ እፈጽማለሁ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ከዓ “እምበኣር ከመዓም ምሳይ ይሳገር፤ ንኣኻ ደስ ዘብለካ ድማ ኽገብረሉ እየ፤ ንኣኻውን ኵሉ ኻባይ እትደልዮ ኽገብረልካ እየ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ከኣ፡ እምብኣርሲ ኪምሃም ምሳይ ይሳገር፡ ንእኡ ድማ ባህ ዜብለካ ኽገብረሉ እየ፡ ንኣኻውን ካባይ እትደልዮ ዘበለ ዂሉ ኽገብረልካ እየ፡ በለ። |