2 Samuel 19:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስኡ ሽሕ ሰብ ብንያም፡ ዚባ ድማ ባርያ ቤት ሳኦልን ዓሰርተው ሓሙሽተ ደቁን ዕስራ ገላዉኡን ምስኡ ነበሩ። ኣብ ቅድሚ ንጉስ ድማ ንዮርዳኖስ ሰገሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ር​ሱም ጋራ ከብ​ን​ያም ወገን የሆኑ ሺህ ሰዎች ነበሩ፤ የሳ​ኦ​ልም ቤት አገ​ል​ጋይ ሲባ ከእ​ር​ሱም ጋር ዐሥራ አም​ስቱ ልጆ​ቹና ሃያው አገ​ል​ጋ​ዮቹ ነበሩ፤ በን​ጉ​ሡም ፊት በቀ​ጥታ ወደ ዮር​ዳ​ኖስ ሄዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእርሱም ጋር ብንያማውያን የሆኑ ሺህ ሰዎች ነበሩ፥ የሳኦልም ቤት ባሪያ ሲባ ከእርሱም ጋር አሥራ አምስቱ ልጆችና ሀያው ባሪያዎች ነበሩ፤ በንጉሡም ፊት ፈጥነው ዮርዳኖስን ተሻገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የባሑሪም ሰው የሆነው የጌራ ልጅ ብንያማዊው ሺምዒ ከይሁዳ ሰዎች ጋር ሆኖ ንጉሥ ዳዊትን ለመቀበል ፈጥኖ ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አናና ቢንያማ ዛረ ግዴዳ ሻአ አሳቱ፥ ሳኦላ ሶ ቆማይ ጺብ፥ አ ናናይ ታማነ እቼሻቱነ አ ቆማቱ ላታማቱ ደኢኖ። ኡንቱንቱ ካቲ ደእያ ሳኣ ዮርዳኖሳ ሻፋ ጃሚደ ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aanana Biiniyaama zare gideedda sha"a asatuu, Saa'oola soo k'oomay S'iibi, Aa naanay tammanne ichcheshatuunne Aa k'oomatuu laatamatuu de'iino. Unttunttu kaatii de'iyaa sa'aa Yorddaanoosa Shaafaa jaamiidde beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi shii Biniyaame qommoti, hessaththoka Sa7ooleso oosanchcha Xiibbas 15 attuma naytinne 20 aylleti izara issife deettes. Hessafe guye kawozi dizaso Yordaanoose eeson wodhdhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ሺ ቢኒያሜ ቆሞቲ፥ ሄሳካ ሳኦሌሶ ኦሳንቻ ጺባስ 15 ኣቱማ ናይቲኔ 20 ኣይሌቲ ኢዛራ ኢሲፌ ዴቴስ። ሄሳፌ ጉዬ ካዎዚ ዲዛሶ ዮርዳኖሴ ኤሶን ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያራ ብንያመ ኮቸ ግድዳ ሙኩሉ አሳይ፥ ሳኦላ አይለይ ሲብ፥ ታማነ እቻሹ እያ ናይትነ ላታሙ አይለት እያራ ደኦሶና። ኤንቲ ካዎይ ደእያ በሳ ዮርዳኖሰ ሻፋ ድርግሸ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyara Biniyaame koche gidida mukulu asay, Saa7ola aylley Siibi, tammanne ichashu iya naytinne laatamu aylleti iyara de7oosona. Enti kawoy de7iya bessaa Yordaanose shaafa dirgishe bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእርሱም ጋር አንድ ሺሕ ብንያማውያን፣ እንዲሁም የሳኦል ቤተ ሰብ አገልጋይ ሲባ ከዐሥራ አምስት ወንዶች ልጆቹና ከሃያ አሽከሮቹ ጋር ሆኖ አብረውት ነበሩ። ከዚያም ንጉሡ ወዳለበት ወደ ዮርዳኖስ በጥድፊያ ወረዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእርሱም ጋር የብንያም ነገድ የሆኑ አንድ ሺህ ሰዎች ነበሩ፤ የሳኦል ቤተሰብ አገልጋይ የነበረው ጺባም ከዐሥራ አምስት ወንዶች ልጆቹና ከኻያ አገልጋዮቹ ጋር መጣ፤ ወደ ዮርዳኖስም ወንዝ እየተጣደፉ ደርሰው በንጉሡ ፊት ቀረቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ነገድ ብንያም ከዓ ሽሕ ሰብኡት ምስኡ ነበሩ። ሲባ ኣገልጋሊ ቤት ሳኦል ድማ፥ ዓሰርተ ሓሙሽተ ደቁን ዕስራ ኣገልገልቱን ሒዙ መፀ። ኵላቶም ከዓ ናብቲ ንጉስ ዘለዎ ናብ ዮርዳኖስ መፁ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ብንያም ከኣ ሽሕ ሰብኣይ ምስኡ ነበሩ፡ ጺባ ግልያ ቤት ሳኦል ድማ፡ ዓሰርተው ሓሙሽተ ደቁን ዕስራ ገላውኡን ከኣ ምስኡ ነበሩ እሞ፡ ኣብ ቅድሚ ንጉስውን ዮኡርዳኖስ ተሳገሩ።