2 Samuel 19:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣማሳ ድማ፡ ካብ ዓጽመይን ካብ ስጋይንዶ ኣይኮንካን፧ እግዚኣብሄር ከምኡ ይግበረለይን ከምኡ እውን፡ ኣብ ክፍሊ ዮኣብ ኣብ ልዕሊ እቲ ሰራዊት ብቐጻሊ ኣብ ቅድሚ ገጸይ እንተዘይሃሊኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለአሚሳይም፦ አንተ የአጥንቴ ፍላጭና የሥጋዬ ቍራጭ አይደለህምን? በዘመንህም ሁሉ በኢዮአብ ፋንታ በፊቴ የሠራዊት አለቃ ሳትሆን ብትቀር ዛሬ እግዚአብሔር ይህን ያድርግብኝ፤ ይህንም ይጨምርብኝ በሉት።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአሜሳይም። አንተ የአጥንቴ ፍላጭና የሥጋዬ ቍራጭ አይደለህምን? በዘመንህም ሁሉ በኢዮአብ ፋንታ በፊቴ የሠራዊት አለቃ ሳትሆን ብትቀር እግዚአብሔር ይህን ያድርግብኝ ይህንም ይጨምርብኝ በሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ የዐጥንቴ ፍላጭ፥ የሥጋዬ ቁራጭ ወንድሞቼ ናችሁ፤ ታዲያ ንጉሡን ለመመለስ እንዴት የመጨረሻ ሰዎች ትሆናላችሁ?’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ አማሳዮዉካ፥ ‘ዳዊተ ኔና፥ “ኔን ታ አሾነ ታ ሱ ግድኪ? ሀችፐ ዶምና፥ ታን ኔና እዮኣባ ሳኣን ታ ኦላንቻቶ ጋዳዋ ከሳና ዮፐ፥ ጾሳይ ታና ዎ!” ያጌ’ ያግተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Amaasawukka, ‹Daawite neena, «Neeni ta ashonne ta suutsaa gidikkii? Hachchippe doommina, taani neena Iyoo'aaba sa'aan ta olanchchatoo gadaawaa kessana d'ayooppe, S'oossay taana wod'o!» yaagee› yaagite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Qasse Amasi, ‹Nenikka ta meqeththinne ta asho gidikkii? Hannife doommidi ne de7o wurseth gakkanaas Iyo7aabe qoodhe ta olanchchata azazizaade ooththontta aggiko Xoossi ta bolla iita miish ooththo; hessafekka aadhdhiza iita miish ta bolla eho› gides» giidi yootite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቃሴ ኣማሲ፥ ‹ኔኒካ ታ ሜቄኔ ታ ኣሾ ጊዲኪ? ሃኒፌ ዶሚዲ ኔ ዴኦ ዉርሴ ጋካናስ ኢዮኣቤ ቆ ታ ኦላንቻታ ኣዛዚዛዴ ኦንታ ኣጊኮ ጾሲ ታ ቦላ ኢታ ሚሽ ኦ፤ ሄሳፌካ ኣዛ ኢታ ሚሽ ታ ቦላ ኤሆ› ጊዴስ» ጊዲ ዮቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ዳዊቲ አማሳኮ፥ “ኔኒ ታ አሾነ ታ ሱ ግድኪ? ሀችፈ ዶምን፥ ታኒ ነና እዮኣባ በሳን ታ ቶራ ሞጮና ኦና እፅኮ፥ ፆሲ ታና ፕርዶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Dawiti Amaasako, “Neeni ta ashonne ta suuthu gidikii? Hachife doomin, taani nena Iyo7aaba bessan ta tora mocona oothonna ixiko, Xoossi tana pirdo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሜሳይንም፣ ‘አንተስ የዐጥንቴ ፍላጭ፣ የሥጋዬ ቍራጭ አይደለህምን? ከአሁን ጀምሮ እስከ ሕይወትህ ፍጻሜ በኢዮአብ ምትክ የሰራዊቴ አዛዥ ባላደርግህ፣ እግዚአብሔር ክፉ ያድርግብኝ፣ ከዚህ የባሰም ያምጣብኝ’ ብላችሁ ንገሩት።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም ለዐማሳ ሲናገር “አንተም ለእኔ የሥጋ ዘመድ ነህ፤ ከአሁን ጀምሮ በኢዮአብ ምትክ የሠራዊቴ አዛዥ አደርግሃለሁ፤ ይህንንም ባላደርግ እግዚአብሔር በሞት ይቅጣኝ!” ብላችሁ ንገሩት ሲል አዘዛቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣሜሳይ ከምዙይ በልዎ፦ ‘ንስኻስ ዓፅመይን ስጋይን ኢኻ፤ ንስኻ ኽንዲ ኢዮኣብ ንዅልሻዕ ሓለቓ ሰራዊት ከም ዝገብረካ ብስም ኣምላኽ እምሕል ኣለኹ።’ ” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዓማሳውን ከምዚ በልዎ፡ንስኻስ ዓጽመይን ስጋይን ደይኰንካን ንስኻ ኣብ ክንዲ ዮኣብ ንወርትግ ኣብ ቅድመይ መስፍን ሰራዊት እንተ ዘይኴንካ፡ ኣምላኽ ከምዚ ይግበረኒ፡ ከምዚውን ይወስኸኒ። |