2 Samuel 19:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ከምዚ በለ፦ ኣቱም ደቂ ጽሩያ፡ ሎሚ ተጻረርተይ ክትኰኑ፡ ምሳኻትኩም እንታይ ርክብ ኣሎኒ፧ ሎሚ ኣብ እስራኤል ዝቕተል ሰብ ኣሎ ድዩ? ሎሚ ኣብ እስራኤል ከም ዝነገስኩዶ ኣይፈልጥን እየ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም፥ “እና​ንተ የሶ​ር​ህያ ልጆች! ዛሬ ታስ​ቱኝ ዘንድ በእ​ኔና በእ​ና​ንተ መካ​ከል ምን አለኝ? ዛሬስ ከእ​ስ​ራ​ኤል የሚ​ሞት አንድ ሰው የለም። ዛሬስ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ እንደ ነገ​ሥሁ አላ​ው​ቅ​ምን?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም። እናንተ የጽሩያ ልጆች፥ እኔ ከእናንተ ጋር ምን አለኝ? ዛሬ ስለ ምን ጠላቶች ትሆኑብኛላችሁ? ዛሬስ በእስራኤል ዘንድ ሰው ሊሞት ይገባልን? ዛሬስ በእስራኤል ላይ እንደ ነገሥሁ አላወቅሁምን? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም የጽሩያ ልጅ አቢሳ፥ “ሺምዒ በጌታ የተቀባውን የረገመ ስለሆነ፥ መሞት አይገባውምን?” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ አብሻያ፥ “ህንተንቶ፥ ጻሩይ ናቶ፥ ህንተንታ ጋያዌ አዬ? ህንተንቱ ሀቼ ታዉ ሞርከ ግዲቴ! ሀቼ እስራኤላን አይ አሳይነ ሀይቀና! ሀቼ እስራኤልያ ካቲ ታናቴ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Abishaaya, «Hinttenttoo, S'aruuyi naatoo, hinttentta gatsiyaawe ayee? Hinttenttu hachche taw morkke gidiitee! Hachche Israa'eelan ay asaynne hayk'k'enna! Hachche Israa'eeliyaa kaatii taanattee!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawitikka, «Intteno Xuriya naytoo; inttenara tana aazi gaththizee? Intte hach taas morkke gidideta! Ay asikka hach Isra7eeleppe hayqqana bessizee? Hessi ta Isra7eele bolla kawotidayssa ta erida gallas gidennee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲካ፥ «ኢንቴኖ ጹሪያ ናይቶ፤ ኢንቴናራ ታና ኣዚ ጋዜ? ኢንቴ ሃች ታስ ሞርኬ ጊዲዴታ! ኣይ ኣሲካ ሃች ኢስራኤሌፔ ሃይቃና ቤሲዜ? ሄሲ ታ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎቲዳይሳ ታ ኤሪዳ ጋላስ ጊዴኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ አብሳኮ፥ “ህንተኖ፥ ፃሩያ ናይቶ፥ ህንተና ጋያባይ አይቤ? ህንተ ሀች ታዉ ሞርከ ግዴት! ሀች እስራኤለን አይ አስካ ሀይቀና! ሀች እስራኤለ ካዎይ ታና!” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Abisako, “Hinteno, Xaruya nayto, hintena gathiyabay aybee? Hinte hachi taw morke gideeti! Hachi Isra7eelen ay asika hayqenna! Hachi Isra7eele kawoy tana!” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም፣ “እናንት የጽሩያ ልጆች፣ እናንተንና እኔን ምን የሚያገናኘን ነገር አለ? ዛሬ ጠላት ሆናችሁኛል! ማንስ ቢሆን ዛሬ በእስራኤል ዘንድ ሰው መሞት አለበት? እኔ በእስራኤል ላይ ንጉሥ መሆኔን ያወቅሁበት ቀን አይደለምን?” ብሎ መለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት ግን አቢሳንና ወንድሙን ኢዮአብን “ይህን አሳብ እንድታቀርቡ የጠየቃችሁ ማን ነው? ችግር ልታመጡብኝ ትፈልጋላችሁን? እነሆ፥ አሁን የእስራኤል ንጉሥ እኔ ነኝ፤ ደግሞም በዛሬው ዕለት ማንም እስራኤላዊ በሞት አይቀጣም” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ “ኣቱም ደቂ ፅሩያ፥ ስለ ምንታይ ትፃረሩኒ? ምሳኻትኩምከ እንታይ ኣለኒ? ሎሚ ኣብ እስራኤል ኣነ እየ ንጉስ፤ ሎሚ ኸዓ ኣብ እስራኤል ሰብ ብሞት ኣይቕፃዕን እዩ?” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ፡ ኣቱም ደቂ ጽሩያ፡ ሎሚዶ ኣብ እስራኤል ሰብኣይ ይመውት፡ ሎሚ ኣብ እስራኤል ንጉስ ከም ዝዀንኩስ ኣይፈልጥን ድየ ሎሚ ተጻረርቲ እትዀኑኒ፡ ምሳኻትኩም ዝገብሮኸ እንታይ ኣሎኒ በለ።