2 Samuel 19:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዮኣብ ድማ፡ እንሆ፡ ንጉስ ብዛዕባ ኣቤሰሎም ይበኪን ይሓዝንን ኣሎ፡ ተባህለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለኢ​ዮ​አብ፥ “ንጉሡ ስለ አቤ​ሴ​ሎም ያዝ​ናል፤ ያለ​ቅ​ሳ​ልም” ብለው ነገ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአብም ንጉሡ ስለ አቤሴሎም እንዳለቀሰና ዋይ ዋይ እንዳለ ሰማ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም እጅግ አዘነ፤ በቅጽር በሩ ዐናት ላይ ወዳለችው ቤት ወጥቶ አለቀሰ፤ ሲሄድም፥ “ልጄ አቤሴሎም ሆይ! ልጄ አቤሴሎም! በአንተ ፈንታ ምነው እኔ በሞትሁ ኖሮ! አቤሴሎም፥ ልጄን፥ ወየው ልጄን!” ይል ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አበሰሎማዉ ካቲ ዬኬነ ዝላሌ” ያጊደ እዮኣባዉ ኦዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Abeseloomaw kaatii yeekkeenne zilaalee» yaagiide Iyoo'aabaw odeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aabes, «Kawo Dawiti ba naa Abeseloome gishshas yeekkishenne kayottishe dees» geetetti yootettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮኣቤስ፥ «ካዎ ዳዊቲ ባ ና ኣቤሴሎሜ ጊሻስ ዬኪሼኔ ካዮቲሼ ዴስ» ጌቴቲ ዮቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ፥ “ባ ናኣ አበሰሎመስ ዬከስነ ዘሌለስ” ያግድ እዮኣባስ ኦድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy, “Ba na7aa Abeseloomes yeekesinne zeleeles” yaagidi Iyo7aabas odidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለኢዮአብ፣ “ንጉሡ ዳዊት ስለ ልጁ ስለ አቤሴሎም እያለቀሰ እያዘነ ነው” ተብሎ ተነገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ዳዊት ስለ ልጁ ስለ አቤሴሎም ሞት በብርቱ አዝኖ በማልቀስ ላይ መሆኑን ኢዮአብ ሰማ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኢዮኣብ ድማ “እንሆ፥ ንጉስ ብዛዕባ ኣቤሴሎም ይበክን ይሓዝንን ኣሎ” ኢሎም ነገርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንዮኣብ ድማ፡ እንሆ፡ ንጉስ ብዛዕባ ኣቤሰሎም ይበክን ይጒህን አሎ፡ ኢሎም ነገርዎ።