2 Samuel 19:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንቤት ንጉስ ንምስግጋርን ንሱ ዝመስሎ ኺገብርን ድማ ብጃልባ ተጓዕዘት። ስምዒ ወዲ ጌራ ድማ ዮርዳኖስ ምስ ሰገረ ኣብ ቅድሚ ንጉስ ወደቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡ​ንም የማ​ሻ​ገር ሥራ ሠሩ። የን​ጉ​ሡ​ንም ቤተ ሰብእ ያነሡ ዘንድ፥ በፊ​ቱም የቀና ሥራን ይሠሩ ዘንድ ወደ ማዶ ተሻ​ገሩ። ንጉ​ሡም ዮር​ዳ​ኖ​ስን ከተ​ሻ​ገረ በኋላ የጌራ ልጅ ሳሚ በን​ጉሡ ፊት፦ በግ​ን​ባሩ ወደቀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ታንኳውም የንጉሥን ቤተ ሰብ ያሻግር ዘንድ ንጉሡም ደስ ያሰኘውን ያደርግ ዘንድ ይሸጋገር ነበር። ንጉሡም ዮርዳኖስን ከተሻገረ በኋላ የጌራ ልጅ ሳሚ በፊቱ ተደፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእርሱም ጋር አንድ ሺህ ብንያማውያን፥ እንዲሁም የሳኦል ቤተሰብ አገልጋይ ጺባ ከዐሥራ አምስት ወንዶች ልጆቹና ከሃያ አሽከሮቹ ጋር ሆኖ አብረውት ነበሩ። ከዚያም ንጉሡ ወዳለበት ወደ ዮርዳኖስ ፈጥነው ተሻገሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካትያ ሶ አሳ ፕንናዉነ ካትያ ናሸችያዋ ኦናዉ ፕኑዋና ፕኒደ ቤድኖ። ጌራ ናአይ ሽምእ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኔዳ ዎደ፥ ካትያ ስንን ጉፋኒደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatiyaa soo asaa pintsanawunne kaatiyaa nashechchiyaawaa ootsanaw pinuwaanna pinniide beeddino. Geera na'ay Shim"i Yorddaanoosa Shaafaa pinneedda wode, kaatiyaa sintsan guufanniide,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozaso asaa ehanaassinne izi koyida ubbaa ooththanaas istti zokkora pinnida. Geera naa Shim7ey Yordaanoose pinnides; kawoza sinththan gufannidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዛሶ ኣሳ ኤሃናሲኔ ኢዚ ኮዪዳ ኡባ ኦናስ ኢስቲ ዞኮራ ፒኒዳ። ጌራ ና ሺምኤይ ዮርዳኖሴ ፒኒዴስ፤ ካዎዛ ሲንን ጉፋኒዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዋ ሶ አሳ ኤሀናዉነ ካዋ ኡፋይስያባ ኦናዉ ፕንያ በሳራ ፕንዶሶና። ጌራ ናአይ ሳም ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንዳ ዎደ ካዋ ስንን ጉፋንድ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawa soo asaa ehanawunne kawa ufaysiyabaa oothanaw pinniya bessaara pinnidosona. Geera na7ay Saami Yordaanose shaafa pinnida wode kawa sinthan gufannidi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የንጉሡን ቤተ ሰው ለማምጣትና እርሱ የሚፈልገውንም ሁሉ ለማድረግ በመልካው ተሻገሩ። የጌራ ልጅ ሳሚ ዮርዳኖስን ተሻገረ፤ በንጉሡም ፊት ተደፍቶ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ንጉሡንና ተከታዮቹን በጀልባ አጅበው ወደ ማዶ ለማድረስና ንጉሡ የሚፈልገውን ሁሉ ለማድረግ የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻገሩ። ንጉሡ ወንዙን ለመሻገር ሲዘጋጅ ሳለ የጌራ ልጅ ሺምዒ መጥቶ በፊቱ ተዘረጋና እንዲህ አለ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስድራ ንጉስ ከሳግሩን፥ ነቲ ንጉስ ዘድልዮ ኽገብሩሉን ነቲ ሩባ ተሳገሩ። ሳሚ ወዲ ጌራ ኸዓ፥ ንጉስ ንዮርዳኖስ ክሳገር እንተሎ፥ ኣብ ቅድሚኡ ወዲቑ ሰገደሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ስድራ ንጉስ ዚሳገሩሉ፡ ዝደለዮውን ኪገብረሉ ታንኳ ተሳገረ። ሺምዓ ወዲ ጌራ ኸኣ፡ ንጉስ ንዮርዳኖስ ኪሳገር ከሎ፡ ኣብ ቅድሚኡ ወደቐ።።