2 Samuel 18:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቤሴሎም ድማ ምስ ባሮት ዳዊት ተራኸበ። ኣቤሴሎም ድማ ኣብ በቕሊ ተወጢሑ፡ እታ በቕሊ ኣብ ትሕቲ ረጒድ ጨናፍር ዓቢ ኦም ተርፐንታይን ኣተወት፡ ርእሱ ድማ ነታ ኦም ተርፐንታይን ሒዙ፡ ኣብ መንጎ ሰማይን ምድርን ተደየበ። እታ ኣብ ትሕቲኡ ዝነበረት በቕሊ ድማ ከደት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤ​ሴ​ሎ​ምም ከዳ​ዊት አገ​ል​ጋ​ዮች ጋር ተገ​ናኘ፤ አቤ​ሴ​ሎ​ምም በበ​ቅሎ ተቀ​ምጦ ነበር፤ በቅ​ሎ​ውም ብዙ ቅር​ን​ጫፍ ባለው በታ​ላቅ ዛፍ በታች ገባ፤ ራሱም በዛፉ ተያዘ፤ በሰ​ማ​ይና በም​ድ​ርም መካ​ከል ተን​ጠ​ለ​ጠለ፤ ተቀ​ም​ጦ​በ​ትም የነ​በ​ረው በቅሎ በበ​ታቹ አለፈ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤሴሎም ከዳዊት ባሪያዎች ጋር በድንገት ተገናኘ፤ አቤሴሎምም በበቅሎ ተቀምጦ ነበር፥ በቅሎውም ብዙ ቅርንጫፍ ባለው በታላቅ ዛፍ በታች ገባ፥ ራሱም በዛፉ ተያዘ፤ በሰማይና በምድር መካከል ተንጠለጠለ፥ ተቀምጦበትም የነበረ በቅሎ አለፈ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ጊዜ አቤሴሎም ከዳዊት ሰዎች ጋር ድንገት ተገናኘ፤ አቤሴሎም በበቅሎ ተቀምጦ ይሄድ ስለ ነበር፥ በቅሎዋ ጥቅጥቅ ያለ ቅርንጫፍ ባለው ትልቅ ባሉጥ ሥር በምታልፍበት ጊዜ፥ የአቤሴሎም ራስ በባሉጡ ቅርንጫፍ ተያዘ፤ የተቀመጠበትም በቅሎ በሥሩ ስታልፍ፥ እርሱ በሰማይና በምድር መካከል ተንጠልጥሎ ቀረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አበሴሎም አኬከናን ደኢደ ዳዊታ አሳቱዋና ጋከቴዳ፤ አበሴሎም ባረ ባቁሉዋ ቶጊደ፥ ዳሮ ዳሻይ ደእያ ዎላ ጋርሳ ባቁሉ ገሌዳ፤ አበሰሎማ ሁጲ ዎላ ባላን ኦይቀቴዳ። አበሴሎም ሳኣፐነ ሳሉዋፐ ግዱዋን ካቀት ደእሽን፥ እ ቶጌዳ ባቁሉ ስንዉ ብ አጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeseeloomi akeekenan de'iidde Daawita asatuwaana gaketeedda; Abeseeloomi bare bak'uluwaa toggiide, daro daashshay de'iyaa wolaa garssa bak'uluu geleedda; Abeselooma huup'ii wolaa ballan oyk'k'etteedda. Abeseeloomi sa'aappenne saluwaappe gidduwaan kak'k'eti de'ishshin, I toggeedda bak'uluu sintsaw bi aggeeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Abeseloomey Dawite asaara toorontta dishe gayttides; Abeseloomey baqulo toggidi cippi gida haggay diza wola garsara aadhdhi bishin Abeseloome hu7e binanay haggan