2 Samuel 19:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቢሻይ ወዲ ጽሩያ ግና ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ሺመይ ንቕቡእ እግዚኣብሄር ስለ ዝረገሞ በዚ ምኽንያት እዚዶ ኣይቅተልን እዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሶ​ር​ህያ ልጅ አቢሳ ግን፥ “ሳሚ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የቀ​ባ​ውን ሰድ​ቦ​አ​ልና እን​ግ​ዲህ ሞት የተ​ገ​ባው አይ​ደ​ለ​ምን?” ብሎ መለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጽሩያ ልጅ አቢሳ ግን። ሳሚ እግዚአብሔር የቀባውን ሰድቦአልና ሞት የተገባው አይደለምን? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔ አገልጋይህ ኃጢአት መሥራቴን አውቃለሁና፤ እነሆ፥ ዛሬ ግን ጌታዬ ንጉሡን ለመቀበል ከዮሴፍ ቤት ሁሉ የመጀመሪያ ሆኜ መጥቻለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ጻሩይ ናአይ አብሻይ፥ “ሽምእ መና ጎዳይ ኦኬዳ ካትያ ሸቄዳ ድራዉ፥ እ ሀይቃናዉ በሰኔየ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, S'aruuyi na'ay Abishaayi, «Shim"i Med'inaa Goday okkeedda kaatiyaa shek'k'eedda diraw, I hayk'k'anaw bessenneeyye?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Xuriya naa Abisayey, «Shim7ey GODAAN tiyettidaade izi cayida gishshas izas hayqoy bessennee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጹሪያ ና ኣቢሳዬይ፥ «ሺምኤይ ጎዳን ቲዬቲዳዴ ኢዚ ጫዪዳ ጊሻስ ኢዛስ ሃይቆይ ቤሴኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፃሩያ ናአይ አብስ፥ “ሳም ጎዳይ ትይዳ ካዋ ባድዳ ግሾ ሀይቃናዉ በሰነዬ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xaruya na7ay Abisi, “Saami Goday tiyida kawa baaddida gisho hayqanaw besseneyee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም የጽሩያ ልጅ አቢሳ፣ “ሳሚ በእግዚአብሔር የተቀባውን የረገመ ስለሆነ፣ መሞት አይገባውምን?” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጸሩያ ልጅ አቢሳም “እግዚአብሔር ቀብቶ ያነገሠውን ስለተሳደበ ሺምዒ በሞት መቀጣት ይገባዋል” ሲል ተናገረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቢሳ ወዲ ፅሩያ ግና “ሳሚ ነቲ እግዚኣብሄር ዝቐብኦ ረጊሙ እዩ እሞ፥ ክመውት እዩ ዝግብኦ” ኢሉ ተዛረበ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢሻይ ወዲ ጽሩያ ግና፡ ሺምዓ ንቕቡእ እግዚኣብሄር ረጊሙ እዩ እሞ፡ በዚ ኺመውትዶ ኣይግብኦን እዩ ኢሉ መለሰ።