2 Samuel 19:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንቤት ንጉስ ንምስግጋርን ንሱ ዝመስሎ ኺገብርን ድማ ብጃልባ ተጓዕዘት። ስምዒ ወዲ ጌራ ድማ ዮርዳኖስ ምስ ሰገረ ኣብ ቅድሚ ንጉስ ወደቐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡንም የማሻገር ሥራ ሠሩ። የንጉሡንም ቤተ ሰብእ ያነሡ ዘንድ፥ በፊቱም የቀና ሥራን ይሠሩ ዘንድ ወደ ማዶ ተሻገሩ። ንጉሡም ዮርዳኖስን ከተሻገረ በኋላ የጌራ ልጅ ሳሚ በንጉሡ ፊት፦ በግንባሩ ወደቀ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ታንኳውም የንጉሥን ቤተ ሰብ ያሻግር ዘንድ ንጉሡም ደስ ያሰኘውን ያደርግ ዘንድ ይሸጋገር ነበር። ንጉሡም ዮርዳኖስን ከተሻገረ በኋላ የጌራ ልጅ ሳሚ በፊቱ ተደፋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱም ጋር አንድ ሺህ ብንያማውያን፥ እንዲሁም የሳኦል ቤተሰብ አገልጋይ ጺባ ከዐሥራ አምስት ወንዶች ልጆቹና ከሃያ አሽከሮቹ ጋር ሆኖ አብረውት ነበሩ። ከዚያም ንጉሡ ወዳለበት ወደ ዮርዳኖስ ፈጥነው ተሻገሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያ ሶ አሳ ፕንናዉነ ካትያ ናሸችያዋ ኦናዉ ፕኑዋና ፕኒደ ቤድኖ። ጌራ ናአይ ሽምእ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኔዳ ዎደ፥ ካትያ ስንን ጉፋኒደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaa soo asaa pintsanawunne kaatiyaa nashechchiyaawaa ootsanaw pinuwaanna pinniide beeddino. Geera na'ay Shim"i Yorddaanoosa Shaafaa pinneedda wode, kaatiyaa sintsan guufanniide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozaso asaa ehanaassinne izi koyida ubbaa ooththanaas istti zokkora pinnida. Geera naa Shim7ey Yordaanoose pinnides; kawoza sinththan gufannidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዛሶ ኣሳ ኤሃናሲኔ ኢዚ ኮዪዳ ኡባ ኦናስ ኢስቲ ዞኮራ ፒኒዳ። ጌራ ና ሺምኤይ ዮርዳኖሴ ፒኒዴስ፤ ካዎዛ ሲንን ጉፋኒዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ ሶ አሳ ኤሀናዉነ ካዋ ኡፋይስያባ ኦናዉ ፕንያ በሳራ ፕንዶሶና። ጌራ ናአይ ሳም ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንዳ ዎደ ካዋ ስንን ጉፋንድ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa soo asaa ehanawunne kawa ufaysiyabaa oothanaw pinniya bessaara pinnidosona. Geera na7ay Saami Yordaanose shaafa pinnida wode kawa sinthan gufannidi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የንጉሡን ቤተ ሰው ለማምጣትና እርሱ የሚፈልገውንም ሁሉ ለማድረግ በመልካው ተሻገሩ። የጌራ ልጅ ሳሚ ዮርዳኖስን ተሻገረ፤ በንጉሡም ፊት ተደፍቶ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ንጉሡንና ተከታዮቹን በጀልባ አጅበው ወደ ማዶ ለማድረስና ንጉሡ የሚፈልገውን ሁሉ ለማድረግ የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻገሩ። ንጉሡ ወንዙን ለመሻገር ሲዘጋጅ ሳለ የጌራ ልጅ ሺምዒ መጥቶ በፊቱ ተዘረጋና እንዲህ አለ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስድራ ንጉስ ከሳግሩን፥ ነቲ ንጉስ ዘድልዮ ኽገብሩሉን ነቲ ሩባ ተሳገሩ። ሳሚ ወዲ ጌራ ኸዓ፥ ንጉስ ንዮርዳኖስ ክሳገር እንተሎ፥ ኣብ ቅድሚኡ ወዲቑ ሰገደሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስድራ ንጉስ ዚሳገሩሉ፡ ዝደለዮውን ኪገብረሉ ታንኳ ተሳገረ። ሺምዓ ወዲ ጌራ ኸኣ፡ ንጉስ ንዮርዳኖስ ኪሳገር ከሎ፡ ኣብ ቅድሚኡ ወደቐ።። |