2 Samuel 18:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝቢ እስራኤል ኣብ ቅድሚ ባሮት ዳዊት ተቐቲሎም፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ዕስራ ሽሕ ሰብኡት ብዙሕ ሓረድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም የእስራኤል ሕዝብ በዳዊት አገልጋዮች ፊት ወደቁ፤ በዚያም ቀን ታላቅ ውጊያ በዚያ ሆነ፤ ሃያ ሺህ ሰዎችም ሞቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም የእስራኤል ሕዝብ በዳዊት ባሪያዎች ፊት ተመቱ፥ በዚያም ቀን ታላቅ ውጊያ በዚያ ሆነ፥ ሃያ ሺህ ሰውም ሞተ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እዚያም የእስራኤል ሠራዊት በዳዊት አገልጋዮች ተመታ፤ በዚያም ቀን ታላቅ እልቂት ሆነ፤ ሃያ ሺህም ሰዎችም ሞቱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሳኣን ዳዊታ ኦላንቻቱ እስራኤልያ ኦላንቻቱዋ ጾኔድኖ፤ ሄ ጋላስ ሎይ ዳሮ አሳይ፥ ላታሙ ሻአ አሳይ ሀይቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He sa'aan Daawita olanchchatuu Israa'eeliyaa olanchchatuwaa s'ooneeddino; he gallassi loytsi daro asay, laatamu sha"a Asay hayk'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heen Isra7eele asay Dawite ola asaan xoonettides; he gallas keehi daroti hayqqida; 20,000 asi hayqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ኢስራኤሌ ኣሳይ ዳዊቴ ኦላ ኣሳን ጾኔቲዴስ፤ ሄ ጋላስ ኬሂ ዳሮቲ ሃይቂዳ፤ 20,000 ኣሲ ሃይቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ በሳን ዳዊታ ኦላንቾት እስራኤለ ኦላንቾታ ፆንዶሶና። ሄ ጋላስ ዳሮ አስ ዉርስ፥ ላታሙ ሙኩሉ አስ ሀይቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He bessan Dawita olanchoti Isra7eele olanchota xoonidosona. He gallas daro asi wuris, laatamu mukulu asi hayqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እዚያም የእስራኤል ሰራዊት በዳዊት ሰዎች ተመታ፤ በዚያም ቀን ታላቅ ዕልቂት ሆነ፤ ሃያ ሺሕም ሰው ተገደለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያንም በዳዊት ተከታዮች ድል ተመቱ፤ በዚያን ቀን የሞቱባቸው ሰዎች ቊጥር ኻያ ሺህ ያኽል ስለ ነበር የሽንፈታቸው ሁኔታ እጅግ አሠቃቂ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብኡ ኸዓ እቶም ህዝቢ እስራኤል ብሰራዊት ዳዊት ተስዓሩ። በታ መዓልቲ እቲኣ ብርቱዕ ጥፍኣት ኮነ፤ ዕስራ ሽሕ ዝኣኽሉ ኸዓ ሞቱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብኡ ኸኣ እቶም ህዝቢ እስራኤል ኣብ ቅድሚ ገላዉ ዳዊት ተሳዕሩ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ናይ ዕስራ ሽሕ ዚአክል ብርቱዕ ጥፍኣት ኰነ። |