2 Samuel 19:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ንጉስ ተመሊሱ ናብ ርባ ዮርዳኖስ በጽሐ። ይሁዳ ድማ ንንጉስ ኪቕበሎ ናብ ጊልጋል መጸ፡ ንንጉስ ድማ ንዮርዳኖስ ኪመርሖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ተመልሶ እስከ ዮርዳኖስ ድረስ መጣ። የይሁዳ ሰዎችም ንጉሡን ሊቀበሉ፥ ንጉሡንም ዮርዳኖስን ሊያሻግሩ ወደ ጌልገላ መጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ተመልሶ እስከ ዮርዳኖስ ድረስ መጣ። የይሁዳ ሰዎች ንጉሡን ሊቀበሉ ንጉሡንም ዮርዳኖስን ሊያሻግሩ ወደ ጌልገላ መጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም የይሁዳን ሰዎች ልብ ሁሉ እንደ አንድ ሰው ልብ አድርጎ ማረከው፤ እነርሱም “አንተም አገልጋዮችህም ሁሉ ተመለሱ” ብለው ላኩበት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ስሚደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ጋካናዉ ዬዳ። ይሁዳ አሳቱ ካትያ ሞካናዉነ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕንናዉ፥ ገልጋላ ግያ ሳኣ ዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii simmiide, Yorddaanoosa Shaafaa gakkanaw yeedda. Yihudaa asatuu kaatiyaa mokkanawunne Yorddaanoosa Shaafaa pintsanaw, Gelggala giyaa sa'aa yeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozi hessafe guye simmidi Yordaanoose gakkanaas yides. He wode Yuhuda asay kawoza ekkidi Yordaanoose pinththanaas Gelgela gakkanaas bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚ ሄሳፌ ጉዬ ሲሚዲ ዮርዳኖሴ ጋካናስ ዪዴስ። ሄ ዎዴ ዩሁዳ ኣሳይ ካዎዛ ኤኪዲ ዮርዳኖሴ ፒንናስ ጌልጌላ ጋካናስ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ስሚድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ጋካናዉ ይስ። ይሁዳ አሳይ ካዋ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንናዉ ጋልጋላ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy simmidi, Yordaanose shaafa gakanaw yis. Yihuda asay kawa Yordaanose shaafa pinthanaw Galgala bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ንጉሡ ተመልሶ እስከ ዮርዳኖስ ድረስ መጣ። በዚህ ጊዜ የይሁዳ ሰዎች ንጉሡን ተቀብለው ዮርዳኖስን ለማሻገር እስከ ጌልገላ ድረስ መጥተው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት በመመለስ ላይ እንዳለም የይሁዳ ሰዎች እስከ ዮርዳኖስ ወንዝ ድረስ ሄደው ተቀበሉት፤ አጅበውም ወንዙን ለማሻገር አስበው እስከ ጌልጌላ ድረስ መጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንጉስ ተመሊሱ ናብ ዮርዳኖስ መፀ። ሰብ ይሁዳ ድማ ኸይዶም ንንጉስ ተቐቢሎም ፈለግ ዮርዳኖስ ከሳግርዎ ናብ ጌልገላ መፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንጉስ ተመሊሱ ናብ ዮርዳኖስ መጸ። ሰብ ይሁዳ ድማ ከይዶም ንንጉስ ተቐቢሎም ዮርዳኖስ ኬሳግርዎ፡ ናብ ጊልጋል መጹ። |