2 Samuel 19:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንልቢ ዅሎም ሰብ ይሁዳ ድማ ከም ልቢ ሓደ ሰብ ጠውዮም። ስለዚ፡ ንስኻን ኵሎም ኣገልገልትኻን ተመለሱ፡ እዚ ቓል እዚ ናብ ንጉስ ሰደዱሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳንም ሰዎች ሁሉ ልብ እንደ አንድ ሰው ልብ አድርጎ አዘነበለ፤ ወደ ንጉሡም፥ “አንተና ብላቴኖችህ፥ አገልጋዮችህም ሁሉ ተመለሱ” ብለው ላኩበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳንም ሰዎች ሁሉ ልብ እንደ አንድ ሰው ልብ አድርጎ አዘነበለ፤ ወደ ንጉሡም ልከው። አንተ ከባሪያዎችህ ሁሉ ጋር ተመለስ አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አማሳይንም፥ ‘አንተስ የዐጥንቴ ፍላጭ፥ የሥጋዬ ቁራጭ አይደለህምን? ከአሁን ጀምሮ እስከ ሕይወትህ ፍጻሜ በኢዮአብ ምትክ የሠራዊቴ አዛዥ ባላደርግህ፥ እግዚአብሔር ክፉ ያድርግብኝ፥ ከዚህ የባሰም ያምጣብኝ’ ብላችሁ ንገሩት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያ ሃሳያይ ይሁዳ አሳቱዋ ኡባ ዎዛና እቱዋ ኦደ ማይዜዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ካትያኮ ኪቲደ፥ “ኔንካ ነ አሳይ ኡባይካ ሃ ስምተ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaa haasayay Yihudaa asatuwaa ubbaa wozanaa ittuwaa ootsiide mayzzeedda. Hewaa diraw, unttunttu kaatiyaakko kiittiide, «Neenikka ne Asay ubbaykka haa simmite» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izikka Yuhuda asaa ubbaa wozina issi asa wozina mala histti di7ides; isttika izas, «Neni ne asaa ubbaara simma» giidi kiita yeddida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ ዩሁዳ ኣሳ ኡባ ዎዚና ኢሲ ኣሳ ዎዚና ማላ ሂስቲ ዲኢዴስ፤ ኢስቲካ ኢዛስ፥ «ኔኒ ኔ ኣሳ ኡባራ ሲማ» ጊዲ ኪታ ዬዲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ይሁዳ አሳ ኡባ ዎዛና እስኖ ኦድ ሻምስ። ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ካዋኮ ኪትድ፥ “ኔራ ነ አሳራ ኡባይ ሃ ስምተ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I Yihuda asa ubbaa wozanaa issino oothidi shammis. Hessa gisho, enti kawako kiittidi, “Neera ne asaara ubbay haa simmite” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም የይሁዳን ሰዎች ልብ ሁሉ እንደ አንድ ሰው ልብ አድርጎ ማረከው፤ እነርሱም “አንተም ሰዎችህም ሁሉ ተመለሱ” ብለው ላኩበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዳዊት አነጋገር የይሁዳ ሕዝብ ሁሉ ለእርሱ ታማኞች እንዲሆኑ አደረጋቸው፤ ስለዚህም ከመኳንንቱ ሁሉ ጋር ተመልሶ እንዲመጣ ላኩበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም ልቢ ሓደ ሰብ ገይሩ ኸዓ ንልቢ ዅሎም ሰብ ይሁዳ ናብኡ መለሰ። ናብ ንጉስ ከዓ “ንስኻን ኵሎም ሓሻኽርካን ተመለሱ” ኢሎም ለኣኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከም ልቢ ሓደ ሰብ ገይሩ ኸኣ ንልቢ ዂሎም ሰብ ይሁዳ ናብኡ መለሰ። ናብ ንጉስ ከኣ፡ ንስኻን ኲሎም ገላዉኻን ተመለሱ፡ ኢሎም ለኣኹ። |