2 Samuel 19:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ ንባርዚላይ፡ ምሳይ ስደት፡ ኣብ የሩሳሌም ድማ ምሳይ ክኣልየካ እየ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ቤር​ዜ​ሊን፥ “አንተ ከእኔ ጋር ዮር​ዳ​ኖ​ስን ትሻ​ገ​ራ​ለህ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ያረጀ ሰው​ነ​ት​ህን ከእኔ ጋር እጦ​ረ​ዋ​ለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ቤርዜሊን። በኢየሩሳሌም እቀልብህ ዘንድ ከእኔ ጋር እለፍ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ባርዚላይ በዕድሜ የገፋ የሰማንያ ዓመት ሽማግሌ ነበር፤ እጅግ ባለጸጋ ስለ ነበረም ንጉሡ በማሕናይም ሳለ የሚመገበውን አምጥቶለት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ባርዝላያ፥ “ኔን ታናና የሩሳላመ ደንዳ፤ ታን ኔው ያን ኮሽያዋ እማና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Barzzillaaya, «Neeni taananna Yerusaalame dendda; taani new yaan koshshiyaawaa immana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozi Barzile, «Tanara pinnada Yerusalaamen issife da; ta nena heemmana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚ ባርዚሌ፥ «ታናራ ፒናዳ ዬሩሳላሜን ኢሲፌ ዳ፤ ታ ኔና ሄማና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ እያኮ፥ “ኔኒ ታራ የሩሳላመ የ፤ ታኒ ነዉ ኮሽያባ እማና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy iyako, “Neeni taara Yerusalaame yedha; taani new koshshiyaba immana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም ቤርዜሊን፣ “ከእኔ ጋር ተሻገርና በኢየሩሳሌም አብረኸኝ ኑር፤ እኔ እመግብሃለሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሡም ባርዚላይ “ከእኔ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ና፤ እኔም በተድላና በደስታ እንድትኖር አደርግሃለሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ከዓ ንቤርዜሊ “ንስኻ ምሳይ ናብ ኢየሩሳሌም ተሳገር እሞ፥ ዘድልየካ ዅሉ ኽገብረልካ እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ ከኣ ንባርዚላይ፡ ንስኻ ምሳይ ተሳገር እሞ፡ ኣብ ዮሩሳሌም ምሳይ ክምግበካ እየ፡ በሎ።