2 Samuel 19:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ባሑሪም ዝመጸ ሽመይ ወዲ ጌራ፡ ወዲ ብንያማዊ፡ ምስ ሰብ ይሁዳ ንንጉስ ዳዊት ኪቕበሎ ቀልጢፉ ወረደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከባ​ው​ሪም ሀገር የነ​በ​ረው የኢ​ያ​ሚን ልጅ የጌራ ልጅ ሳሚም ከይ​ሁዳ ሰዎች ጋር ንጉሥ ዳዊ​ትን ሊቀ​በል ፈጥኖ ወረደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከብራቂምም አገር የነበረው ብንያማዊው የጌራ ልጅ ሳሚ ከይሁዳ ሰዎች ጋር ዳዊትን ሊቀበል ፈጥኖ ወረደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ተመልሶ እስከ ዮርዳኖስ ድረስ መጣ። የይሁዳም ሰዎች ንጉሡን ተቀብለው ዮርዳኖስን ለማሻገር እስከ ጌልገላ ድረስ መጥተው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባሁሪማ ካታማፐ ዬዳ ቢንያማ ዛሪ፥ ጌራ ናአይ ሽምእ ዳዊታ ሞካናዉ ኤሌሊደ፥ ይሁዳ አሳቱዋና ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Baahuriima katamaappe yeedda Biiniyaama zarii, Geera na'ay Shim"i Daawita mokkanaw elleelliide, Yihudaa asatuwaana beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bahirime dere as Geera naa Biniyaame qommo Shim7ey kawo Dawite mokkanaas Yuhuda asaara issife eeson wodhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባሂሪሜ ዴሬ ኣስ ጌራ ና ቢኒያሜ ቆሞ ሺምኤይ ካዎ ዳዊቴ ሞካናስ ዩሁዳ ኣሳራ ኢሲፌ ኤሶን ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ብራቅማ አደይ፥ ብንያመ ኮቻይ፥ ጌራ ናአይ ሳም ዳዊታ ሞካናዉ ኤለስድ ይሁዳ አሳራ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biraqima addey, Biniyaame kochay, Geera na7ay Saami Dawita mokanaw ellesidi Yihuda asaara bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የብራቂም ሰው የሆነው የጌራ ልጅ ብንያማዊው ሳሚ ከይሁዳ ሰዎች ጋር ሆኖ ንጉሥ ዳዊትን ለመቀበል ፈጥኖ ወረደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያኑ ጊዜም የባሑሪም ተወላጅ የሆነው የጌራ ልጅ ብንያማዊው ሺምዒ ከይሁዳ ሰዎች ጋር ንጉሥ ዳዊትን ለመቀበል ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ ፈጥኖ ሄደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳሚ፥ ወዲ ጌራ ብንያማዊ በዓል ባሑሪም ድማ ምስ ሰብ ይሁዳ ኾይኑ ንንጉስ ዳዊት ክቕበሎ ቐልጢፉ ወረደ።
Amharic Tigrinya 2011 ሺምዓ፡ ወዲ ጌራ ብንያማዊ ብዓል በሑሪም፡ድማ ምስ ሰብ ይሁዳ ዀይኑ ንንጉስ ዳዊት ኪቕበሎቐልጢፉ ወረደ።