2 Samuel 19:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቢሻይ ወዲ ጽሩያ ግና ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ሺመይ ንቕቡእ እግዚኣብሄር ስለ ዝረገሞ በዚ ምኽንያት እዚዶ ኣይቅተልን እዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሶርህያ ልጅ አቢሳ ግን፥ “ሳሚ እግዚአብሔር የቀባውን ሰድቦአልና እንግዲህ ሞት የተገባው አይደለምን?” ብሎ መለሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጽሩያ ልጅ አቢሳ ግን። ሳሚ እግዚአብሔር የቀባውን ሰድቦአልና ሞት የተገባው አይደለምን? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ አገልጋይህ ኃጢአት መሥራቴን አውቃለሁና፤ እነሆ፥ ዛሬ ግን ጌታዬ ንጉሡን ለመቀበል ከዮሴፍ ቤት ሁሉ የመጀመሪያ ሆኜ መጥቻለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ጻሩይ ናአይ አብሻይ፥ “ሽምእ መና ጎዳይ ኦኬዳ ካትያ ሸቄዳ ድራዉ፥ እ ሀይቃናዉ በሰኔየ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, S'aruuyi na'ay Abishaayi, «Shim"i Med'inaa Goday okkeedda kaatiyaa shek'k'eedda diraw, I hayk'k'anaw bessenneeyye?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Xuriya naa Abisayey, «Shim7ey GODAAN tiyettidaade izi cayida gishshas izas hayqoy bessennee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጹሪያ ና ኣቢሳዬይ፥ «ሺምኤይ ጎዳን ቲዬቲዳዴ ኢዚ ጫዪዳ ጊሻስ ኢዛስ ሃይቆይ ቤሴኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፃሩያ ናአይ አብስ፥ “ሳም ጎዳይ ትይዳ ካዋ ባድዳ ግሾ ሀይቃናዉ በሰነዬ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xaruya na7ay Abisi, “Saami Goday tiyida kawa baaddida gisho hayqanaw besseneyee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የጽሩያ ልጅ አቢሳ፣ “ሳሚ በእግዚአብሔር የተቀባውን የረገመ ስለሆነ፣ መሞት አይገባውምን?” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጸሩያ ልጅ አቢሳም “እግዚአብሔር ቀብቶ ያነገሠውን ስለተሳደበ ሺምዒ በሞት መቀጣት ይገባዋል” ሲል ተናገረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቢሳ ወዲ ፅሩያ ግና “ሳሚ ነቲ እግዚኣብሄር ዝቐብኦ ረጊሙ እዩ እሞ፥ ክመውት እዩ ዝግብኦ” ኢሉ ተዛረበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቢሻይ ወዲ ጽሩያ ግና፡ ሺምዓ ንቕቡእ እግዚኣብሄር ረጊሙ እዩ እሞ፡ በዚ ኺመውትዶ ኣይግብኦን እዩ ኢሉ መለሰ። |