2 Samuel 19:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ፡ ስለምንታይ ደጊም ብዛዕባ ጕዳያትካ ትዛረብ፧ ኣነ ድማ፥ ንስኻን ዚባን ነታ ምድሪ ትመቓቐሉ በልኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም፥ “ነገ​ር​ህን ለምን ታበ​ዛ​ለህ? አን​ተና ሲባ የሳ​ኦ​ልን እር​ሻ​ውን ትካ​ፈሉ ዘንድ ብያ​ለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም። ነገርህን ለምን ታበዛለህ? አንተና ሲባ እርሻውን ትካፈሉ ዘንድ ብያለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአባቴ ቤት ሁሉ ከንጉሥ ጌታዬ ሞት እንጂ ሌላ የሚገባው አልነበረም፤ አንተ ግን አገልጋይህን በማእድህ ከሚካፈሉት ጋር አስቀመጥኸው፤ ከዚህ በላይ ይደረግልኝ ብዬ ንጉሡን ለመጠየቅ ምን መብት አለኝ?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ አ፥ “ኔን ዳሮባ ሃሳያናዉ ኮሸና። ኔንነ ጺብ ጋድያ ሻክ አካና ማላ ታን አዛዛይ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Aa, «Neeni darobaa haasayanaw koshshenna. Neeninne S'iibi gadiyaa shaakki akkana mala taani azazay» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozikka, «Ne ays yo7o darsay? Neninne Xiibbay iza gadaa ubbaa intte gishetti ekkana mala ta azazadis» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚካ፥ «ኔ ኣይስ ዮኦ ዳርሳይ? ኔኒኔ ጺባይ ኢዛ ጋዳ ኡባ ኢንቴ ጊሼቲ ኤካና ማላ ታ ኣዛዛዲስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ዛሪድ፥ “ኔኒ ዳሮባ ኦደታናዉ ኮሸና። ኔራ ሲባራ ጋድያ ሻከትድ ኤካና መላ ኪታስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy zaaridi, “Neeni darobaa odetanaw koshshenna. Neera Siibara gadiya shaaketidi ekana mela kiittas” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም፣ “ነገርህን ለምን ታበዛለህ? አንተና ሲባ ዕርሻውን ሁሉ እንድትካፈሉ አዝዣለሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሡም “ከዚህ በላይ ብዙ መናገር አያስፈልግህም፤ አንተና ጺባ የሳኦል ንብረት ለሁለት እንድትካፈሉ ወስኛለሁ” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ከዓ፦ “ነቲ ርስቲ ሳኦል ንስኻን ሲባን ተማቐልዎ ኢለ እየ፤ ብዛዕባ ኻልእ ነገር ግና መሊስካ ኣይትዛረብ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ከኣ፡ ንምንታይከ ናይ ነገርካ መሊስካ እትዛረብ እቲ ግራት ንስኻን ጺባን ተማቐልዎ ኢለ እየ፡ በለ።