2 Samuel 19:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንልቢ ዅሎም ሰብ ይሁዳ ድማ ከም ልቢ ሓደ ሰብ ጠውዮም። ስለዚ፡ ንስኻን ኵሎም ኣገልገልትኻን ተመለሱ፡ እዚ ቓል እዚ ናብ ንጉስ ሰደዱሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁ​ዳ​ንም ሰዎች ሁሉ ልብ እንደ አንድ ሰው ልብ አድ​ርጎ አዘ​ነ​በለ፤ ወደ ንጉ​ሡም፥ “አን​ተና ብላ​ቴ​ኖ​ችህ፥ አገ​ል​ጋ​ዮ​ች​ህም ሁሉ ተመ​ለሱ” ብለው ላኩ​በት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳንም ሰዎች ሁሉ ልብ እንደ አንድ ሰው ልብ አድርጎ አዘነበለ፤ ወደ ንጉሡም ልከው። አንተ ከባሪያዎችህ ሁሉ ጋር ተመለስ አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አማሳይንም፥ ‘አንተስ የዐጥንቴ ፍላጭ፥ የሥጋዬ ቁራጭ አይደለህምን? ከአሁን ጀምሮ እስከ ሕይወትህ ፍጻሜ በኢዮአብ ምትክ የሠራዊቴ አዛዥ ባላደርግህ፥ እግዚአብሔር ክፉ ያድርግብኝ፥ ከዚህ የባሰም ያምጣብኝ’ ብላችሁ ንገሩት።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካትያ ሃሳያይ ይሁዳ አሳቱዋ ኡባ ዎዛና እቱዋ ኦደ ማይዜዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ካትያኮ ኪቲደ፥ “ኔንካ ነ አሳይ ኡባይካ ሃ ስምተ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatiyaa haasayay Yihudaa asatuwaa ubbaa wozanaa ittuwaa ootsiide mayzzeedda. Hewaa diraw, unttunttu kaatiyaakko kiittiide, «Neenikka ne Asay ubbaykka haa simmite» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izikka Yuhuda asaa ubbaa wozina issi asa wozina mala histti di7ides; isttika izas, «Neni ne asaa ubbaara simma» giidi kiita yeddida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚካ ዩሁዳ ኣሳ ኡባ ዎዚና ኢሲ ኣሳ ዎዚና ማላ ሂስቲ ዲኢዴስ፤ ኢስቲካ ኢዛስ፥ «ኔኒ ኔ ኣሳ ኡባራ ሲማ» ጊዲ ኪታ ዬዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ይሁዳ አሳ ኡባ ዎዛና እስኖ ኦድ ሻምስ። ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ካዋኮ ኪትድ፥ “ኔራ ነ አሳራ ኡባይ ሃ ስምተ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I Yihuda asa ubbaa wozanaa issino oothidi shammis. Hessa gisho, enti kawako kiittidi, “Neera ne asaara ubbay haa simmite” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም የይሁዳን ሰዎች ልብ ሁሉ እንደ አንድ ሰው ልብ አድርጎ ማረከው፤ እነርሱም “አንተም ሰዎችህም ሁሉ ተመለሱ” ብለው ላኩበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዳዊት አነጋገር የይሁዳ ሕዝብ ሁሉ ለእርሱ ታማኞች እንዲሆኑ አደረጋቸው፤ ስለዚህም ከመኳንንቱ ሁሉ ጋር ተመልሶ እንዲመጣ ላኩበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም ልቢ ሓደ ሰብ ገይሩ ኸዓ ንልቢ ዅሎም ሰብ ይሁዳ ናብኡ መለሰ። ናብ ንጉስ ከዓ “ንስኻን ኵሎም ሓሻኽርካን ተመለሱ” ኢሎም ለኣኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ከም ልቢ ሓደ ሰብ ገይሩ ኸኣ ንልቢ ዂሎም ሰብ ይሁዳ ናብኡ መለሰ። ናብ ንጉስ ከኣ፡ ንስኻን ኲሎም ገላዉኻን ተመለሱ፡ ኢሎም ለኣኹ።