2 Samuel 19:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስኡ ሽሕ ሰብ ብንያም፡ ዚባ ድማ ባርያ ቤት ሳኦልን ዓሰርተው ሓሙሽተ ደቁን ዕስራ ገላዉኡን ምስኡ ነበሩ። ኣብ ቅድሚ ንጉስ ድማ ንዮርዳኖስ ሰገሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርሱም ጋራ ከብንያም ወገን የሆኑ ሺህ ሰዎች ነበሩ፤ የሳኦልም ቤት አገልጋይ ሲባ ከእርሱም ጋር ዐሥራ አምስቱ ልጆቹና ሃያው አገልጋዮቹ ነበሩ፤ በንጉሡም ፊት በቀጥታ ወደ ዮርዳኖስ ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱም ጋር ብንያማውያን የሆኑ ሺህ ሰዎች ነበሩ፥ የሳኦልም ቤት ባሪያ ሲባ ከእርሱም ጋር አሥራ አምስቱ ልጆችና ሀያው ባሪያዎች ነበሩ፤ በንጉሡም ፊት ፈጥነው ዮርዳኖስን ተሻገሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የባሑሪም ሰው የሆነው የጌራ ልጅ ብንያማዊው ሺምዒ ከይሁዳ ሰዎች ጋር ሆኖ ንጉሥ ዳዊትን ለመቀበል ፈጥኖ ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አናና ቢንያማ ዛረ ግዴዳ ሻአ አሳቱ፥ ሳኦላ ሶ ቆማይ ጺብ፥ አ ናናይ ታማነ እቼሻቱነ አ ቆማቱ ላታማቱ ደኢኖ። ኡንቱንቱ ካቲ ደእያ ሳኣ ዮርዳኖሳ ሻፋ ጃሚደ ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aanana Biiniyaama zare gideedda sha"a asatuu, Saa'oola soo k'oomay S'iibi, Aa naanay tammanne ichcheshatuunne Aa k'oomatuu laatamatuu de'iino. Unttunttu kaatii de'iyaa sa'aa Yorddaanoosa Shaafaa jaamiidde beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi shii Biniyaame qommoti, hessaththoka Sa7ooleso oosanchcha Xiibbas 15 attuma naytinne 20 aylleti izara issife deettes. Hessafe guye kawozi dizaso Yordaanoose eeson wodhdhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ሺ ቢኒያሜ ቆሞቲ፥ ሄሳካ ሳኦሌሶ ኦሳንቻ ጺባስ 15 ኣቱማ ናይቲኔ 20 ኣይሌቲ ኢዛራ ኢሲፌ ዴቴስ። ሄሳፌ ጉዬ ካዎዚ ዲዛሶ ዮርዳኖሴ ኤሶን ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያራ ብንያመ ኮቸ ግድዳ ሙኩሉ አሳይ፥ ሳኦላ አይለይ ሲብ፥ ታማነ እቻሹ እያ ናይትነ ላታሙ አይለት እያራ ደኦሶና። ኤንቲ ካዎይ ደእያ በሳ ዮርዳኖሰ ሻፋ ድርግሸ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyara Biniyaame koche gidida mukulu asay, Saa7ola aylley Siibi, tammanne ichashu iya naytinne laatamu aylleti iyara de7oosona. Enti kawoy de7iya bessaa Yordaanose shaafa dirgishe bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእርሱም ጋር አንድ ሺሕ ብንያማውያን፣ እንዲሁም የሳኦል ቤተ ሰብ አገልጋይ ሲባ ከዐሥራ አምስት ወንዶች ልጆቹና ከሃያ አሽከሮቹ ጋር ሆኖ አብረውት ነበሩ። ከዚያም ንጉሡ ወዳለበት ወደ ዮርዳኖስ በጥድፊያ ወረዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእርሱም ጋር የብንያም ነገድ የሆኑ አንድ ሺህ ሰዎች ነበሩ፤ የሳኦል ቤተሰብ አገልጋይ የነበረው ጺባም ከዐሥራ አምስት ወንዶች ልጆቹና ከኻያ አገልጋዮቹ ጋር መጣ፤ ወደ ዮርዳኖስም ወንዝ እየተጣደፉ ደርሰው በንጉሡ ፊት ቀረቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ነገድ ብንያም ከዓ ሽሕ ሰብኡት ምስኡ ነበሩ። ሲባ ኣገልጋሊ ቤት ሳኦል ድማ፥ ዓሰርተ ሓሙሽተ ደቁን ዕስራ ኣገልገልቱን ሒዙ መፀ። ኵላቶም ከዓ ናብቲ ንጉስ ዘለዎ ናብ ዮርዳኖስ መፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ብንያም ከኣ ሽሕ ሰብኣይ ምስኡ ነበሩ፡ ጺባ ግልያ ቤት ሳኦል ድማ፡ ዓሰርተው ሓሙሽተ ደቁን ዕስራ ገላውኡን ከኣ ምስኡ ነበሩ እሞ፡ ኣብ ቅድሚ ንጉስውን ዮኡርዳኖስ ተሳገሩ። |