oykettides; izi toggida baquloya aadhdha biin izi saloppenne sa7appe giddon kaqetti attides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኣቤሴሎሜይ ዳዊቴ ኣሳራ ቶሮንታ ዲሼ ጋይቲዴስ፤ ኣቤሴሎሜይ ባቁሎ ቶጊዲ ጪፒ ጊዳ ሃጋይ ዲዛ ዎላ ጋርሳራ ኣ ቢሺን ኣቤሴሎሜ ሁኤ ቢናናይ ሃጋን ኦይኬቲዴስ፤ ኢዚ ቶጊዳ ባቁሎያ ኣ ቢን ኢዚ ሳሎፔኔ ሳኣፔ ጊዶን ካቄቲ ኣቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አበሰሎመይ ቆፖና ደእሸ ዳዊታ አሳራ ጋሄትስ። አበሰሎመይ ባ ባቁሉዋ ቶግዳሽን ዳሻ ዎላ ጋርስ ባቁሎይ ገልን፥ አበሰሎመ ሁጰይ ምን ኦይከትስ። እ ቶግዳ ባቁሎይ እያ ቶሁዋ ጋርሳፈ ብን፥ አበሰሎመይ ጫርኮ ቦላ ካቃትድ አትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeseloomey qoponna de7ishe Dawita asaara gahetis. Abeseloomey ba baquluwa toggidashin daashsha wola garsi baquloy gelin, Abeseloome huuphey mithan oyketis. I toggida baquloy iya tohuwa garsafe bin, Abeseloomey carko bolla kaqatidi attis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ አቤሴሎም ከዳዊት ሰዎች ጋር ድንገት ተገናኘ፤ አቤሴሎም በበቅሎ ተቀምጦ ይሄድ ስለ ነበር፣ በቅሎዋ ጥቅጥቅ ያለ ቅርንጫፍ ባለው ትልቅ ወርካ ሥር በምታልፍበት ጊዜ፣ የአቤሴሎም ራስ በዛፉ ቅርንጫፍ ተያዘ፤ የተቀመጠበትም በቅሎ በሥሩ ስታልፍ፣ እርሱ በሰማይና በምድር መካከል ተንጠልጥሎ ቀረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በድንገት፥ አቤሴሎም ከዳዊት ተከታዮች ጥቂቱን አገኘ፤ አቤሴሎም በዚያን ጊዜ በበቅሎ ላይ ተቀምጦ ይጋልብ ስለ ነበር በቅሎዋ በአንድ ትልቅ የወርካ ዛፍ ሥር ስታልፍ ሳለ የዛፉ ቅርንጫፍ የአቤሴሎምን ራስ ጠጒር ያዘበት፤ በቅሎዋም በእግሮቹ መኻል ሾልካ ስትሄድ አቤሴሎም በዐየር ላይ ተንጠልጥሎ ቀረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቤሴሎም ድማ ብድንገት ንኣገልገልቲ ዳዊት ተራኸቦም። ኣብ በቕሊ ኸዓ ተቐሚጡ ነበረ። እታ በቕሊ ድማ ኣብ ትሕቲ ብዙሕ ጨንፈር ዘለዎ ዓብዪ ኦም ኣተወት፤ ርእሱ ኸዓ በቲ ጨንፈር ኦም ተትሓዘ እሞ ኣብ መንጎ ሰማይን ምድርን ጠልጠል ኢሉ ተረፈ፤ እታ ተቐሚጥዋ ዝነበረት በቕሊ ድማ ሓለፈት።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቤሰሎም ድማ ንገላዉ ዳዊት ብቕድሚኦም ተጓነፎም። ኣቤሰሎም ከኣ በቕሊ ሰሪሩ ነበረ፡ እታ በቕሊ ድማ ኣብ ትሕቲ ደስዳስ ዓብዪ ድዋ አተወት፡ ርእሱ ኸኣ ኣብቲ ድዋ ተታሕዘ እሞ፡ ኣብ መንጎ ሰማይን ምድርን ጠልጠል በለ፡ እታ ኣብ ትሕቲኡ ዝነበረት በቕሊ ድማ ሐለፈት።