2 Samuel 19:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዮኣብ ድማ፡ እንሆ፡ ንጉስ ብዛዕባ ኣቤሰሎም ይበኪን ይሓዝንን ኣሎ፡ ተባህለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለኢዮአብ፥ “ንጉሡ ስለ አቤሴሎም ያዝናል፤ ያለቅሳልም” ብለው ነገሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአብም ንጉሡ ስለ አቤሴሎም እንዳለቀሰና ዋይ ዋይ እንዳለ ሰማ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም እጅግ አዘነ፤ በቅጽር በሩ ዐናት ላይ ወዳለችው ቤት ወጥቶ አለቀሰ፤ ሲሄድም፥ “ልጄ አቤሴሎም ሆይ! ልጄ አቤሴሎም! በአንተ ፈንታ ምነው እኔ በሞትሁ ኖሮ! አቤሴሎም፥ ልጄን፥ ወየው ልጄን!” ይል ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አበሰሎማዉ ካቲ ዬኬነ ዝላሌ” ያጊደ እዮኣባዉ ኦዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Abeseloomaw kaatii yeekkeenne zilaalee» yaagiide Iyoo'aabaw odeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aabes, «Kawo Dawiti ba naa Abeseloome gishshas yeekkishenne kayottishe dees» geetetti yootettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣቤስ፥ «ካዎ ዳዊቲ ባ ና ኣቤሴሎሜ ጊሻስ ዬኪሼኔ ካዮቲሼ ዴስ» ጌቴቲ ዮቴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ፥ “ባ ናኣ አበሰሎመስ ዬከስነ ዘሌለስ” ያግድ እዮኣባስ ኦድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy, “Ba na7aa Abeseloomes yeekesinne zeleeles” yaagidi Iyo7aabas odidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለኢዮአብ፣ “ንጉሡ ዳዊት ስለ ልጁ ስለ አቤሴሎም እያለቀሰ እያዘነ ነው” ተብሎ ተነገረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዳዊት ስለ ልጁ ስለ አቤሴሎም ሞት በብርቱ አዝኖ በማልቀስ ላይ መሆኑን ኢዮአብ ሰማ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኢዮኣብ ድማ “እንሆ፥ ንጉስ ብዛዕባ ኣቤሴሎም ይበክን ይሓዝንን ኣሎ” ኢሎም ነገርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዮኣብ ድማ፡ እንሆ፡ ንጉስ ብዛዕባ ኣቤሰሎም ይበክን ይጒህን አሎ፡ ኢሎም ነገርዎ። |