2 Samuel 19:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣማሳ ድማ፡ ካብ ዓጽመይን ካብ ስጋይንዶ ኣይኮንካን፧ እግዚኣብሄር ከምኡ ይግበረለይን ከምኡ እውን፡ ኣብ ክፍሊ ዮኣብ ኣብ ልዕሊ እቲ ሰራዊት ብቐጻሊ ኣብ ቅድሚ ገጸይ እንተዘይሃሊኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ሚ​ሳ​ይም፦ አንተ የአ​ጥ​ንቴ ፍላ​ጭና የሥ​ጋዬ ቍራጭ አይ​ደ​ለ​ህ​ምን? በዘ​መ​ን​ህም ሁሉ በኢ​ዮ​አብ ፋንታ በፊቴ የሠ​ራ​ዊት አለቃ ሳት​ሆን ብት​ቀር ዛሬ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይህን ያድ​ር​ግ​ብኝ፤ ይህ​ንም ይጨ​ም​ር​ብኝ በሉት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአሜሳይም። አንተ የአጥንቴ ፍላጭና የሥጋዬ ቍራጭ አይደለህምን? በዘመንህም ሁሉ በኢዮአብ ፋንታ በፊቴ የሠራዊት አለቃ ሳትሆን ብትቀር እግዚአብሔር ይህን ያድርግብኝ ይህንም ይጨምርብኝ በሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ የዐጥንቴ ፍላጭ፥ የሥጋዬ ቁራጭ ወንድሞቼ ናችሁ፤ ታዲያ ንጉሡን ለመመለስ እንዴት የመጨረሻ ሰዎች ትሆናላችሁ?’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ አማሳዮዉካ፥ ‘ዳዊተ ኔና፥ “ኔን ታ አሾነ ታ ሱ ግድኪ? ሀችፐ ዶምና፥ ታን ኔና እዮኣባ ሳኣን ታ ኦላንቻቶ ጋዳዋ ከሳና ዮፐ፥ ጾሳይ ታና ዎ!” ያጌ’ ያግተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Amaasawukka, ‹Daawite neena, «Neeni ta ashonne ta suutsaa gidikkii? Hachchippe doommina, taani neena Iyoo'aaba sa'aan ta olanchchatoo gadaawaa kessana d'ayooppe, S'oossay taana wod'o!» yaagee› yaagite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Qasse Amasi, ‹Nenikka ta meqeththinne ta asho gidikkii? Hannife doommidi ne de7o wurseth gakkanaas Iyo7aabe qoodhe ta olanchchata azazizaade ooththontta aggiko Xoossi ta bolla iita miish ooththo; hessafekka aadhdhiza iita miish ta bolla eho› gides» giidi yootite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ቃሴ ኣማሲ፥ ‹ኔኒካ ታ ሜቄኔ ታ ኣሾ ጊዲኪ? ሃኒፌ ዶሚዲ ኔ ዴኦ ዉርሴ ጋካናስ ኢዮኣቤ ቆ ታ ኦላንቻታ ኣዛዚዛዴ ኦንታ ኣጊኮ ጾሲ ታ ቦላ ኢታ ሚሽ ኦ፤ ሄሳፌካ ኣዛ ኢታ ሚሽ ታ ቦላ ኤሆ› ጊዴስ» ጊዲ ዮቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ዳዊቲ አማሳኮ፥ “ኔኒ ታ አሾነ ታ ሱ ግድኪ? ሀችፈ ዶምን፥ ታኒ ነና እዮኣባ በሳን ታ ቶራ ሞጮና ኦና እፅኮ፥ ፆሲ ታና ፕርዶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi Dawiti Amaasako, “Neeni ta ashonne ta suuthu gidikii? Hachife doomin, taani nena Iyo7aaba bessan ta tora mocona oothonna ixiko, Xoossi tana pirdo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሜሳይንም፣ ‘አንተስ የዐጥንቴ ፍላጭ፣ የሥጋዬ ቍራጭ አይደለህምን? ከአሁን ጀምሮ እስከ ሕይወትህ ፍጻሜ በኢዮአብ ምትክ የሰራዊቴ አዛዥ ባላደርግህ፣ እግዚአብሔር ክፉ ያድርግብኝ፣ ከዚህ የባሰም ያምጣብኝ’ ብላችሁ ንገሩት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም ለዐማሳ ሲናገር “አንተም ለእኔ የሥጋ ዘመድ ነህ፤ ከአሁን ጀምሮ በኢዮአብ ምትክ የሠራዊቴ አዛዥ አደርግሃለሁ፤ ይህንንም ባላደርግ እግዚአብሔር በሞት ይቅጣኝ!” ብላችሁ ንገሩት ሲል አዘዛቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣሜሳይ ከምዙይ በልዎ፦ ‘ንስኻስ ዓፅመይን ስጋይን ኢኻ፤ ንስኻ ኽንዲ ኢዮኣብ ንዅልሻዕ ሓለቓ ሰራዊት ከም ዝገብረካ ብስም ኣምላኽ እምሕል ኣለኹ።’ ”
Amharic Tigrinya 2011 ንዓማሳውን ከምዚ በልዎ፡ንስኻስ ዓጽመይን ስጋይን ደይኰንካን ንስኻ ኣብ ክንዲ ዮኣብ ንወርትግ ኣብ ቅድመይ መስፍን ሰራዊት እንተ ዘይኴንካ፡ ኣምላኽ ከምዚ ይግበረኒ፡ ከምዚውን ይወስኸኒ።