2 Samuel 19:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ከምዚ በለ፦ ኣቱም ደቂ ጽሩያ፡ ሎሚ ተጻረርተይ ክትኰኑ፡ ምሳኻትኩም እንታይ ርክብ ኣሎኒ፧ ሎሚ ኣብ እስራኤል ዝቕተል ሰብ ኣሎ ድዩ? ሎሚ ኣብ እስራኤል ከም ዝነገስኩዶ ኣይፈልጥን እየ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም፥ “እናንተ የሶርህያ ልጆች! ዛሬ ታስቱኝ ዘንድ በእኔና በእናንተ መካከል ምን አለኝ? ዛሬስ ከእስራኤል የሚሞት አንድ ሰው የለም። ዛሬስ በእስራኤል ላይ እንደ ነገሥሁ አላውቅምን?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም። እናንተ የጽሩያ ልጆች፥ እኔ ከእናንተ ጋር ምን አለኝ? ዛሬ ስለ ምን ጠላቶች ትሆኑብኛላችሁ? ዛሬስ በእስራኤል ዘንድ ሰው ሊሞት ይገባልን? ዛሬስ በእስራኤል ላይ እንደ ነገሥሁ አላወቅሁምን? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም የጽሩያ ልጅ አቢሳ፥ “ሺምዒ በጌታ የተቀባውን የረገመ ስለሆነ፥ መሞት አይገባውምን?” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ አብሻያ፥ “ህንተንቶ፥ ጻሩይ ናቶ፥ ህንተንታ ጋያዌ አዬ? ህንተንቱ ሀቼ ታዉ ሞርከ ግዲቴ! ሀቼ እስራኤላን አይ አሳይነ ሀይቀና! ሀቼ እስራኤልያ ካቲ ታናቴ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Abishaaya, «Hinttenttoo, S'aruuyi naatoo, hinttentta gatsiyaawe ayee? Hinttenttu hachche taw morkke gidiitee! Hachche Israa'eelan ay asaynne hayk'k'enna! Hachche Israa'eeliyaa kaatii taanattee!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka, «Intteno Xuriya naytoo; inttenara tana aazi gaththizee? Intte hach taas morkke gidideta! Ay asikka hach Isra7eeleppe hayqqana bessizee? Hessi ta Isra7eele bolla kawotidayssa ta erida gallas gidennee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ፥ «ኢንቴኖ ጹሪያ ናይቶ፤ ኢንቴናራ ታና ኣዚ ጋዜ? ኢንቴ ሃች ታስ ሞርኬ ጊዲዴታ! ኣይ ኣሲካ ሃች ኢስራኤሌፔ ሃይቃና ቤሲዜ? ሄሲ ታ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎቲዳይሳ ታ ኤሪዳ ጋላስ ጊዴኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ አብሳኮ፥ “ህንተኖ፥ ፃሩያ ናይቶ፥ ህንተና ጋያባይ አይቤ? ህንተ ሀች ታዉ ሞርከ ግዴት! ሀች እስራኤለን አይ አስካ ሀይቀና! ሀች እስራኤለ ካዎይ ታና!” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Abisako, “Hinteno, Xaruya nayto, hintena gathiyabay aybee? Hinte hachi taw morke gideeti! Hachi Isra7eelen ay asika hayqenna! Hachi Isra7eele kawoy tana!” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም፣ “እናንት የጽሩያ ልጆች፣ እናንተንና እኔን ምን የሚያገናኘን ነገር አለ? ዛሬ ጠላት ሆናችሁኛል! ማንስ ቢሆን ዛሬ በእስራኤል ዘንድ ሰው መሞት አለበት? እኔ በእስራኤል ላይ ንጉሥ መሆኔን ያወቅሁበት ቀን አይደለምን?” ብሎ መለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት ግን አቢሳንና ወንድሙን ኢዮአብን “ይህን አሳብ እንድታቀርቡ የጠየቃችሁ ማን ነው? ችግር ልታመጡብኝ ትፈልጋላችሁን? እነሆ፥ አሁን የእስራኤል ንጉሥ እኔ ነኝ፤ ደግሞም በዛሬው ዕለት ማንም እስራኤላዊ በሞት አይቀጣም” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ “ኣቱም ደቂ ፅሩያ፥ ስለ ምንታይ ትፃረሩኒ? ምሳኻትኩምከ እንታይ ኣለኒ? ሎሚ ኣብ እስራኤል ኣነ እየ ንጉስ፤ ሎሚ ኸዓ ኣብ እስራኤል ሰብ ብሞት ኣይቕፃዕን እዩ?” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ፡ ኣቱም ደቂ ጽሩያ፡ ሎሚዶ ኣብ እስራኤል ሰብኣይ ይመውት፡ ሎሚ ኣብ እስራኤል ንጉስ ከም ዝዀንኩስ ኣይፈልጥን ድየ ሎሚ ተጻረርቲ እትዀኑኒ፡ ምሳኻትኩም ዝገብሮኸ እንታይ ኣሎኒ በለ። |