2 Samuel 19:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ኪቕበሎ ናብ የሩሳሌም ምስ በጽሐ ድማ፡ እቲ ንጉስ፡ መፊቦሸት፡ ስለምንታይ ምሳይ ዘይከድካ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ ንጉሡን ሊቀበለው ከኢየሩሳሌም በመጣ ጊዜ ንጉሡ፥ “ሜምፌቡስቴ፥ ከእኔ ጋር ስለምን አልወጣህም?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሊቀበለው ከኢየሩሳሌም በመጣ ጊዜ ንጉሡ። ሜምፊቦስቴ ሆይ፥ ከእኔ ጋር ስለ ምን አልወጣህም? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሳኦል ልጅ መፊቦሼትም ንጉሡን ለመቀበል ወረደ። ንጉሡ ከተሰደደበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ተመለሰበት ዕለት ድረስ ለእግሩ መጫሚያ አላደረገም፤ ጢሙን አልተላጨም፤ ልብሱንም አላጠበም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማንፍቦሼተ ካትያና ጋከታናዉ የሩሳላመፐ ዬዳ ዎደ፥ ካቲ አ፥ “ማንፍቦሼታ፥ ኔን ታናና አያዉ ባበይኪ?” ያጊደ ኦቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Manfibosheete kaatiyaanna gaketanaw Yerusalameppe yeedda wode, kaatii Aa, «Manfibosheetaa, neeni taananna ayaw babeykkii?» yaagiide oochcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi kawoza mokkanaas Yerusalaameppe yiin kawozi iza, «Memfeboste, ne tanara aazas bontta aggadii?» gi oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ካዎዛ ሞካናስ ዬሩሳላሜፔ ዪን ካዎዚ ኢዛ፥ «ሜምፌቦስቴ፥ ኔ ታናራ ኣዛስ ቦንታ ኣጋዲ?» ጊ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | መምፕቦስተይ ካዉዋራ ጋሄታናዉ የሩሳላመፐ ይዳ ዎደ ካዎይ፥ “መምፕቦስተ፥ ኔኒ ታራ አይስ ባብኪ?” ያግድ ኦይችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mempibostey kawuwara gahetanaw Yerusalaamepe yida wode kawoy, “Mempiboste, neeni taara ayis babikii?” yaagidi oychis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም ንጉሡን ለመቀበል ከኢየሩሳሌም በመጣ ጊዜ ንጉሡ፣ “ሜምፊቦስቴ፣ አብረኸኝ ያልሄድኸው ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መፊቦሼት ከኢየሩሳሌም ተነሥቶ ንጉሡን በሚቀበልበት ስፍራ በደረሰ ጊዜ ንጉሡ “መፊቦሼት ሆይ፥ ስለምን ከእኔ ጋር ሳትሄድ ቀረህ?” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንንጉስ ክቕበሎ ኻብ ኢየሩሳሌም ምስ ወፀ ኸዓ፥ ንጉስ፦ “ኣታ ሜምፊቦስቴ፥ ስለ ምንታይ ምሳይ ዘይኸድካ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንንጉስ ኪቕበሎ ናብ የሩሳሌም ምስ መጸ ኸኣ፡ ንጉስ፡ ኣታ መፊቦሽት፡ ስለምንታይ ምሳይ ዘይከድካ በሎ። |